es
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Ir al canal en Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

El canal Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 394 suscriptores, ocupando la posición 5 590 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 197 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 394 suscriptores.

Según los últimos datos del 30 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 21, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 21.61%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.23% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 327 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 576 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 17.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 01 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 394
Suscriptores
+124 horas
+307 días
+2130 días
Archivo de publicaciones
በወርኀ ክረምት እና በወርኀ መስከረም ለተመረቃችሁ ለሰ.ት.ቤት አባል ወንድምና እና እህቶቻችን በሙሉ፤ 👩🏻‍🎓«እንኳን ደስ አላችሁ»👨🏻‍🎓
በወርኀ ክረምት እና በወርኀ መስከረም ለተመረቃችሁ ለሰ.ት.ቤት አባል ወንድምና እና እህቶቻችን በሙሉ፤ 👩🏻‍🎓«እንኳን ደስ አላችሁ»👨🏻‍🎓

የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ ማኀሌተ ጽጌ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ #share #ትርጉም ጌታ ከወፎች ሁሉ በመረጣት ርግብ የተመሰልሽ መልካሚቱ ርግብ ማርያም ሆይ (ዕዝ 3.26 ) #ነጭና #ቀይ መልክ ያለው (በአምላክነቱ ነጭ ፣ በሰውንቱ ቀይ የተባለ ) #አበባ ልጅሽን (መኃ 5.10) ታቅፈሽ ፤ #በ40 ቀን ወደ ቤተ መቅደስ እንደገባሽበት ጊዜ ሁሉ ፣ ደስ ካለው ከገብርኤልና እንዳ አንቺ ረኀሩኀ ከሆነ ከሚካኤል ጋር ፣ ከኀዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ነዩ፡፡ ትርጓሜ ፨ጌታችን ወደ ቤተ መቅድስ የገባው በ40 ቀኑ ነው የገባውም ከርግብ እና ከዋኖስ ጋር ነበር የታቀፈውም ካህኑ ዘካርያስ ነው ዕለቱ ም የካቲት 8 ነበር፡፡ ፨እንደ ርግብ የዋህ ሆና የተፈጠረች ሔዋን የዲያቢሎስን ተንኮል በለማወቋ ስታለች [1]፡፡ ፨ዳግሚት ሔዋን የተባለች #ማርያም ግን በንጽሕና በቅድስና ተሸልማ መልኳማ ርግብ እየተባለች ትመሰገናለች፡፡ ቅዱስ #ገብርኤል #ደስተኛ መልአክ መባሉ ፣ ጌታ ማርያምን አብስራት ሲለው ደስ እያለው መጥቶ ፣ ደስተኛይቱ ማርያም ሆይ #ደስ_ይበልሽ እይለ በማብሠሩ ነው [2] ፨ቅዱስ #ሚካኤልም እንዳ አንቺ #ሩኀሩኀና አዛኝ ነው መባሉ እመቤታችን የምህረት እናት #አዛኝ እንሆነች ሁሉ ፣ ወሚካኤል አሐዱ እመላእክት እም ቀዱሳን ቀደምት እስመ በዲበ ሠናይቱ ለሰብእ ተአዛዚ ፣‹‹ ቅዱሳን ከተባሉ መላእክት አንዱ የሆነው ሚካኤል ፣ ከጌታ #በተሰጠው_ቸርነት ለሰው ሁሉ ታዛዥና ምሕረትን የሚለምን ስለሆነ ነው ፡፡ [3] ሠለስተ የተባለው የቅዱስ #ያሬድ ድረሰትም ይህንን ያስረዳል ፡፡ ____________________________________________ 1.መቃ 2.18 ፣ 2. ለቃ 1.26-29 . ፣ 3. ሄኖ.1.6 ፣5-6 /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካ
+2
የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ #ትርጉም ጌታ ከወፎች ሁሉ በመረጣት ርግብ የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ ትርጓሜ ፌስቡክ ገጻችን ላይ ያግኙ https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool/posts/3020737471577664