Lesperance - 2013
861
Подписчики
+324 часа
+97 дней
+2630 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
የተከበራችሁ የሌስፔራንስ 1ኛ ደረጃ የተማሪ ወላጆች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በቀን 1/9/2016 ዓ.ም የመምህራን የሙያ ፈቃድ የፅሑፍ ምዘና ስለሚወስዱ መደበኛ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ትምህርት ቤቱ ያሳውቃል።
ለመንግስትና ለግል አንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ
👉ግንቦት 01/2016 የመምህራንና የትምህርት አመራር ሙያ ብቃት ምዘና ይካሄዳል ።በመሆኑም ለመመዘን የተመዘገቡ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በቃሊቲ አንደኛ ደረጃ ና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንዲገኙ የት/ቤት ርዕሳነ መምህራን መልዕክት አስተላልፉልን።
👉ት/ቤቶች በዕለቱ ሁሉንም ተመዛኛች መላክ ይኖርባቸዋል ።
👉የፈተናው ይዘት በበፊቱ ስረአተ ት/ት ነዉ
👉 ተመዛኛች ለፈተናው ሲመጡ ስልክ መያዝ የለባቸውም ።
👉የተመዛኛችን ዝርዝር ከጽ/ቤቱ ውሰዱ
👉 ለመዛኝነት የተለያችሁ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ማክሰኞ 29/08/2016 ከቀኑ 9:00 ኣሬንቴሸን ስለሚሰጥ በጽ/ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኙ።
Показать все...
መጨነቁን አቁም! ጥናቱን ጀምር!
ፈተና ደረሰ ብለህ መጨነቁን አቁምና የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ፈጣሪም የሚረዳህ የምትችለውን ስታደርግ ነው! ጊዜ ደግሞ አለህ!
ከዚህ በፊት አጥንተህ ጥሩ ውጤት ያመጣህባቸውን ወቅቶች አስብ እስኪ.... እርግጠኛ ነኝ አሁንም በቆራጥነት ያኔ የለፋኸውን ልፋት ከደገምከው ማትሪክን ከ 500 በላይ ታመጣለህ። ዛሬውኑ ጥናታችሁን ከጀመራችሁ ያላችሁ ግዜ በቂ ነው 👍👍 ዳይ ወደ ጥናት 👌
ግሩም ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ 9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።