Eotc Task Force
الذهاب إلى القناة على Telegram
7 367
المشتركون
+424 ساعات
+907 أيام
+34030 أيام
أرشيف المشاركات
7 368
ኢትዮጵያ የእመቤታችን የአሥራት ሀገር ናትና ምንም አትሆንም❌
ኦርቶዶክስ ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም❌
እየሞትን እንበዛለን እንጂ አንጠፋም❌
7 368
Repost from Eotc Task Force
+1
ከኢስላማዊት ኦሮሚያ እስከ ኢስላማዊት ኩሽ
ለጊዜው ከሽፎ የነበረው የእነ ሼኽ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድና የዋቆ ጉቱ ኡሱ "ኢስላማዊት ኦሮሚያን"የማዋለድ እንቅስቃሴ የብሔርተኝነት ፖለቲካውን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም አሁን አፈር ልሶ ተነስቷል።
የመጨረሻው ግባቸው ምንድን ነው?
👉አርሲ፣ ባሌ፣ሐረርጌ፣ሐረርን፣ቦረና፣ሶማሌን ጨምሮ ከኦርቶዶክስ ማጽዳትና ቀጠናውን የአክራሪ እስልምና የሥልጠና ማዕከል ማድረግ
👉 ይኽን ካደረጉ በኋላ ምሥራቅ ሸዋን፣አዲስ አበባን፣ሰሜን ሸዋን አፋርን መውረር
👉 ጅማ ያለው ደቡብ ካለው ወሀቢያ ጋር በመተባበር ኢሉባቦርን፣መቱን፣ደቡብን፣ጋምቤላን መውረር
👉ፕሮቴስታንትና ዋቄፈታ የሚበዛበትን ምዕራብ ሸዋንና ወለጋን በመምታት ቤኒንሻንጉልን መጠቅለል ኢስላማዊት ሀገር ኦሮሚያን ማዋለድ።
👉ከዚያን ሰሜኑን(አማራን፣ትግሬንና ኤርትራን )በመውረር ግብጽን ይዞ እስከ ሚዲትራንያን ባሕር ድረስ የሚዘልቅ ታላቁን የኩሽ ኤምፓየር( ኢስላማዊ ግዛት) መመሥረት ነው።ይኽን አቅደው ነው እየሠሩ ያሉት።
መፍትሔው ተደራጅቶ ራስን መከላከል ነው።ከዚህ ውጭ ሌላ መፍትሔ የለም።መከራው በአርሲና በሐረርጌ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ከመሰለን ተሳስተናል።
https://t.me/EotcTaskForce
7 368
እንደዚህ አይነቶቹ ሆዳሞች በዚህ ሃዘን ላይ እንዲህ ነጭ ለብሰው ቤተክርስቲያን ማሰርያ እያሉ ያጃጅሉሃ ሌቦች ደግሞ በፐርሰንት እየሰሩ
እጃቹን ሰብስቡ ከአርሲ ውጪ ሌላ አጀንዳ ይዘው እሚመጡትን አንፎሎ ብሎክ አርጉ ከሌባ ከገዳይ ጋር ህብረት የለንም።
7 368
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳዊነትን ማስቀጠል የምንችለው ከዘረኝነት ከ ክልልነት፣ከጎጠኝነት፣ከቋንቋ አምላኪነት የጸዳ በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ የተቃኘ ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎ ማድረግ ስንችል ብቻ ነው።
7 368
አንድ የአሰኮ ባለሥልጣን ጫካ ካለው ከወሀቢያ ታጣቂ ጋር ያደረገው የስልክ ልዉዉጥ ነው ስሙት
"ከበባ ውስጥ ካስገባቿቸው እጅ ስጡ በሏቸው ።የሚከላከላችሁን ያን ሕዝብ(ክርስቲያኑን )ሁሉ ጦሩን አዝሙትበትና ጨፍጭፉት ፣የሚከላከላችሁን ሕዝብ(ክርስቲያን) ምሕረት አታድርጉለት በሉት ይኽ ዉሻ የሆነ ሕዝብ"
7 368
+1
ሰባኪ ነን እያሉ ቤተ ክርስቲያን ያለችበትን ሁኔታ እንኳ የማያውቁ ማፊያዎች ናቸው የወረሩን
በAI የተቀነባበረ ፎቶ እያመጣህ አትነዝንዘን
7 368
+5
አሳዛኝ ዜና
ቤታቸው ተቃጥሎ ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ነፍሳቸውን ለማትረፍ የተሰደዱ ቁጥራቸው ከ2800በላይ የሆነ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውን ወደ ቤታችሁ ተመለሱ ተብለው ተገደዋል።ልብ በሉ ይኽን የሚያደርጉት መጠለያ ቤት፣ምግብ እና ልብስ ሳያዘጋጁ አራጁን ቡድን ከአከባቢው ሳያስለቅቁ ነው።በጅምላ ለመጨፈጨፍ እንዲያመቻቸው ነው።
7 368
ስውሩ ሀገር ማስለሚያ የወሀቢይ ተቋማዊ እቅድ።
"የ25 ዓመታት ዕቅድ ሒደቶች "
👇
👉በትምህርት ተቋማት አክራሪነትና ዓረባዊነትን ማስፋፋት ...
👉የመንግሥት ሥልጣንን መቆጣጠር
👉የክርስቲያኖች በሚበዙበት እስላሞችን አምጥቶ ማስፈር
👉በክርስቲያኖች ላይ ልዩ ልዩ ትንኮሳ ማድረግ
👉ሽብር መፍጠር፤አመጽንና ኃይልን መጠቀም...
7 368
የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲጋለጥ
የቤተ መንግሥቱ የውሸት መግለጫ ፣የሰላም ሚንስትሩ የውሸት መግለጫ፣የኢሰመኮ የውሸት መግለጫ ፣የመንግሥት ሚዲያ የውሸት ዘገባ፣የኦሮሚያ ኮሚንኬሽን የውሸት መግለጫ፣የአርሲ ዞን ኮሚንኬሽን ቢሮ የውሸት ፕሮፓጋንዳ፣የአሰኮ ወረዳ የውሸት ፕሮፓጋንዳ ፣የአክራሪ ወሀቢያዎች የውሸት ፕሮፓጋንዳ የሐሰተኛ ሽማግሎችና አባገዳዎች ንግግር፣የአርሲ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የቄስ ከፍያለሁ የቅጥፈት ንግግር አፍኖ ሊያስቀረው ያልቻለው በአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት።እኛ እውነት የሆነውን እግዚአብሔር ነው የምናመልከው በሐሰት አንመራም። ማን ጽንፈኛና ማን ሀገር አፈርራሽ እንደሆነ ከተግባራችን ይታወቃል።
