Queens college HMC
Відкрити в Telegram
Queens' college Hana Mariam Campus Official page for notice and information
Показати більше1 685
Підписники
-124 години
+47 днів
+3230 день
Архів дописів
1 685
ውድ የኩዊንስ ኮሌጅ ሐና ማርያም ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ማክሰኞ (23/10/2018)ውጤት የምትወስዱበት ቀን መሆኑ ይታወቃል ነገር ግን በውስጥ ሥራ መደራረብ ምክንያት ውጤት የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን የዛሬው ውጤት መውሰጃ ቀን ለሳምንት ያዘዋወርን መሆኑን እንዲሁም ቀጣይ ሳምንት በተለመደው ፕሮግራማችሁ እንድትወስዱ እና ከአላስፈላጊ እንግልት ራሳችሁን እንድትታደጉ እናሳውቃለን። ሬጅስትራ ቢሮ
1 685
ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
1 685
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ይፋ ተደረገ።
ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤታቸውን በ https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት መመልከት ይችላሉ።
መጀመሪያ የተቀመጠውን ሊንክ ይጫኑ በመቀጠል 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤት መመልከት ይቻላል።
ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
1 685
Repost from Tikvah-University
#ExitExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡
@tikvahuniversity
1 685
የማኔጅመንት ዲፓርትመንት መፈተኛ ቀን እና ስዓት ተያይዟል ።
የመፈተኛ ቦታ :- የተለያየ መፈተኛ ጣቢያ ስለሆነ ከታች ከተያያዘው ፋይል ውስጥ ገብታችሁ መፈተኛ ጣቢያችሁን እዩት
ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም
የጠዋት ወይም የከሰዓት በኃላ በሉት ሰዓት ተፈታኝ መሆናችሁ ከታች ካለው ፋይል ጋር ተያይዟል ።
ስማችሁ የጠዋትም የከሰዓትም ላይ ካለ በመረጣችሁት ፕሮግራም ላይ መፈተን ትችላላችሁ። የጠዋቱ ፕሮግራም ለይ ሄዳችሁ ብትፈተኑ ግን ይመከራል ።
remained Campus code :#AAU
የመውጫ ፈተና በአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም በሰምንት የፈተና ማዕከላት ይሰጣል፡፡
የአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ የኮድ ስሞች
1. MC: Main Campus; 6 ኪሎ ካምፓስ
2. CoBE: College of Business and Economics; FBE ካምፓስ 6 ኪሎ
3. AAiT: Addis Ababa Institute of Technology Campus; 5 ኪሎ ካምፓስ
4. CNCS: College of Natural and Computational; 4 ኪሎ ካምፓስ
5. CHS: College of Health Sciences; ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካምፓስ
6. SoC: School of Commerce; ሰንጋ ተራ ካምፓስ
7. EiABC: Ethiopian Institute of Architecture, Building Construction, and City Development; ልደታ ካምፓስ
8. CVMA ; College of Veterinary Medicine which is located in Debrezeyit Bishofitu.
1 685
Dear all, kindly inform our students to come only for the session they are assigned. There are three sessions as you have already noticed in the excel:
Morning Session -1 (2:30-5:00 Local Time),
Morning Session -2 (5:30-8:00 Local Time), and
Afternoon Session -3(8:30-11:00 Local Time)
Yonas Ch
Academic V/President
