en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 394 subscribers, ranking 5 590 in the Religion & Spirituality category and 2 197 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 394 subscribers.

According to the latest data from 30 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 21 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.61%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 327 views. Within the first day, a publication typically gains 1 576 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 17.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 01 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 394
Subscribers
+124 hours
+307 days
+2130 days
Posts Archive
በወርኀ ክረምት እና በወርኀ መስከረም ለተመረቃችሁ ለሰ.ት.ቤት አባል ወንድምና እና እህቶቻችን በሙሉ፤ 👩🏻‍🎓«እንኳን ደስ አላችሁ»👨🏻‍🎓
በወርኀ ክረምት እና በወርኀ መስከረም ለተመረቃችሁ ለሰ.ት.ቤት አባል ወንድምና እና እህቶቻችን በሙሉ፤ 👩🏻‍🎓«እንኳን ደስ አላችሁ»👨🏻‍🎓

የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ ማኀሌተ ጽጌ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ #share #ትርጉም ጌታ ከወፎች ሁሉ በመረጣት ርግብ የተመሰልሽ መልካሚቱ ርግብ ማርያም ሆይ (ዕዝ 3.26 ) #ነጭና #ቀይ መልክ ያለው (በአምላክነቱ ነጭ ፣ በሰውንቱ ቀይ የተባለ ) #አበባ ልጅሽን (መኃ 5.10) ታቅፈሽ ፤ #በ40 ቀን ወደ ቤተ መቅደስ እንደገባሽበት ጊዜ ሁሉ ፣ ደስ ካለው ከገብርኤልና እንዳ አንቺ ረኀሩኀ ከሆነ ከሚካኤል ጋር ፣ ከኀዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ነዩ፡፡ ትርጓሜ ፨ጌታችን ወደ ቤተ መቅድስ የገባው በ40 ቀኑ ነው የገባውም ከርግብ እና ከዋኖስ ጋር ነበር የታቀፈውም ካህኑ ዘካርያስ ነው ዕለቱ ም የካቲት 8 ነበር፡፡ ፨እንደ ርግብ የዋህ ሆና የተፈጠረች ሔዋን የዲያቢሎስን ተንኮል በለማወቋ ስታለች [1]፡፡ ፨ዳግሚት ሔዋን የተባለች #ማርያም ግን በንጽሕና በቅድስና ተሸልማ መልኳማ ርግብ እየተባለች ትመሰገናለች፡፡ ቅዱስ #ገብርኤል #ደስተኛ መልአክ መባሉ ፣ ጌታ ማርያምን አብስራት ሲለው ደስ እያለው መጥቶ ፣ ደስተኛይቱ ማርያም ሆይ #ደስ_ይበልሽ እይለ በማብሠሩ ነው [2] ፨ቅዱስ #ሚካኤልም እንዳ አንቺ #ሩኀሩኀና አዛኝ ነው መባሉ እመቤታችን የምህረት እናት #አዛኝ እንሆነች ሁሉ ፣ ወሚካኤል አሐዱ እመላእክት እም ቀዱሳን ቀደምት እስመ በዲበ ሠናይቱ ለሰብእ ተአዛዚ ፣‹‹ ቅዱሳን ከተባሉ መላእክት አንዱ የሆነው ሚካኤል ፣ ከጌታ #በተሰጠው_ቸርነት ለሰው ሁሉ ታዛዥና ምሕረትን የሚለምን ስለሆነ ነው ፡፡ [3] ሠለስተ የተባለው የቅዱስ #ያሬድ ድረሰትም ይህንን ያስረዳል ፡፡ ____________________________________________ 1.መቃ 2.18 ፣ 2. ለቃ 1.26-29 . ፣ 3. ሄኖ.1.6 ፣5-6 /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካ
+2
የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ #ትርጉም ጌታ ከወፎች ሁሉ በመረጣት ርግብ የማኀሌተ ጽጌ ትርጓሜ እንዘ ተሐቀፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕይ ፤ አመ ቤተ መቅደስ ጌሥኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፡፡ ንዒ ርግብየ ትናዝዘኒ እምላህ ፤ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከሚኪ ርኀሩኀ፡፡ ትርጓሜ ፌስቡክ ገጻችን ላይ ያግኙ https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool/posts/3020737471577664