en
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Open in Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Show more
7 367
Subscribers
+424 hours
+907 days
+34030 days
Posts Archive
ምሥራቅ አርሲና ምዕራብ ሐረርጌ ኢስላማዊ ታጠቂ ቡድን በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየፈጸመ ያለው ፍጅት

ኢትዮጵያ የእመቤታችን የአሥራት ሀገር ናትና ምንም አትሆንም❌ ኦርቶዶክስ ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም❌ እየሞትን እንበዛለን እንጂ አንጠፋም❌

Repost from Eotc Task Force
ከኢስላማዊት ኦሮሚያ እስከ ኢስላማዊት ኩሽ ለጊዜው ከሽፎ የነበረው የእነ ሼኽ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድና የዋቆ ጉቱ ኡሱ "ኢስላማዊት ኦሮሚያን"የማዋለድ እንቅስቃሴ የብሔርተኝነት ፖለቲካውን እንደ
+1
ከኢስላማዊት ኦሮሚያ እስከ ኢስላማዊት ኩሽ ለጊዜው ከሽፎ የነበረው የእነ ሼኽ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድና የዋቆ ጉቱ ኡሱ   "ኢስላማዊት ኦሮሚያን"የማዋለድ እንቅስቃሴ የብሔርተኝነት ፖለቲካውን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም አሁን አፈር ልሶ ተነስቷል። የመጨረሻው ግባቸው ምንድን ነው? 👉አርሲ፣ ባሌ፣ሐረርጌ፣ሐረርን፣ቦረና፣ሶማሌን ጨምሮ ከኦርቶዶክስ ማጽዳትና ቀጠናውን የአክራሪ እስልምና የሥልጠና ማዕከል ማድረግ 👉 ይኽን ካደረጉ በኋላ ምሥራቅ ሸዋን፣አዲስ አበባን፣ሰሜን ሸዋን አፋርን መውረር 👉 ጅማ ያለው ደቡብ ካለው ወሀቢያ ጋር በመተባበር ኢሉባቦርን፣መቱን፣ደቡብን፣ጋምቤላን መውረር 👉ፕሮቴስታንትና ዋቄፈታ የሚበዛበትን ምዕራብ ሸዋንና ወለጋን በመምታት ቤኒንሻንጉልን መጠቅለል  ኢስላማዊት ሀገር ኦሮሚያን ማዋለድ። 👉ከዚያን ሰሜኑን(አማራን፣ትግሬንና ኤርትራን )በመውረር ግብጽን ይዞ እስከ ሚዲትራንያን ባሕር ድረስ የሚዘልቅ ታላቁን የኩሽ ኤምፓየር( ኢስላማዊ ግዛት) መመሥረት ነው።ይኽን አቅደው ነው እየሠሩ ያሉት። መፍትሔው ተደራጅቶ ራስን መከላከል ነው።ከዚህ ውጭ ሌላ መፍትሔ የለም።መከራው በአርሲና በሐረርጌ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ከመሰለን ተሳስተናል። https://t.me/EotcTaskForce

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ቤተ ክህነቱም ተሳታፊ ነው(ልብ በሉ ቤተ ክርስቲያን አላልሁም) ።

እነ አብን ሳዊሮስ ወደ አርሲ የላኩት ልዑክ

Audio_2026_06_10_22_41_23_Girl.mp34.39 MB

እንደዚህ አይነቶቹ ሆዳሞች በዚህ ሃዘን ላይ እንዲህ ነጭ ለብሰው ቤተክርስቲያን ማሰርያ እያሉ ያጃጅሉሃ ሌቦች ደግሞ በፐርሰንት እየሰሩ እጃቹን ሰብስቡ ከአርሲ ውጪ ሌላ አጀንዳ ይዘው እሚመጡትን አንፎ
እንደዚህ አይነቶቹ ሆዳሞች በዚህ ሃዘን ላይ እንዲህ ነጭ ለብሰው ቤተክርስቲያን ማሰርያ እያሉ ያጃጅሉሃ ሌቦች ደግሞ በፐርሰንት እየሰሩ እጃቹን ሰብስቡ ከአርሲ ውጪ ሌላ አጀንዳ ይዘው እሚመጡትን አንፎሎ ብሎክ አርጉ ከሌባ ከገዳይ ጋር ህብረት የለንም።

እኛ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳዊነትን ማስቀጠል የምንችለው ከዘረኝነት ከ ክልልነት፣ከጎጠኝነት፣ከቋንቋ አምላኪነት የጸዳ በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ የተቃኘ ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎ ማድረግ ስንችል ብቻ ነው።

አንድ የአሰኮ ባለሥልጣን  ጫካ ካለው ከወሀቢያ ታጣቂ ጋር ያደረገው የስልክ ልዉዉጥ ነው ስሙት "ከበባ ውስጥ ካስገባቿቸው እጅ ስጡ በሏቸው  ።የሚከላከላችሁን ያን ሕዝብ(ክርስቲያኑን )ሁሉ ጦሩን አዝሙትበትና ጨፍጭፉት ፣የሚከላከላችሁን ሕዝብ(ክርስቲያን) ምሕረት አታድርጉለት በሉት ይኽ ዉሻ የሆነ ሕዝብ"

ሰባኪ ነን እያሉ ቤተ ክርስቲያን ያለችበትን ሁኔታ እንኳ የማያውቁ ማፊያዎች ናቸው የወረሩን በAI የተቀነባበረ ፎቶ እያመጣህ አትነዝንዘን
+1
ሰባኪ ነን እያሉ ቤተ ክርስቲያን ያለችበትን ሁኔታ እንኳ የማያውቁ ማፊያዎች ናቸው የወረሩን በAI የተቀነባበረ ፎቶ እያመጣህ አትነዝንዘን

አሳዛኝ ዜና ቤታቸው ተቃጥሎ ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ነፍሳቸውን ለማትረፍ የተሰደዱ ቁጥራቸው ከ2800በላይ የሆነ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውን ወደ ቤታችሁ ተመለሱ ተብለው ተገደዋል።ልብ በሉ ይኽን የሚ
+5
አሳዛኝ ዜና ቤታቸው ተቃጥሎ ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ነፍሳቸውን ለማትረፍ የተሰደዱ ቁጥራቸው ከ2800በላይ የሆነ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውን ወደ ቤታችሁ ተመለሱ ተብለው ተገደዋል።ልብ በሉ ይኽን የሚያደርጉት መጠለያ ቤት፣ምግብ እና ልብስ ሳያዘጋጁ አራጁን ቡድን ከአከባቢው ሳያስለቅቁ ነው።በጅምላ ለመጨፈጨፍ እንዲያመቻቸው ነው።

ስውሩ ሀገር ማስለሚያ የወሀቢይ ተቋማዊ እቅድ"የ25 ዓመታት ዕቅድ ሒደቶች " 👇 👉በትምህርት ተቋማት አክራሪነትና ዓረባዊነትን ማስፋፋት ... 👉የመንግሥት ሥልጣንን መቆጣጠር 👉የክርስቲያኖች በሚበዙበት እስላሞችን አምጥቶ ማስፈር 👉በክርስቲያኖች ላይ ልዩ ልዩ ትንኮሳ ማድረግ 👉ሽብር መፍጠር፤አመጽንና ኃይልን መጠቀም...

please share share share

ሼር ሼር ሼር በየቲክቶኩ በየፌስቡኩ በየቴሌግራሙ ግሩፑ

የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲጋለጥ የቤተ መንግሥቱ  የውሸት መግለጫ ፣የሰላም ሚንስትሩ የውሸት መግለጫ፣የኢሰመኮ የውሸት መግለጫ ፣የመንግሥት ሚዲያ የውሸት ዘገባ፣የኦሮሚያ ኮሚንኬሽን የውሸት መግለጫ፣የአርሲ ዞን ኮሚንኬሽን ቢሮ የውሸት ፕሮፓጋንዳ፣የአሰኮ ወረዳ የውሸት ፕሮፓጋንዳ ፣የአክራሪ ወሀቢያዎች የውሸት ፕሮፓጋንዳ የሐሰተኛ ሽማግሎችና አባገዳዎች ንግግር፣የአርሲ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የቄስ ከፍያለሁ የቅጥፈት ንግግር አፍኖ ሊያስቀረው ያልቻለው በአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት።እኛ እውነት የሆነውን እግዚአብሔር ነው የምናመልከው በሐሰት አንመራም። ማን ጽንፈኛና ማን ሀገር አፈርራሽ እንደሆነ  ከተግባራችን ይታወቃል።

ጀግኖች ስለ ፈጣን ምላሻችሁ አናመሰግናለን። በሉ ከታች ያሉት ቪድዮችን በየማኅበራዊ ሚዲያ አጋሩት ፍጠኑ።