ሰፊየ'ህ መድረሳ አዲስ አበባ(مدرسة صفية أديس اَبابا)
Open in Telegram
ይህ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር የሚገኘው የሰለፊዮች መድረሳ የቴሌግራም ቻናል ነው!!
Show more843
Subscribers
-224 hours
+177 days
+7330 days
Posts Archive
የመጅሊስ ሰዎች ቅጠረኛ ሆነህ ለሰለፊየ'ህ ዳዕዋ የሚለፋ እና የሚተጋን አካል ለማነወር ሲዳዳህ አጂብ ያስብላል‼️
https://t.me/medrestulsefiyaah
Repost from Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»
📌አዲስ ሙሓደራ
🔹የሙሓደራዉ ርዕስ ~(( ደስታ ቆራጯ ሞት ))
🎙 አቡ አብዱረህማን አብ ዱልቃዲር ኢብን ሐሰን (ሐፊዘሁሏህ)
🔸በአዳማ ከተማ ኢብኑ ተይሚያ መስጂድ የተደረገ ሳምንታዊ የሴቶች ሙሓደራ
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen
Repost from ኢብን ሐቢብ
📍አዲስ (የመንሐጅ) ደርስ
🔊“በራሂኑል ዐቲደህ ፊ ከሽፊ አሕዋሊ ወተእሲላቲ ዐሊዪኒል ሐለቢ አል ጀዲደህ”
✅ ደርስክፍል (44)
✍ ጸሀፊ፦ “አቡ ሙዓዝ ራኢድ ኣል ጣሂር”
🎙በታላቁ ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ያሲን አል-ለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)
https://t.me/abdulham/2861
https://t.me/abdulham/2861
شرعية_الصلاة_في_النعال_ط_قديمة_بدون_تنسيق_الشيخ_مقبل_بن_هادي_الوادعي.pdf4.18 KB
Repost from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
አዲስ ወሳኝ ምክር
ርዕስ « ሸሪዓዊ እውቀት ማለት ሥራ ላይ የዋለው ነው »
🎙 ኡስታዝ አቡ ሐመዊያ ሸምሱ ጉልታ ሐፊዘሁላህ
🕌 ጉንችሬ ከዕብ መስጂድ (ዳሩል ሂጅራ መርከዝ)
🗓 እሑድ ጳጉሜ / 01/2018 የቁርኣን ሒፍዝና የሐዲስ ተማሪዎች ምረቃ ፕሮግራም ላይ የቀረበ
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/medresetulislah
السلام عليكم ورحمة الله وبركاتة
✅ለቀናት ተቋርጦ የነበረው የነሕው እና የሉጋ ደርስ ዛሬ ይቀጥላል‼️👍
https://t.me/medrestulsefiyaah
السلام عليكم ورحمة الله وبركاتة
✅የተማሪዎች ኮርስ አሁን ይጀመራል
🎤 በአቡ አብዲላ'ህ
📝 ሰፊየ'ህ መድረሳ'
ይህ ከዑለሞች ንግግሮች ውስጥ ከባሕር ጠብታ ነው ። ባየናቸው የዑለሞች ንግግሮች ሶሓቦችን መተቸት ፣ ክብራቸውን መንካት ፣ ደረጃቸውን ዝቅ ማድረግ ከእስልምና ሊያወጣ የሚችል መሆኑን አውቀናል ። በጣም የሚያሳፍረው ኢኽዋኖች የነብያትና ሶሓቦችን ክብር በመንካት የሚያዋርድና የአላህና የነብዩ ጠላት የሆኑትን ሺዓዎችን የሚያስደስተውን ሰይድ ቁጥብን ኢማም ( የዲን መሪ ) እያሉ ለትውልድ ማስተዋወቃቸው ነው ።
አላህ ካለ ከዚህ በኋላ የሰይድ ቁጥብ ጥመቶችን ከራሱ ኪታቦች አንድ ባንድ ማየት እንጀምራለን ።
https://t.me/bahruteka
👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ !
ክፍል አራት
ሙሐመድ ሓሚድን ጥብቅና የቆመው ሰይድ ቁጥብ አላህ መርጦ ያላቃቸውን ነብዩላሂ ሙሳን ላንቋሸሸበት የነብዩን ባልደረቦች ላዋረደበት የሙስሊሙን ኡማ በግልፅ ላከፈረበት የአላህን ብቸኛ ተመላኪነት ለናደበትን ተራራ ለማይሸከመው ወንጀል ነው ። አላህ ካለ ይህን በሙዋዘና በማጣፋት ጥብቅና የቆመበትን ስራው በመረጃ ድባቅ እንመታለን ። ከመምታታችን በፊት ስለ ነብያቶችና ስለነብዩ ባልደረቦች አላህ በቁርኣኑ ከተናገራቸው የአላህ መልእክተኛ ሶሓቦቻቸውን የሚሳደብንና ክብራቸውን የሚነካን በተመለከተ የተናገሩትን ባለፉት ክፍሎች አይተናል ።
አላህ ካለ በዛሬው ክፍል የኢስላም ሊቃውንቶች የነብዩን ባልደረቦች ክብር የሚነካን አስመልክተው ከተናገሯቸው ንግግሮች የተወሰኑት ካየን በኋላ የሰይድ ቁጥብ ንግግሮችን በሙሉ ከራሱ ኪታቦች በሙጀለድና ገፅ መረጃ እያቀረብን ውድቅ እናደርጋለን ።
قال الجَلالُ البلقينيُّ : أن سب الصحابة داخِلٌ تحتَ مُفارَقةِ الجَماعةِ، وهو الابتِداعُ المَدلُولُ عليه بتَركِ السُّنَّةِ، فمَن سَبَّ الصَّحابةَ رضي الله عنهم أَتى كَبِيرةً بلا نِزاعٍ] اهـ
.
الزواجر 3810/2
ኢብኑ ሀጀር አል ሀይሰሚይ የተባለ ዓሊም አልጀላል አልበልቂኒ ከተባለ ዓሊም ይዞ እንዲህ ይላል : –
" ሶሓቦችን መሳደብ ( ከሱና ) ጀማዓ መውጣት ውስጥ ይገባል ። ያ እሱ ሱናን በመተው ቢዳዓ ማምጣት መሆኑ መረጃ የመጣበት ነው ። ሶሓቦችን የሰደበ ከባባድ ወንጀሎች ውስጥ መግባቱ በዑለሞች መካከል ልዩነት የለበትም " ።
قال الإمام أبو زُرعة الرازي - رحمه الله –
" إذا رأيتَ الرجلَ ينتقص أحدًا من أصحاب رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم فاعلم أنه زِنديق؛ وذلك أن الرسولَ صلى الله عليه وآله وسلم عندنا حق، والقرآنَ حق، وإنما أدى إلينا هذا القرآنَ والسننَ أصحابُ رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم. وإنما يريدون أن يجرحوا شهودَنا ليبطلوا الكتابَ والسنةَ، والجرحُ بهم أولى، وهم زنادقة " اهـ .
الكفاية ص (49)
ኸጢቡል በጝዳድይ የተባለ ዓሊም ከአቡ ዙርዓ አርራዚ የተባለ ታላቅ የሐዲስ ሊቅ ይዞ እንዲህ ይላል : –
" አንድ ሰው የነብዩን ባልደረቦች ክብር በሚያጎድል መልኩ ሲናገር ካየህ እወቅ እሱ ሙናፊቅነቱ ግልፅ የወጣ ነው ። ምክንያቱም እኛ ዘንድ የአላህ መልእክተኛ ሐቅ ናቸው ። ( ይዘውት የመጡት ዲን ሐቅ ነው) ይዘውት የመጡት ቁርኣንና ሐዲስ ወደኛ ያደረሱት ሶሓቦች ናቸው ። ( የእነርሱን ክብር የሚነኩት ፍላጎታቸው ) ሶሓቦችን ተችተው ቁርኣንና ሐዲስን ውድቅ ማድረግ ነው ። ለመተቸት የተገቡት እነርሱ ናቸው ። እነርሱ ዚንዲቆች ( ሙናፊቅነታቸው ግልፅ የወጣ) ናቸው"።
وقال الإمام أحمد رحمه الله –:
" إذا رأيت رجلا يذكر أحدا من الصحابة بسوء فاتهمه على الإسلام "
.
البداية والنهاية 8 / 142
ኢማሙ አሕመድ ሶሓቦች የሚሳደብን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : –
" አንድ ሰው ሶሓቦችን በመጥፎ ሲያነሳ ( ሲያወሳ) ካየኸው በሙስሊምነቱ ጠርጥረው "
و قال بشر بن الحارث –رحمه الله – :
« من شتم أصحاب رسول الله فهو كافرٌ، و إن صام و صلّى و زعم أنه من المسلمين»
الشرح والإبانة ص (162).
ቢሽር ኢብኑ አል ሓሪስ የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል :–
" የነብዩን ሶሓቦች የተሳደበ ቢፆምም ቢሰግድም እኔ ሙስሊም ነኝ ቢልም እሱ ካፊር ነው "።
قال الإمام السّرَخْسي – رحمه الله –
«فمن طعن فيهم فهو ملحد منابذ للإسلام دواؤه السيف إن لم يتب »
أصول السرخسي ( 134/2)
ኢማሙ ሰርኸስይ እንዲህ ይላል : –
"ሶሓቦችን የተቸ እሱ እስልምናን የሚዋጋ ሙልሒድ ነው ። መድሀኒቱ ተውበት አድርጎ ካልተመለሰ ሰይፍ ነው " ።
وقال شيخ الإسلام ابن تيمية – رحمه الله – :
" وذلك أن أول هذه الأمة هم الذين قاموا بالدين تصديقا، وعلما، وعملا، وتبليغا، فالطعن فيهم طعن في الدين، موجب للإعراض عما بعث الله به النبين، وهذا كان مقصود أول من أظهر بدعة التشيع، فإنما كان قصده الصد عن سبيل الله، وإبطال ما جاءت به الرسل عن الله، ولهذا كانوا يظهرون ذلك بحسب ضعف الملة، فظهر في الملاحدة حقيقة هذه البدع المضلة..."
منهاج السنة (1 /18)
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ –ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" የዚህ እማ የመጀመሪያዎቹ ( ሶሓቦች) እነርሱ ናቸው ( የነብዩን) ዲን እውነት ነው በማለት ፣ በማመን ፣ በመስራትና በማድረስ ከፊት የሆኑት ። እነርሱን መተቸት ዲኑን መተቸት ነው ። አላህ ነብያቶችን የላከበትን አልቀበልም ማለትን ግድ ይላል ። ይህ ነበር ተሸዩዕንን ( የሺዓ ዐቂዳን) ግልፅ ያደረጉ ሰዎች አላማ ። አላማቸው ነብያቶች ይዘውት የመጡትን ውድቅ ማድረግና ሰዎች ወደ አላህ ዲን እንዳይገቡ ማገድ ነበር ።… "
قال الإمام الذهبي – رحمه الله – مبيناً حكم الطاعن في الصحابة والساب لهم :
"فمن طعن فيهم أو سبهم فقد خرج من الدين ومرق من ملة المسلمين لأن الطعن لا يكون إلا عن اعتقاد مساويهم وإضمار الحقد فيهم وإنكار ما ذكره الله تعالى في كتابه من ثنائه عليهم وما لرسول الله صلى الله عليه وسلم من ثنائه عليهم وفضائلهم ومناقبهم وحبهم ولأنهم أرضى الوسائل من المأثور والوسائط من المنقول والطعن في الوسائط طعن في الأصل والإزدراء بالناقل ازدراء بالمنقول وهذا ظاهر لمن تدبره وسلم من النفاق ومن الزندقة والألحاد في عقيدته "
الكبائر ص ( 235 )
ኢማሙ ዘሀብይ ሶሓቦችን የሚተችን ሰው ሸሪዓዊ ብይን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : –
" ሶላቦችን የተቸው ወይ የሰደበ በርግጥ ከዲን አፈንግጧል ከእስልምና መንገድም ወጥቷል ። ምክንያቱም በሶሓቦች ላይ ምቀኝነትን በመቋጠርና መጥፎነታቸውን በማመን እንጂ ትችት ስለማይመጣ ነው ። …… " እያለ ይቀጥላል ።
ይህ ከዑለሞች ንግግሮች ውስጥ ከባሕር ጠብታ ነው ። ባየናቸው የዑለሞች ንግግሮች ሶሓቦችን መተቸት ፣ ክብራቸውን መንካት ፣ ደረጃቸውን ዝቅ ማድረግ ከእስልምና ሊያወጣ የሚችል መሆኑን አውቀናል ። በጣም የሚያሳፍረው ኢኽዋኖች የነብያትና ሶሓቦችን ክብር በመንካት የሚያዋርድና የአላህና የነብዩ ጠላት የሆኑትን ሺዓዎችን የሚያስደስተውን ሰይድ ቁጥብን ኢማም ( የዲን መሪ ) እያሉ ለትውልድ ማስተዋወቃቸው ነው ።
አላህ ካለ ከዚህ በኋላ የሰይድ ቁጥብ ጥመቶችን ከራሱ ኪታቦች አንድ ባንድ ማየት እንጀምራለን ።
https://t.me/bahruteka
Repost from قناة فضيلة الشيخ أ.د. عبد الله البخاري
•
[ثلاثةٌ لا يَنْتصفونَ مِن ثلاثةٍ]
ثبتَ عنِ العالِمِ الفقيه أبي الرّبيعِ سُليمانَ بنِ مُوسَى الدِّمشقيّ أنّه قال:
"ثلاثَةٌ لا يَنْتَصِفُونَ مِنْ ثلاثَةٍ:حَلِيمٌ مِنْ جَاهِلٍ،وبَرٌّ مِنْ فاجِرٍ،وشرِيفٌ مِنْ دَنِيءٍ"
أخرجه ابنُ عديٍّ في(الكامل)(٤/ ٢٥٣)وأبو نعيمٍ في(الحلية)(٦/ ٨٧)و-اللفظُ له-وابنُ بِشران في(الأمالي)(رقم٥٣)والبيهقيُّ في(شعب الإيمان)(١٢/ رقم٨١٠٣) وابنُ عساكر في(تأريخ دمشق)(٢٢/ ٣٨٩) من طريقين عنه.
وعند بعضهم(حليمٌ من أحمقٍ)
قال نجمُ الدّين الغزّيّ في(حُسْن التّنبّه لما ورد في التّشبّه)(٣/ ٤٨٥)مبيِّناً المعنى:
"ووجهُه: أنّ الحليمَ يَمنعُه حِلْمُه مِنَ السَّفَهِ ومِنْ مُشَاكلتِه،والأحمقُ الجاهِلُ ليس له عَملٌ يَمنعُه مِنْ قولِه؛ فيَبقَى الحَليمُ في حَسرةٍ منه،والشّريفُ يمنعُه شَرفُهُ مِنَ التّنزُّلِ إلى أخلاقِ أهلِ الدّناءةِ،ومِنْ مُقابلتِها بمثْلِها،ويَرى أنّ مُقابَلةَ الدّنِيءِ بمثلِ ما يأتي بهِ،مُسَاواةٌ له في الدّناءةِ،والبَرُّ يَمْنعُه بِرّهُ مِنَ الفُجُورِ، وتَقْواهُ مِنَ الشّقْي بالإثمِ والعُدوانِ"
•
https://t.me/dr_elbukhary/5191
•
