es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 319 suscriptores, ocupando la posición 6 154 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 360 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 319 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 507, y en las últimas 24 horas de 11, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 49.23%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 13.09% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 875 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 319
Suscriptores
+1124 horas
+1077 días
+50730 días
Archivo de publicaciones
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት
+3
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በባሕር ዳር ሀገረ ስብከት

የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በመተከል ሀገረ ስብከት
+4
የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በመተከል ሀገረ ስብከት

የመስቀል ደመራ በዓል በሻሸመኔ የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ በተገኙበት ተከብሯል።
+5
የመስቀል ደመራ በዓል በሻሸመኔ የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ በተገኙበት ተከብሯል።

የመስቀል ደመራ በዓለ በድሬደዋ ሀገረ ስብከት ለገሀር አደባባይ
+4
የመስቀል ደመራ በዓለ በድሬደዋ ሀገረ ስብከት ለገሀር አደባባይ

የመስቀል ደመራ በዓለ በድሬደዋ ሀገረ ስብከት ለገሀር አደባባይ
+7
የመስቀል ደመራ በዓለ በድሬደዋ ሀገረ ስብከት ለገሀር አደባባይ

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! የመስቀል ደመራ በዓለ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቁ ተከብሯል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም
+5
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! የመስቀል ደመራ በዓለ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቁ ተከብሯል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ጥልንም በመስቀሉ ገደለ።" ኤፌ 2:16 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህር
እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ጥልንም በመስቀሉ ገደለ።" ኤፌ 2:16 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የደሴ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች
+2
የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የደሴ ከተማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች

የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያ በጅማና ማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች
+5
የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያ በጅማና ማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች

የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት በየአኅጉረ ስብከቱ በዛሬው እለት ተጠናቀቀ። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) መስከረም 15/1/2016 የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል በደማቅ ሁኔታ ሃይማኖታዊ ሥር
+3
የመስቀል በዓል ቅድመ ዝግጅት በየአኅጉረ ስብከቱ በዛሬው እለት ተጠናቀቀ። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) መስከረም 15/1/2016 የ2017 ዓ.ም የመስቀል በዓል በደማቅ ሁኔታ ሃይማኖታዊ ሥርዓቱንና ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሮ ይውል ዘንድ በየአኅጉረ ስብከቱ የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ቅድመ ዝግጅታቸውን በዛሬው እለት መጨረሳቸውን ተነገረ። የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የደባርቅ ከተማ  የመስቀል በዓልን ባመረና በደመቀ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር ስምንቱ የከተማ አድባራት መዝሙር በጋራ ሲያጠኑ ቆይተው በዛሬው እለት መፈጸማቸውንና ገልፀዋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የመስቀል ደመራ በዓል ፍፁም መንፈሳዊ በሆነ መልኩ ተከብሮ መዋል ይችል ዘንድ ሁሉም ባለድርሻ አካል የሚጠበቅበትን ሁሉ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ። *** መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" አዲስአበባ -ኢትዮጵያ ** ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመ ልከት የእንኳን አደረሳችሁና የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክት አስተላለፉ። ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በዚሁ መልዕክታቸው ለመላው ሕዝበ ክርስቲያን እንኳን  ለ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ካሉ በኋላ በዓሉ በድምቀት፣ባማረና በሰመረ መልኩ ተከብሮ መዋል ይችል ዘንድ ሕዝበ ክርስቲያኑ በንቃትና በሕብረት በመሆን ከጸጥታ አካላትና ቤተክርስቲያኒቱ ለዚሁ ዓላማ ካቋቋመቻቸው የኮሚቴ አባላት ጭምር በመተባበር እንዲሰራ አደራ ብለዋል። የመንግሥት የጸጥታ ተቋማት በዓሉ ያለ አንዳች የጸጥታ ችግር ተከብሮ መዋል እንዲችል ከጠቅላይ ቤተክህነት ዐቢይ ኮሚቴ ጋር በጥምረት እየሰራ እንደሚገኝ የጠቀሱት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በበዓሉ ወቅት ለሚደረግ ፍተሻ ፍፁም ክርስቲያናዊ ትብብር እንዲያደርግ አደራ ብለዋል።የጸጥታ አስከባሪዎችም ጨዋነት በተሞላና ክብርን በሚገልጽ አግባብ የፍተሻ ሥርዓቱን እንዲያከናውኑ  አሳስበዋል። ሕዝበ ክርስቲያኑ ከበዓላችን መንፈሳዊ ሥርዓት ውጪ የሆኑ መልዕክቶች፣ አለባበሶች እንዲሁም የቤተክርስቲያኒቱ መገለጫ ከሆኑ ዓርማዎች ውጭ መያዝ አይገባውም ያሉት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በዓሉ ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ እንደመሆኑ መጠን ቤተክርስቲያኒቱን ከማይገልጹ ሆታዎችና ጭፈራዎች እንዲርቅ በአጠቃላይ የመስቀል ደመራ በሚከበርባቸው ቦታዎች ሁሉ ያልተፈቀዱ ነገሮችን ይዞ መገኘት ፍጹም መንፈሳዊ የሆነውን በዓላችንን የሚያደበዝዘው ስለሆነ ጥንቃቄ ማድረግ  ይገባል ብለዋል። አያይዘውም ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጀ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት ልጆቻችን ከሚያቀርቡት መንፈሳዊ ትርኢትና ዝማሬ ጎን ለጎን አካባቢያቸውን በመቆጣጠር በዓላችንን በሰላም እንዳናከብር የሚያደርጉ ሁኔታዎች እንዳይፈጠሩ በጥንቃቄ መጠበቅ ይኖርባቸዋል ብለዋል። በሌላ መልኩም የሌሎች እምነት ተከታዮችም በነበረውና በኖረው የመከባበርና የመደማመጥ የአብሮነት ስሜት በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንዲወጡ የአደራ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። የበዓሉ ዝግጅት በየደረጃው በተቋቋሙት የበዓል አዘጋጅ ኮሚቴዎች ጥረት በጥሩ ሁኔታ በማጠናቀቅ ላይ መሆኑን የገለፁት ብፁዕነታቸው ከንጉሰ ነገስት አጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት ወዲህ ተደርጎ በማያውቅ ሁኔታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ለሦስተኛ ጊዜ የመስቀል ደመራ በዓልን በድምቀት ማክበር የሚያስችል የስቴጅ፣የድምጽ ማጉያና የክብር እንግዶች ማስተናገጃ ቦታዎችን በማዘጋጀት የሚያደርገውን ተሳትፎ ያደነቁት  ብፁዕ አቡነ አብርሃም የከተማ አስተዳደሩ እያደረገ ላለው ከፍተኛ አስተዋጽኦ በራሳቸውና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስ ቲያን ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በመጨረሻም በዓሉን ስናከብር ፍቅር ሰላምንና አንድነትን እንዲሁም መግባባትን መርህ ባደረገ አግባብ መሆን አለበት ያሉት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በዓሉ ሥጋዊ ፈቃዶቻችንን የምንፈጽምበት ሳይሆን ንስሐ ያልገቡ ንስሐ የሚገቡበት የተጣሉ የሚታረቁበት የተለያዩ አንድ የሚሆኑበት የተራራቁ የሚቀራረቡበት ፍፁም የደስታና የሰላም በዓል ሆኖ እንዲከበር ማድረግ ይኖርብናል በማለት መልዕክታቸውን አጠናቀዋል። የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን የህዝብ ግንኙነት መምሪያ

"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች
"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ተገኝተው ከምዕራብ ክፍለ ከተማ ገዳማትና አድባራት ተዋጣ
+2
ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ተገኝተው ከምዕራብ ክፍለ ከተማ ገዳማትና አድባራት ተዋጣጥተው ለመስቀል ደመራ በዓል በዝግጅት ላይ ለሚገኙት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት መልእክትና አባታዊ ቡራኬ አስተላለፉ። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) መስከረም 14/01/2016 ዓ.ም በመልእክታቸውም ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እግዚአብሔር ለአገልግሎት ጠርቶ ስላከበራችሁ ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን እንኳን ደስ አላችሁ ብለው ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤት ልጆቿ ተከብራ በልዩ ጣዕመ ዜማ ታጀባ በማንኛውም ክብረ በዓል ላይ እግዚአብሔር ሲመሰገን ማየት እጅግ ደስ ያሰኛልና በዓሉ የሰላም በዓል የድኅነት በዓል እንደመሆኑ ለሰላም ትልቅ ትኩረት በመስጠት ከሚመለከታቸው ክፍሎችም ጋር በጋራ በመስራት ሁላችን ዐይን እና ጆሮ ሆነን በስማችን ክፉ ሥራን በመስራት የቤተክርስቲያንን ስም የሚያጠለሽ እንዳይኖር እየዘመርንም ተግቶ ሥራ መሥራት ይገባል ብለዋል። የአደባባይ በዓል በመሆኑም የሚመጣውም ሁሉ የሚማርበት እንዲሆን የአደራ መልእክታቸውንም አክለዋል። የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (
"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከኔ ይራቅ።" ገላ 6:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ፤ ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው።" መዝ 131፡8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (የሰንበት ትምህ
ካህናቶችህ ጽድቅን ይልበሱ፤ ቅዱሳንህም ደስ ይበላቸው።" መዝ 131፡8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok