ስነ ጥበብ
Open in Telegram
በዚህ ቤት ማራኪ ወጎች፤ ግጥሞች፤ ሙዚቃዊ ጉዳዮች እንዲሁም የተለያዩ የመፅሀፍት ታሪኮች ይቀርባሉ
Show moreEthiopia16 706The category is not specified
243
Subscribers
+124 hours
No data7 days
+1030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+11
in 0 channels
June '26
+16
in 2 channels
Get PRO
May '26
+8
in 0 channels
Get PRO
April '26
+9
in 0 channels
Get PRO
March '26
+6
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 0 channels
Get PRO
January '26
+5
in 0 channels
Get PRO
December '25
+1
in 0 channels
Get PRO
November '25
+19
in 0 channels
Get PRO
October '25
+242
in 1 channels
Get PRO
September '25
+4
in 2 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 25 July | +1 | |||
| 24 July | 0 | |||
| 23 July | 0 | |||
| 22 July | 0 | |||
| 21 July | 0 | |||
| 20 July | 0 | |||
| 19 July | +1 | |||
| 18 July | +1 | |||
| 17 July | 0 | |||
| 16 July | 0 | |||
| 15 July | 0 | |||
| 14 July | +1 | |||
| 13 July | +1 | |||
| 12 July | 0 | |||
| 11 July | +2 | |||
| 10 July | 0 | |||
| 09 July | 0 | |||
| 08 July | 0 | |||
| 07 July | +1 | |||
| 06 July | +1 | |||
| 05 July | 0 | |||
| 04 July | 0 | |||
| 03 July | +1 | |||
| 02 July | 0 | |||
| 01 July | +1 |
Channel Posts
ያልታደለ ተድላ!
በአንዲት እናት ጓዳ ምኞት ተሰረገ,
የዘላለም ተስፋን ተስፋ ያደረገ።
እንዳይደርሱ የለ ቀኑም ተቃረበ,,
አበባው አፍርቶ እሸት አዘነበ።
ዳሩ ምን ያደርጋል? ማራኪው አበባ ፍሬ መስጠት እንጂ መበላት አልቻለም,
ለኮትኳቹ ተድላን መስጠት አልታደለም።
እናት ሀዘን ወርሷት ልቧ ተሰበረ,
ከሰርገኞች መሀል ልጇ ስለ ቀረ።
ለማን አቤት ትበል ማን ይስማ ጩኸቷን,
ልትሞሽር ጠብቃ ሞት ሲነጥቃት ልጇን!
፲ከአዳራሹ ቆማ ማእረጉን ለማየት ይህችን ቀን ስትናፍቅ,
እንዴት ትረጋጋ በክፋይዋ ፈንታ ሀውልቱ ሲመረቅ?
?
ሩሀማ።
የዛሬዋን የደስታ ቀኑን ለማየት ላልታደለ ለወንድሜ እያደር ማስታወሻ ይሁንልኝ!
አንተ ሰላማዊ ሰው ነፍስህ በሰላም ትረፍ።
| 2 | ሞኝነት -1
አለም እያበቃች እየፈራረሰች
እኛን ግን ምን ገዶን
አፈር አቦካክተን ሰማይ እንሰራለን
ጨለማን ታቅፈን ጨለማ እንሞቃለን
ደሞ እንዳይደብረን
ቲንሽዬ ማሾ፣ ሚጢጢዬ ኩራዝ
ለኮስ !
ጨለማውን አበስ አበስ
መቼም ሞት ነው እንጂ ህይወትን አይለግስ
የሰርግ ድንኳን ውስጥ ሞሾ አይወረድ
ሀዘን ተቀምጦ እስክስ አይረገድ
ኧረ ወግድ
ለበሬ ቢላ እንጂ አይሆነውም ማጭድ ...
✍ዳኒ ዘ ጀማይካ
ጥበብ ምንጊዜም ትንገስ
ስለቆይታችሁ ክበሩልን።
ለተደራሲያን እያጋራን
https://t.me/chahi_1 | 99 |
| 3 | ስራማ ነበረኝ!!!
??????
እኔን ለማሻገር ብዙ ላሳለፈ፤
ከሰው ተራ ወጥቶ ወዙ ለነጠፈ፤
እሱ ያላየውን እኔ እንዳይለት፤
ህልሙን ለገበረ ለሆነኝ መሰረት፤
ዛሬ ከጄ ውሎ እርጅና ለጣለው፤
እጄን ለሚናፍቅ እድሜ ለተጫነው፤
የምስኪን አባቴን ድካም ያላሰላ፤
የላቡን ውለታ ቀርጥፎ የበላ፤
እንዳልሞት እንዳልሽር ሰርክ የሚያባክነኝ፤
ወጥቶ ለመግባቱስ ስራማ ነበረኝ።
ያኔ ልጅ እያለሁ መደብ ላይ ቁጭ ብዬ፤
በስስት ስቃኛት እንቅልፌን ታግዬ፤
አረቄ ለማውጣት ስትታገል ከእሳት፤
አንዴ እየነደደ አንዳንዴ ሲፈጃት፤
ነገዬን ስትሰራ ማዲያት ሲወርሳት፤
መንገዴን ላቀና ምክሯን ሰምቼ፤
አንግሼ ላኖራት ትልቅ ቤት ሰርቼ፤
በእልህ ታጅቤ ቃል ገብቼ ነበር፤
ጉዳቷን ጎድቼ ችግሯን ለማብረር።
ግን ደሞ፤
የልፋቷን ፍሬ ዋጋ ያሳነሰ፤
የልጅነት ቃሌን ገድፎ ያስፈረሰ፤
ለጎበጠ ጎኗ መዳኒት ያልማሰ፤
ስራማ ነበረኝ የእማዬን እምባ ከአይኗ ያላበሰ።
ስራማ ነበረኝ፤
ለእንስፍስፍ እህቴ እንኳን የቀን ጉርሷን የወር ግዴታዋን መሸፈን ያልቻለ፤
ለታናሽ ወንድሜ አንድ ደርዘን ደብተር መግዛት ያልታደለ፤
ከጎኔ ተጋሪ ከክብሬ መጠሪያ ከዛች ከምወዳት፤
ከአዳር አልፌ በትዳር እንዳልዘልቅ የሆነኝ እንቅፋት፤
ኖሮ ያላኖረኝ ገሎ ያልቀበረኝ፤
እንዳልሞት እንዳልሽር ሰርክ የሚያባክነኝ፤
ወጥቶ ለመግባቱስ ስራማ ነበረኝ።
✍ጫላ መኮንን
ጥበብ ምንጊዜም ትንገስ
ስለቆይታችሁ ክበሩልን።
ለተደራሲያን እያጋራን
https://t.me/chahi_1 | 1 028 |
| 4 | ዳቦ ለመብላት!
ሰው አንቅሮ ተፍቶኝ በችግር ብደፈር፤
ነገን መመልከቻ ዛሬዬ ቢሰበር፤
ተስፋ ፊቱ ጠቁሮ ጀርባውን ቢሰጠኝ፤
ሀፍረቴን አስጥሎ ረሀብ ቢያጋልጠኝ፤
መቋቋም ቢከብደኝ የኑሮን ፈተና፤
ውድ አካሌን ልሸጥ ወጣሁ ከጎዳና።
እንጂማ፣ ለቡና ማድመቂያ ሰርክ እንደምትሉት እንደናንተ ሀሜት፤
ተዘንግቶኝ ሳይሆን የሀገር ወግ ባህሉ ታውሬ በስሜት፤
ሴሰኛም ሆኜ አይደል ወይም ደሞ ላበርድ አንዳች የወሲብ ዛር፤
በምሽት ጨረቃ ዜማዬ የሆነው ሾርት ወይስ አዳር?፤
ምን ይሉኝን ትቼ ኩሩ ሴትነቴን ገበያ ያዋልኩት፤
ወንድ ርቦኝ ሳይሆን ዳቦ ለመብላት ነው ዳቦዬን የሸጥኩት።
✍ጫላ መኮንን
ጥበብ ምንጊዜም ትንገስ
ስለቆይታችሁ ክበሩልን።
ለተደራሲያን እያጋራን
https://t.me/chahi_1 | 176 |
| 5 | ስራማ ነበረኝ!!!
እኔን ለማሻገር ብዙ ላሳለፈ፤
ከሰው ተራ ወጥቶ ወዙ ለነጠፈ፤
እሱ ያላየውን እኔ እንዳይለት፤
ህልሙን ለገበረ ለሆነኝ መሰረት፤
ዛሬ ከጄ ውሎ እርጅና ለጣለው፤
እጄን ለሚናፍቅ እድሜ ለተጫነው፤
የምስኪን አባቴን ድካም ያላሰላ፤
የላቡን ውለታ ቀርጥፎ የበላ፤
እንዳልሞት እንዳልሽር ሰርክ የሚያባክነኝ፤
ወጥቶ ለመግባቱስ ስራማ ነበረኝ።
✍ጫላ መኮንን
መልካም የአባቶች ቀን።
ጥበብ ምንጊዜም ትንገስ
ስለቆይታችሁ ክበሩልን።
ለተደራሲያን እያጋራን
https://t.me/chahi_1 | 133 |
| 6 | መኖር ይሻለናል!
???????????????
ሰው ለሰው መሆኑን ትርጉሙን አጥተናል,
እምነት ጉድጓድ ገብቶ ፍትህ ሞቶብናል,
ሀቃችን ተወስዶ በቁም ተቀብረናል,
ታድያ እዚህ መኖር ምንያደርግልናል,
በቃ እኛን እርሱን መሄድ ይሻለናል.
ይህን እያሰቡ እየተሸነፉ,
ሶሻል ሚዲያ ላይ ሞትን እየፃፉ,
ስንቶች ተስፋ ቆርጠው ትተውን አለፉ.
መልካምነት ከስሞ ክፋት ቢጎመራ,
ሂወት ፅልመት ከቧት ለመኖር ቢያስፈራ,
አንሰንፍም ለማየት የብርሀንን ጮራ.
ነገ ጥሩ ሆኖ እስክናየው ፈክቶ,
ደስታ እስኪሞላን ህልማችን ተሳክቶ,
ተስፋችን በተግባር እስከሚታይ ጎልቶ,
እንታገላለን አንቆምም ከቶ.
መራመድ ቢያቅተን እየተንፏቀቅን,
አንድ እየተነሳን አንድ እየወደቅን,
በትናንት ስህተት ዛሬን እያረምን,
እናልፋለን እንጂ ታሪክ እየፃፍን,
ሰሪው በፍቃዱ እስኪለን ይበቃል,
ልባችን መኖርን ሁሌም ይናፍቃል.
✍ ጫላ መኮንን
ጥበብ ምንጊዜም ትንገስ
ስለቆይታችሁ ክበሩልን።
ለተደራሲያን እያጋራን
https://t.me/chahi_1 | 67 |
