es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 319 suscriptores, ocupando la posición 6 154 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 360 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 319 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 507, y en las últimas 24 horas de 11, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 49.23%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 13.09% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 875 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 319
Suscriptores
+1124 horas
+1077 días
+50730 días
Archivo de publicaciones
ማኅሌተ ጽጌ አባ ጽጌ ድንግል የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" ገላ 6፡14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስ
"ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።" ገላ 6፡14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።" 1ኛ ቆሮ 1፡18 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበ
"የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።" 1ኛ ቆሮ 1፡18 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ማስታወቂያ +++++++++++++++++++++++++++++++++ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉባዔ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚስተዋለውን የመልካም አስተዳደር ችግር ተ
ማስታወቂያ +++++++++++++++++++++++++++++++++ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተዳደር ጉባዔ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚስተዋለውን የመልካም አስተዳደር ችግር ተከትሎ ችግሩን በማጥናት ከመፍትሔ ሐሳብ ጭምር የሚያቀርቡ ሰባት አባላት ያሉት ኮሚቴ በማቋቋም ወደ ሥራ እንዲገቡ አድርጓል። በዚህም መሠረት የተቋቋመው ኮሚቴ መረጃዎችን መሰብሰብ፣ መተንተንና መጠቀም ይችል ዘንድ የስልክ፣የቴሌግራምና የዋትስአፕ ቻናሎችን በስልክ ቁጥር 0940467777 በኢሜይል አድራሻችን eotcpr2024@gmail.com በቢሮ ስልክ ቁጥራችን +251111262818 በቀጥታ ማቅረብ የምይችሉ ሲሆን በአካል ማስረጃዎችን መስጠት የምትፈልጉ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት በመገኘት ሐሳብ፣መረጃና ማስረጃ መስጠት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። አጣሪ ኮሚቴው ትኩረት ሰጥቶ የማጣራት ሥራውን የሚሠራው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በጠቅላይ ቤተክህነት አሠራርና አሠራሩን ተከትሎ በተፈጠሩት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ላይ በማድረግ ተቋማዊ አሠራርና ሥርዓት እንዲከበርና ችግሮችን በዘላቂነት መፍታት ላይ የሚያተኩር መሆኑን እየገለጽን ነገር ግን በግለሰቦች፣ በተቋማት፣ በሕግ፣ በሚዲያና በልዩ ልዩ መንገድ የሚቀርቡ የአደባባይ ችግሮችን ሌላ መልክ በመስጠት የሚደረጉ የተለመዱ እንቅስቃሴዎችን ሁሉም አካል በአንክሮ እንዲከታተለውና ቤተ ክርስትያንን የመጠባቅ ሥራ ላይ ትኩረት እንዲደረግ በዚሁ አጋጣሚ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። አጣሪ ኮሚቴው

"መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።" ማቴ 10፡38 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች
"መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።" ማቴ 10፡38 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ወደ ማደሪያው እንገባለን፤ እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን!" መዝ 131(132) መስከረም 21 አፄ ዘርዓያዕቆብ በ1446 ዓ.ም በግሸን ደብረ ከርቤ ቤተክርስቲያን ካሰሩ በኋላ ግማደ መስቀሉን
"ወደ ማደሪያው እንገባለን፤ እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን!" መዝ 131(132) መስከረም 21 አፄ ዘርዓያዕቆብ በ1446 ዓ.ም በግሸን ደብረ ከርቤ ቤተክርስቲያን ካሰሩ በኋላ ግማደ መስቀሉን አስገብተው ቅዳሴ ቤቱ የተከበረበት ዓመታዊ ክብረ በዓል ነው። ከእመቤታችን ረድኤት በረከት ያካፍለን! የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 ዓ.ም በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተማሩ ከ6675 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። በምርቃት መርሐ ግ
+3
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 ዓ.ም በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተማሩ ከ6675 በላይ  ተማሪዎችን አስመረቀ።     በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ እና ተወካይ ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ብርሃን ፍስሐ ጥላሁንና የአድባራት አስተዳዳሪዎች  ተገኝተዋል። በዕለቱ በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ በወጣት አየለ አዱኛ አጠቃላይ የመማር ማስተማሩ ሂደት ምን ይመስል እንደነበረና የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንዲሁም ያጋጠሙ ችግሮችን ያካተተ ሪፓርት ቀርቧል። ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክፍል ይማሩ ለነበሩ የደረጃ ተማሪዎችም የምስክር ወረቀት  ሽልማት ተከናውኗል፡፡ መረጃውን ያደረሰን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ነው። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በጅጅጋ በድምቀት ተክብሯል።
+6
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በጅጅጋ በድምቀት ተክብሯል።

የመስቀል ደመራ ክብረ በዓል በሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን አፄ ዘርዓያዕቆብ አደባባይ፤
+9
የመስቀል ደመራ ክብረ በዓል በሰሜን ሸዋ ደብረ ብርሃን አፄ ዘርዓያዕቆብ አደባባይ፤

የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በባሌ ሀገረ ስብከት
+4
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በባሌ ሀገረ ስብከት

የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት
+9
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት

የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ኢትዮ ሱማሌ ሀገረ ስብከት
+5
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ኢትዮ ሱማሌ ሀገረ ስብከት