en
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Open in Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Show more
7 370
Subscribers
+424 hours
+907 days
+34030 days
Posts Archive
የጊዜ ጉዳይ ነው እኛን እየገደለችና እያረደች የምትበለጽግ ሀገር አትኖርም
የጊዜ ጉዳይ ነው እኛን እየገደለችና እያረደች የምትበለጽግ ሀገር አትኖርም

የእኛ አለመጨከን ነው እንጂ ገዳዮቻችን ሲበዛ ፈሪዎች ናቸው የሚዲያ ጨኸታችን እንኳ እንቅልፍ ይነሳቸዋል።

እስካሁን በእስር ላይ ነው የሚገኘው በጨለማ ቤት ተፈታ የሚል የሀሰት ቪዲዮ እምትሰሩ ታደቡ
እስካሁን በእስር ላይ ነው የሚገኘው በጨለማ ቤት ተፈታ የሚል የሀሰት ቪዲዮ እምትሰሩ ታደቡ

ብዙዎች የሞቱ ሰዎችን፣የተቃጠሉ እሬሳዎችን ላለማየት Scroll አድርገው ያሳልፋሉ ወይም ደግሞ እንደዚህ ዓይነት መረጃዎች የሚለቀቁበት ሚዲያዎችን ለቀው ይወጣሉ።የእኔ ጥያቄ ሚዲያ ላይ እንደሸሹት ሁሉ መሬት ላይ ከአራጅ ወሀቢያ ማምለጥ ይቻላል ወይ?

photo content

Ortodoksoota Arsii Bahaa Keessa jiraattaniif: 1) Kanaan dura Ajjechawwan raawwataman, 👉 Baqannaa 👉 Gubamuu manneen kiristaa
+1
Ortodoksoota Arsii Bahaa Keessa jiraattaniif: 1) Kanaan dura Ajjechawwan  raawwataman, 👉 Baqannaa 👉 Gubamuu manneen kiristaanaa fi manneen jireenyaa, 👉 Miidhama adda addaa viidiyoodhaan, suuraadhaan ykn sagaleedhaan ragaa kanaan dura ol-kaawwattan yoo jiraate, akkasumas miidhamni gara fuulduraatti raawwatamu yoo jiraate akka nuuf ergitan. 2) Maqaa guutuu fi ragaa guutuu kaabinee gadi-fageenya gandaa (ganda irraa eegalee jiran) (Maqaa guutuu, suuraa, yoo danda'ame bilbila isaanii). 3) Ragaa hoogganoota Poolisii, Nagaa fi Nageenyaa. 4) Maqaa guutuu fi suuraa jaarsolii biyyaa du'a Ortodoksootaa dhaabsisuu utuu qabanii callisanii dabarsan. 5) Maqaa guutuu fi suuraa namoota amantaa muusliimaa miidhaa Ortodoksoota irratti raawwatan. 6) Faayidaaf ykn dhukkuba sanyummaatiin faalamanii, Wahabiyaa waliin ta'uun Ortodoksoota irratti miidhaan akka raawwatamuuf namoota ragaa kennan yoo jiraatan maqaa guutuu fi suuraa isaanii. Mersaa kanaan nuuf ergaa: @Orthopia123

Ortodoksoota Arsii Bahaa Keessa jiraattaniif: 1) Kanaan dura Ajjechawwan raawwataman, 👉 Baqannaa 👉 Gubamuu manneen kiristaa
+1
Ortodoksoota Arsii Bahaa Keessa jiraattaniif: 1) Kanaan dura Ajjechawwan  raawwataman, 👉 Baqannaa 👉 Gubamuu manneen kiristaanaa fi manneen jireenyaa, 👉 Miidhama adda addaa viidiyoodhaan, suuraadhaan ykn sagaleedhaan ragaa kanaan dura ol-kaawwattan yoo jiraate, akkasumas miidhamni gara fuulduraatti raawwatamu yoo jiraate akka nuuf ergitan. 2) Maqaa guutuu fi ragaa guutuu kaabinee gadi-fageenya gandaa (ganda irraa eegalee jiran) (Maqaa guutuu, suuraa, yoo danda'ame bilbila isaanii). 3) Ragaa hoogganoota Poolisii, Nagaa fi Nageenyaa. 4) Maqaa guutuu fi suuraa jaarsolii biyyaa du'a Ortodoksootaa dhaabsisuu utuu qabanii callisanii dabarsan. 5) Maqaa guutuu fi suuraa namoota amantaa muusliimaa miidhaa Ortodoksoota irratti raawwatan. 6) Faayidaaf ykn dhukkuba sanyummaatiin faalamanii, Wahabiyaa waliin ta'uun Ortodoksoota irratti miidhaan akka raawwatamuuf namoota ragaa kennan yoo jiraatan maqaa guutuu fi suuraa isaanii. nuuf ergaa:

photo content

በምሥራቅ አርሲ ላላችሁ ኦርቶዶክሳውያን፦ 1) ከዚህ በፊት የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎችን 👉ስደቶችን 👉የቤተ ክርስቲያንና የቤተ ቃጠሎችን 👉 የተለያዩ ግፎችን ፦በቪድዮ፣በፎቶ ወይም በድምፅ ቀድምታችሁ ያስ
+1
በምሥራቅ አርሲ ላላችሁ ኦርቶዶክሳውያን፦ 1) ከዚህ በፊት የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎችን 👉ስደቶችን 👉የቤተ ክርስቲያንና የቤተ ቃጠሎችን 👉 የተለያዩ ግፎችን ፦በቪድዮ፣በፎቶ ወይም በድምፅ ቀድምታችሁ ያስቀመጣችሁት መረጃ ካለ እንዲሁም  ወደ ፊት የሚፈጸሙ በደሎችን  እንድትልኩልን 2) ከቀበሌ ጀምሮ ያሉ  ባለሥልጣናትን ስም ዝርዝር ሙሉ መረጃ(ሙሉ ስም፣ፎቶ ግራፍ፣ቢቻል ስልክ ቁጥር) 3 የፖሊስ፣የሰላምና የጸጥታ ሀላፊዎችን 4) የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት ማስቆም ሲገባቸው በዝምታ ያለፉ የሀገር ሽማግሌዎች ስም ዝርዝርና ፎቶ ግራፍ 5) በኦርቶዶክሳውያን ላይ በደል ያደረሱ ሙስሊሞች ስም ዝርዝርና ፎቶ ግራፍ 6) ለጥቅም ወይም በዘረኝነት በሽታ ተለክፎ ከወሀቢያ ጋር አብሮ በኦርቶዶክሳውያን  ላይጥቃት እንዲፈጸም መረጃ የሰጠ ካለ ስም ዝርዝር ፎቶ ግራፍ እንድትሉክልን ።መረጃዎችን ለመላክ

#አርሲ_ሽርካ የካህኑ እገታና ሌሎች መረጃዎች   በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሚታና ጋዶ ቀበሌ ዛሬ  ሰኔ 8/2018ዓ.ም ቀሲስ አባይነህ  ጠብቄ የተባሉ የጋዶ ማርያም  ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህን እርሻ ከሚያርሱበት ቦታ ከነበሬዎቻቸው በአክራሪዎቹ ታግተው ተወስደዋል።ይኽ በእንዲህ እንዳለ  በጃዊ ዋጬ ቀበሌ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን ለሦተኛ ጊዜ ከቦታቸው ተፈናቅለዋል።ኦርቶዶክሳውያንን ከዞኑ ለማጥፋት በመንግሥት መዋቅር የተደራጀው ይኽ አራጅ ቡድን አከባቢውን የተቆጣጠረው ከሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ጭምር ሌላ ኀይል ጨምሮ እንደመጣ የአከባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ይኽ ኀይል ሰኔ5/2018ዓ.ም ደለለኝ ነጋሽ የሚባል ኦርቶዶክሳዊ ገድሎ 50የቀንድ ከብቶችን ዘርፏል እንዲሁም ትናንት ሰኔ6/2018ዓ.ም የ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ቤተክርስቲያን በመጠበቅ ላይ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከምሽቱ 4:00-6:00 ያልተቋረጠ ተኩስ ከፍተውባቸው ነበር።ዛሬ ግን አከባቢውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረውታል።ይኽ ቦታ ከወረዳው ዋና መቀመጫ ከሆነችው ከጎቤሣ የሁለት 2:00 ሰዓት የእግር ጉዞ ቢሆን ነው።መንግሥት እልቂቱን የሚደግፈው ሆኖ እንጂ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ መቆጣጠር ይችል ነበር።የሚፈጸምብን የዘር ማጥፋት ወንጀል ሥርዐታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው። https://t.me/Eyo21e

እኛ ኦርቶዶክሳውያን፦ 👉የሚገድለን የሚያርደን የማያፈናቅለን እንጂ እንደ ዜጋ የሚያየን መንግሥት የለንም 👉የሚያስገድለን የሚያሳርደን እንጂ የሚታደገን እረኛ(አባት)የለንም። በሁለቱም እረኞች ተክደናል።ያልካደን የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው።

"እንግዳው ባለሀገር ሆኖ ፣ባለሀገሩ እንግዳ ሆነ"

ኢትዮጵያ ውስጥ የሃይማኖት ጦርነት ያልተነሳው እኛ ዝም ስላልን ብቻ ነው። ከእንግዲህ በገዛ ሀገራችን እየተገደልን አንኖርም።በቃን።

• አሩሲ ‼ "…ነገርኩህ አጀንዳዬ አሩሲ ብቻ ነው። ምንም ብተነግረኝ ሌላ ነገር አልሰማህም፣ በተፈጥሮ አደጋ መሞት፣ ታሞ፣ ቤተሰብ አስታሞህ መሞት እኮ ፀጋ ነው። አሁን እኔ አጀንዳዬ አሩሲና አሩሲ
• አሩሲ ‼  "…ነገርኩህ አጀንዳዬ አሩሲ ብቻ ነው። ምንም ብተነግረኝ ሌላ ነገር አልሰማህም፣ በተፈጥሮ አደጋ መሞት፣ ታሞ፣ ቤተሰብ አስታሞህ መሞት እኮ ፀጋ ነው። አሁን እኔ አጀንዳዬ አሩሲና አሩሲ ብቻ ነው። መከራውን የሚቀለብስ፣ እንባቸውን የሚያብስ፣ ከሰቆቃው፣ ከሲኦሉ የሚያወጣቸው፣ የባርነት ቀንበሩን የሚሰብርላቸው እስኪገኝ፣ የአባቶቹን ቀበቶ ያጠበቀ፣ ሱሪም የታጠቀ ወንድ ደመላሽ እስኪገኝ ድረስ እዚያው አሩሲ ነኝ። "…አሩሲ ነኝ አልኩህ አሩሲ ነኝ። ለእኛ  ለኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች የምድር ሲኦል፣ ገሀነመ እሳት ስለሆነችው አሩሲ ብቻ ነው የማወሳው። ወንድ ወንዱን እያረደች፣ ሴቱን ከነ ነፍሷ በእሳት እያቃጠለች፣ አራስ ሳይቀር ሕፃናት ስለሚጨፈጨፉበት፣ አብያተ ክርስቲያናት በእሳት ስለሚነዱባት። የኦሮሞ ወሀቢያ እስላም መፈንጫ ስለሆነችው አሩሲ ብቻ ‼

#አርሲ ይኽ የምትመለከቱት ኀይል በ Gaachana Sirnaa(የሥርዐቱ ጋሻ) ስም እየሰለጠነ ጫካ ካለው ኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት ጋር እየተናበበ ኦርቶዶክሳውያንን የሚያጸዳ ቡድን ነው።በዚህ ውስጥ ለ
+1
#አርሲ ይኽ   የምትመለከቱት ኀይል በ Gaachana Sirnaa(የሥርዐቱ ጋሻ) ስም እየሰለጠነ  ጫካ ካለው  ኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት ጋር እየተናበበ ኦርቶዶክሳውያንን የሚያጸዳ ቡድን ነው።በዚህ ውስጥ ለይስሙላ  5ና10 የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ይከተቱበታል።እነዚህም ቢሆኑ በሴራ ተረሽነው የሚሞቱ ናቸው።እየሆነ ያለው ይኽ ነው።ኦርቶዶክሳውያን ከአከባቢው የማጥፋትና የእስላም ቀጠና ብቻ የማድረግ መንግሥታዊ ፕሮጀክት ነው።

"…ኦሮሞም ብትሆን በአሩሲ ኦርቶዶክስ ከሆን በኦሮሞ የወሀቢይ እስላም እንዲህ ትታረዳለህ። አይምሩህም። አይለቁህም። ዐማራ ነገዱ ነው የሚያሳርደው። ዐማራ መሆኑ፣ ማንነቱ ነው የሚያሳርደው። "…አራጆቹ
"…ኦሮሞም ብትሆን በአሩሲ ኦርቶዶክስ ከሆን በኦሮሞ የወሀቢይ እስላም እንዲህ ትታረዳለህ። አይምሩህም። አይለቁህም። ዐማራ ነገዱ ነው የሚያሳርደው። ዐማራ መሆኑ፣ ማንነቱ ነው የሚያሳርደው። "…አራጆቹ መንግሥታዊ ድጋፍ፣ መንግሥታዊ ፈቃድ አላቸው። ነፍጠኛን ማጽዳት ያሸልማል፣ የሥራ እድገትም ያሰጣል በኢትዮጵያ ኦሮሚያ በተለይ በአሩሲ። አስተዳዳሪዎቹ አይቀየሩም፣ አይታሰሩም፣ አይጠየቁም። እንደውም እንደ ጀግና ነው የሚቆጠሩት። የሚታዩት። "…ኦሮሞ ሆነህ ኦርቶዶክስ ከሆን የቢለዋ ሲሳይ ነው የምትሆነው። የቢለዋ ቀለብ። የኦሮሞ ወሀቢያ ይኸው እንዲህ ነጭ ለብሰህ አንገትህን ብቻ ቀልቶ አጋድሞህ ነው የሚሄደው። ከዚያ "ማሎ፣ ማሎ፣ ማሎ አኒ ኦሮሞ ሚቲ? ምነው ምነው እኔ ኦሮሞ አይደለሁም ብትል የሚሰማህ የለም። "…ይሄ እርድ ከዋና ከተማዋ ብዙም ሩቅ አይደለም። ቅርብ ነው። በጣም ቅርብ አዲስ አበባ አፍንጫዋ ስር። በሩቅ ያየኸው ከደጃፍ ሲደርስ ያኔ ብትነቃ ምንም ዋጋ የለውም። "…ነገርኩህ በኦሮሚያ ኦርቶዶክስን ማረድ የመንግሥት ቢሮክራሲም ዲናቸውም ይፈቅድላቸዋል። የኦርቶዶክሳውያኑን ንብረት ማውደም፣ መዝረፍ፣ መስረቅ፣ በግፈፍም ዲናቸውም ትግላቸውም ይፈቅድላቸዋል። "…ይሄን የመሰለ ጭካኔ፣ አረመኔያዊ የአቢይ አሕመድን የገዳይ መንፈስ ልታቆመው የምትችለው በገዳይ በአራጅህ ላይ በእጥፍ ከሱ የባሰ ጨካኝ አረመኔ ሆነህ የገባበት ገብተህ ስትበቀለው ነው። ደምመላሽ ልጅ ወልደህ መክቶ የሚያነክት እስካልሆንክ ድረስ እንዲህ ነው አጋድመው የሚያርዱህ። • አበደን አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ ‼

BREAKING: Another Islamist Massacre of Christians in Ethiopia. At least 50 Christians were slaughtered in a horrific Islamist
BREAKING: Another Islamist Massacre of Christians in Ethiopia. At least 50 Christians were slaughtered in a horrific Islamist attack in Ethiopia. This is yet another targeted massacre of believers, but the mainstream media and global elites remain mostly silent. Where is the outrage? Christians are under siege worldwide.

ጋዜጠኛ ሣልሳዊት ባይነሳኝ በነመምህር ዘላለም መዝገብ ተከሳ አሁንም በእስር ላይ ትገኛለች #በአርሲ የተፈጸመውን የክርስቲያኖች ግድያ በመቃወም እና «አትግደሉን» የሚል የፍትሕ ድምፅ በማሰማታቸው ምክንያት ለእስር ከተዳረጉት ወገኖች መካከል #ጋዜጠኛ #ሣልሳዊት ባይነሳኝ አንዷ ናት። ጋዜጠኛዋ በነመምህር ዘላለም መዝገብ ተካታ ክስ እንደቀረበባት ተረጋግጧል። ጋዜጠኛ  ሣልሳዊት ባይነሳኝ በጋዜጠኝነት ሙያዋ በቅድሚያ በዋልታ ቴሌቪዥን፣ በመቀጠልም በፋና ቲቪ ውስጥ አገልግላለች። አብዛኞቻችን ደግሞ  በማኅበራዊ ሚዲያ ስለ ኢትዮጵያ እና ስለ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በመናገር እናውቃታለን ። ጋዜጠኛዋ በ01/10/2018 ዓ.ም. ሰኞ ዕለት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ፒያሳ አካባቢ) በቁጥጥር ሥር ውላለች።  በቁጥጥር ሥር በዋለችባቸው በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት ቤተሰቦቿ እንዳይጠይቋትና እንዳያገኟት ተከልክሎ ቆይቷል። በመጀመሪያው የእስር ወቅት "#ጨለማ_ክፍል" ተብሎ በሚጠራውና ይፋዊ ባልሆነ የማቆያ ክፍል ውስጥ ተዘግቶባት እንደነበር፣ በኋላ ግን ወደ መደበኛ እስረኞች ማቆያ ክፍል መዛወሯን ከቤተሰቦቿ የተገኘው መረጃ ያረጋግጣል። "ኦርቶዶክሳዊ ሆነህ ከተገኘህና 'ንጹሐንን አትግደሉ' የሚል የፍትሕ ድምፅ ካሰማህ፣ እውነተኛው ገዳይ ከሳሽ ሆኖ ወደ ጨለማ ቤት የሚያስርባት አሳዛኝ እውነታ" በሚል ጉዳዩ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ቅሬታንና ትችትን እያስከተለ ይገኛል። ንጹሐንና የሕዝብ ድምፅ የሆኑ ባለሙያዎች በእምነታቸውና እውነትን በመናገራቸው ምክንያት የሚደርስባቸው እስርና እንግልት በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ©ስምዐ ተዋህዶ

photo content