cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ATC NEWS

#ADDIS_ABABA : ETHIOPIA ለመልዕክት 👇🏻 @mujaabot For Advertisement👇🏿 @atcads

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
121 258
Suscriptores
+9224 horas
-677 días
+4 82030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
ከብዙ ወራት በኋላ አማራ ክልል ላይ የኢንተርኔት አገልግሎት ተመልሷል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
በአርሲ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት ደረጃ ማለትም በአንደኛ እና በሁለተኛ ዲግሪ በክረምት መርሀ ግብር የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ላይ የነበራችሁና ለጊዜዉ ትምህታችሁን ያቋረጣችሁ የግልና ከትምህርት ሚኒስቴር የተላካችሁ ተማሪዎች የ2016 ዓም. ክረምት መርሀ ግብር ምዝገባ ሐምሌ 13 እና 14/2016 ዓ.ም. መሆኑን አያሳወቅን አዲስ PGDT መማር የምትፈልጉ ከላይ በተጠቀሰዉ ቀን በአሰላ ግብርና ካምፓስና በበቆጂ ካምፓስ በአካል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ⚠️ዩንቨርሲቲዉ የምግብና የመኝታ አገልግሎት አይሰጥም‼️ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ ለዲላ ዩኒቨርሲቲ የክረምት ፕሮግራም ነባር የመጀመሪያ፤ ሁለተኛ ድግሪ እና “PGDT™ ተማሪዎች በሙሉ፡- የዲላ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት መርሃ-ግብር ምዝገባ የሚካሄደዉ ከሀምሌ 15-16/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ። 1. በትምህርት ሚኒስቴር (በመንግስት) ስፖንሰርነት የምትማሩ ደብዳቤ ይዛችሁ መምጣት 2. በሌሎች መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት ስፖንሰርነት እና በግል የምትማሩ ደግሞ አስፈላጊዉን የክፍያ ደረሰኝ በመያዝ ለምዝገባ መቅረብ ይጠበቅባችኋል። ማሳሰቢያ:- ⚡️በግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ በክረምቱ መርሃ ግብር በመሬት አስተዳደርና ቅየሳ ትምህርት መስክ የምትማሩ 3ኛ ዓመት ተማሪዎች ጥሪው ይመለከታችኃል፡፡ ⚡️በተፈጥሮ ሳይነስ ዘርፍ የምትማሩ በነባሩ ግቢ እና በማህበራዊ ሳይነስ ዘርፍ የምትማሩ በኦዳያኣ ግቢ ሪፖርት ማድረግ ይጠበቅባችኋል፡፡ ⚡️ከተጠቀሰዉ ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪን የማናስተናግድ መሆኑን ከወድሁ ለመግለፅ እንወዳለን። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ለኢንትራንስ ፈተና Ethio Matric አፕሊኬሽንን በመጠቀም ይዘጋጁ፡፡ 🔷 አፕሊኬሽኑ ከ2008 - 2015ዓም የኢንትራንስ ፈተና ከነመልሱ እና ከነማብራሪያው የያዘ ሲሆን ፤ እነዚህን ፈተናዎች በቀላሉ መለማመድ የምትችሉበት መንገድ አዘጋጅቷል፡፡ 🔷 አፕሊኬሽኑን ዳውንሎድ ለማድረግ ታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.addismatric.addismatric Telegram channel: t.me/ethiomatric
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
በሶሰቱም ቅርንጫፎቻችን በመገናኛ፣ በጀሞ እና በሜክሲኮ ቅርንጫፎቻችን በምንሰጣቸዉ ስልጠናዎች ከሁሉም ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ! ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር! እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም! የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች! 🎯 Graphics Design 🎯 Interior Design 🎯 Digital Marketing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Website Design 🎯 Programming Language 🎯 Video Editing 🎯 Database 🎯 Basic Computer 🎯 Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books) 🎯 Engineering Softwares (Autocad,Etabs, Civil 3d,Reviet, solid work, bill of quantity, software engineering courses) 🎯 SPSS & STATA 🎯 MS-Project 🎯  Foreign (English, Arebic, German, Chinese, French, Italy, Norway, Spanish, Turkish..) & Local (Amharic, Oromiffa, Tigrigna, Geez..) Languages አድራሻ:-1. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ህንፃ 3ኛ ፎቅ          :- 2. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)             3. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን) ☎️ 0910317675/ 0991929303/ 0991929304 @Top_trainings Join our telegram channel https://t.me/topinstitutes
Mostrar todo...
Repost from ATC NEWS
Photo unavailableShow in Telegram
በሶሰቱም ቅርንጫፎቻችን በመገናኛ፣ በጀሞ እና በሜክሲኮ ቅርንጫፎቻችን በምንሰጣቸዉ ስልጠናዎች ከሁሉም ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ! ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር! እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም! የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች! 🎯 Graphics Design 🎯 Interior Design 🎯 Digital Marketing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Website Design 🎯 Programming Language 🎯 Video Editing 🎯 Database 🎯 Basic Computer 🎯 Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books) 🎯 Engineering Softwares (Autocad,Etabs, Civil 3d,Reviet, solid work, bill of quantity, software engineering courses) 🎯 SPSS & STATA 🎯 MS-Project 🎯  Foreign (English, Arebic, German, Chinese, French, Italy, Norway, Spanish, Turkish..) & Local (Amharic, Oromiffa, Tigrigna, Geez..) Languages አድራሻ:-1. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ህንፃ 3ኛ ፎቅ          :- 2. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)             3. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን) ☎️ 0910317675/ 0991929303/ 0991929304 @Top_trainings Join our telegram channel https://t.me/topinstitutes
Mostrar todo...
Repost from ATC NEWS
Photo unavailableShow in Telegram
💫AI for Impact Hackathon for all African students!💫 Last year's A2SV Hackathon united 3,700 participants from 47 African countries, and this year it will be even bigger. African students can come together and build digital solutions to solve problems in their communities and Africa. 🤖 The 2024 A2SV Hackathon welcomes high school and undergraduate students across Africa. Register by July 15, 2024 to be a part of this experience. We will provide expert-led workshops from the start to maximize your chances of making it to the quarter and semi-finals. 🏆 The top 8 teams win an all-expense-paid trip to Ethiopia in September for the Grand Finale and compete for the $30,000 prize pool. Don’t miss this opportunity! ⚡️Register now at hackathon.a2sv.org⚡️ #A2SVHackathon #AIforImpact #TechInnovation #AfricaTech #RegisterNow
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
💫AI for Impact Hackathon for all African students!💫 Last year's A2SV Hackathon united 3,700 participants from 47 African countries, and this year it will be even bigger. African students can come together and build digital solutions to solve problems in their communities and Africa. 🤖 The 2024 A2SV Hackathon welcomes high school and undergraduate students across Africa. Register by July 15, 2024 to be a part of this experience. We will provide expert-led workshops from the start to maximize your chances of making it to the quarter and semi-finals. 🏆 The top 8 teams win an all-expense-paid trip to Ethiopia in September for the Grand Finale and compete for the $30,000 prize pool. Don’t miss this opportunity! ⚡️Register now at hackathon.a2sv.org⚡️ #A2SVHackathon #AIforImpact #TechInnovation #AfricaTech #RegisterNow
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
#Update “ከታገቱ ተማሪዎችም መካከል የተወሰኑት የተጠየቀዉን ክፍያ ከፍለው ተለቀዋል” - ኢሰመጉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ በታጣቂዎች ከታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መካከል “የተወሰኑት ተማሪዎች የተጠየቀዉን ክፍያ መክፈል በመቻላቸው መለቀቃቸውን” አስታወቀ። ከታገቱ ተማሪዎችም መካከል የተወሰኑት “በተለያዩ ምክንያቶች” ከአጋቾች ማስለቀቅ መቻሉን  ካሰባሰባቸው መረጃዎች መረዳቱን አመላክቷል፤ ምክንያቶቹን አላብራራም። ብዛት ያላቸው ተማሪዎች አሁንም በአጋቾች ታግተው እንደሚገኙ ይህም ታጋቾችን ለከፍተኛ እንግልትና ስቃይ መዳረጉን ኢሰመጉ ካሰባሰባቸው መረጃዎች ለማወቅ መቻሉን ጠቁሟል። የታገቱ ተማሪዎች ተለቀዋል በሚል የሚናፈሰውን መረጃ በተመለከተ ኢሰመጉ በመግለጫው “ታጋቾች በተያዙበት ወቅት አጋቾቹ ተማሪዎችን በቡድን በቡድን በማድረግ ወደ ተለያየ አቅጣጫ ይዘዋቸው መንቀሳቀሳቸውን” ጠቁሞ የተለቀቁ ተማሪዎች እየሰጡ ያለው መረጃም “እነሱ በነበሩበት ቡድን ውስጥ ስላለው ሁኔታ ብቻ ነው” ሲል ጠቁሟል። ከታገቱት አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ ምን ያህል እደተለቀቁ የሚያሳይ አለመሆኑን አስታውቋል። በተጨማሪም የፌደራል እና የሚመለከታቸው የክልል መንግስታት የግዛት ወሰናቸው ባሉባቸው አካባቢዎች የሚፈጸሙ የእገታና አፍኖ የመሰወር ድርጊቶችን እንዲያስቆሙ፣ የእገታና አፍኖ የመሰወር ድርጊት የሚፈጽሙ ሰዎችን በሕግ ተጠያቂ እንዲያደርጉ እና ለዜጎች ተገቢውን ጥበቃ እንዲያደርጉ ኢሰመጉ ጥሪ አቅርቧል።        ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Mostrar todo...
#National_Exam በወረቀትና በኦንላይ የሚሰጠውን የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ዛሬ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀምረዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚገቡ ይሆናል። ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ ከ 9-11/ 2016 ዓ/ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በበይነ መረብ (Online) እና በወረቀት ፈተናው ይሰጣቸዋል። ፈተናውን የምትወስዱ የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በሙሉ መልካም እድልን እንመኝላችኋለን። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.