cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Lesperance - 2013

አቃቂ ሌስፔራንስ አድቬንቲስት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት

Mostrar más
Etiopía9 155El idioma no está especificadoEducación71 459
Publicaciones publicitarias
861
Suscriptores
+324 horas
+97 días
+2630 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
የተከበራችሁ የሌስፔራንስ 1ኛ ደረጃ የተማሪ ወላጆች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በቀን 1/9/2016 ዓ.ም የመምህራን የሙያ ፈቃድ የፅሑፍ ምዘና ስለሚወስዱ መደበኛ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ትምህርት ቤቱ ያሳውቃል።
Mostrar todo...
ለመንግስትና ለግል አንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ 👉ግንቦት 01/2016 የመምህራንና የትምህርት አመራር ሙያ ብቃት ምዘና  ይካሄዳል ።በመሆኑም ለመመዘን የተመዘገቡ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በቃሊቲ አንደኛ ደረጃ ና ሁለተኛ ደረጃ  ት/ቤት ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንዲገኙ የት/ቤት ርዕሳነ መምህራን መልዕክት አስተላልፉልን። 👉ት/ቤቶች በዕለቱ ሁሉንም ተመዛኛች መላክ ይኖርባቸዋል ። 👉የፈተናው ይዘት በበፊቱ ስረአተ ት/ት ነዉ 👉 ተመዛኛች ለፈተናው ሲመጡ  ስልክ መያዝ የለባቸውም ። 👉የተመዛኛችን ዝርዝር ከጽ/ቤቱ ውሰዱ 👉 ለመዛኝነት የተለያችሁ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ማክሰኞ 29/08/2016 ከቀኑ 9:00 ኣሬንቴሸን ስለሚሰጥ በጽ/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኙ።
Mostrar todo...
📝 Kotebe Metropolitan University        Department of Mathematics  👉  Solution Manual for Ethiopian        University Entrance Examination (EUEE) 📐 Mathematics for Social Science        and Natural Science      ┈┈┈••✦✦••┈┈┈ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🍁 Join : @Aksipspg 🍁 Join : @Aksipspg ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖          ┈┈┈••✦✦••┈┈┈
Mostrar todo...
📚Practice for your grammar skills 🔰ከ 9 -12 ኛ ክፍል
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
መጨነቁን አቁም! ጥናቱን ጀምር! ፈተና ደረሰ ብለህ መጨነቁን አቁምና የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ፈጣሪም የሚረዳህ የምትችለውን ስታደርግ ነው! ጊዜ ደግሞ አለህ! ከዚህ በፊት አጥንተህ ጥሩ ውጤት ያመጣህባቸውን ወቅቶች አስብ እስኪ.... እርግጠኛ ነኝ አሁንም በቆራጥነት ያኔ የለፋኸውን ልፋት ከደገምከው ማትሪክን ከ 500 በላይ ታመጣለህ። ዛሬውኑ ጥናታችሁን ከጀመራችሁ ያላችሁ ግዜ በቂ ነው 👍👍 ዳይ ወደ ጥናት 👌                 ግሩም ምሽት ተመኘንላችሁ🙏                   
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ https://t.me/wasumohammed
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5  ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ  9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ  6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
Mostrar todo...