ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Open in Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Show more2 767
Subscribers
+3524 hours
+447 days
+5030 days
Posts Archive
+1
"ድንገት ካልተደረሰባቸው በቀር ምንም ቢሆን ከጠላት ጦር ጋራ ፊት ለፊት ውጊያ አይገጥሙም። የጦር ኀይል መምጣቱን ሲሰሙ በተገኘው አቅጣጫ ሁሉ ይሸሻሉ፤ ሲሸሹ ገደል
አይመልሳቸውም፡፡ የሚወሩት ሰላማዊውን መንደር ሲሆን ምሕረት የሚባል ባህል የላቸውም:: "
#ከዜናሁ #ለጋ*ላ የተወሰደ
ኦሮሞወች ዛሬም እዛው ከ500 አመት በፊት በነበሩበት ባህል ውስጥ ናቸው። አእምሯቸውን አጥብበው ከእውቀትና ከስልጣኔ ጋር ተጋጭተው ፣ በጥላቻ ሰክረው በ ዘመን ብዛት እንኳ መቀየር አልቻሉም። ጥላቻ እና ንፁሀንን መጨፍጨፍ ባህላቸው ነው።
ዛሬም ከደቂቅ እስከ ሊቅ ሆ ብለው ተነስተው ሰላም ነዋሪውን ሕዝብ ያርዳሉ፣ ይጨፈጭፋሉ ንብረቱን ያወድማሉ ። የስልጣኔ አሻራውንም ጭምር ከምድረ ገፅ ያጠፋሉ።
አስባችሁታል ያኔ ሲበቀልህና ከዚህ ጋር ተሰልፎ ሲያሳድድህ የነበር አረመኔያዊ ፍጡን በዚህ ልክ አመድ ሆኖ ስታገኘው አይ አማራ የት ሔጄ ልሙትልህ ደሜን ነው የመለስሉኝ
በቪዲዮው መጨረሻ አከባቢ የከፍተኛ አዛዡን አስከሬን ተመልከቱ!
ምስሉ በዳውንት ግንባር ብቻ ከተደመሰሰችው የጠላት ክፍለጦር ሠራዊት መካከል እጅግ በጣም ጥቂቱን ነው።
አገዛዙ በግዳጅ ውትድርና አስገብቶ ትውልዱን ምን ያህል እንዳስጨረሰው ትረዳላችሁ።
አጀብ ነው!!
መነሻዋን ሶማሊያ ክልል አድርጋ ጎጃም መርጡለ ማርያም ፣ ፍኖተ ሰላም የተቀጠቀጠችውም የኮሎኔል አዱኛ 71ኛ ክ/ጦር ጎንደር ዳባት፣ ዳባርቅ ፣ አምባ ጊዮርጊስ ላይ ከደረሰባት ከፍተኛ ምት ሳታገግም ወደ ቤተ-አምሐራ ወሎ የተሸጋገረቸው ተቅበዝባዧ አሃድ ፍፃሜዋ ዋድላ ደላንታ ሁኗል። አጀብ ነው!!
ጠላት ስትራቴጂካዊ መሸጋገሪያ ኮሊደሮችን ለመዝጋት ያሰማራት የመጀመሪያዋ ክ/ጦር ሙሉ ለሙሉ ተደምስሳለች። ዲሽቃ፣ ብሬን ፣ስናይፐር ፣ ክላሽ ያልታጠቀ የአማራ ወጣት እየታጠቀ ነው። የፌዴራል መረጃና ደህንነት ክፍሉ ጭንቀት እውን ሁኗል አወ እየመጣን ነው--------
#የብልፅግና_ሰራዊት_ዳሽቋል የአብይ አህመድን ስልጣን ለማስጠበቅ እየፎከረ ሆነ ታፍሶ ወደ አማራ ህዝብ ከቀላል መሳሪያ እስከ ከባድና አየር ኃይል መሳሪያዎችን ታጥቆ ፣ የቁም ምሽግ ገንብቶ ለመዋጋት ቢሞክርም በምስሉ እንደሚታዬው በምኒሊክ 1ኛ ዕዝ ዳሽቆ እንዲቀር ተደርጓል።
አሁንም አረፈደም እጅ በመስጠት ህይዎታችሁን አትርፉ ሙሉውን ቴሌግራም ቻናሌ ላይ አለ ይወዳጁት!! ጳጉሜ 2018 ዓ.ም #Dave #Amhara
በሕዝባችን ላይ ታሪካዊ ስሕተት ለመሥራት ሕሊናችን አልፈቀደም ያሉ የአገዛዙ ሠራዊት ፋኖን ተቀላቀሉ!!
ጳጉሜ 04/2018 ዓ.ም
በርካታ የአገዛዙ መከላከያ የአየር ወለድ፣ የኮማንዶና የአድማ ብተና አባላት፡ ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝን በገፍ እየተቀላቀሉ እደሆነ ተገለፀ።
የብልፅግና አገዛዝ ሥልጣኑን ለማስረዘም በሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን ደም አፋሳሽ ስርዓትን የተረዱ ሠራዊቶቹ፣ ለእውነትና ለወገናቸው በመወገን ስርዓቱን ለቀው ሕዝባዊ ትግሉን በገፍ መቀላቀላቸውን ቀጥለዋል።
በመውደቂያ ማማው ላይ የሚገኘው የአብይ አህመድ ስርዓት፣ በግድም በውድም የስልጣኑ ጠባቂ ለማድረግ የጥላቻ ፖሊሲ አስተምሮ ያሠለፋቸው ሠራዊት፣ እኩይ ተግባርን በመጠየፍ "እኛ የሀገር ዘብና የሕዝብ ጠባቂዎች እንጂ የስርዓትሕ ጠባቂ አንሆንም" በማለት ፋኖን በክብር መቀላቀል ችለዋል።
በዚሕም መሠረት፦
👉 ወደ መሀመድ ቢሆነኝ ኮር እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር
1.አበባው ሀብታሙ — ከ27ኛ ሻለቃ አድማ ብተና
2.እሱባለው ገነት — ከ27ኛ ሻለቃ አድማ ብተና
3.መብራቱ ጥላዬ — የ31ኛ ሻለቃ መሪ (የአለባቸው አጃቢ)
4.ምትኩ ታይቸው — የ31ኛ ሻለቃ አባል
✔ ንብረቶች
● (3) ሶሥት ባለ ሁለት እግር ክላሽኮቭ መሣሪያዎች
● (1) አንድ ሰደፍ ክላሽኮቭ መሣሪያ
● (165) (መቶ ስድሳ አምስት) የክላሽኮቭ ጥይቶች
👉 ወደ 7ለ70 ክፍለ ጦር የተቀላቀለ
1. ምክትል ፲ አለቃ ማርቆስ በዳሳ -ከ102ኛ ኮማንዶ ክፍለ ጦር
✔ ንብረቶች
● (1) አንድ ክላሽኮቭ መሣሪያ
● (90) ዘጠና የክላሽኮቭ ጥይቶች
● (1) አንድ የደረት ትጥቅ
● (1) አንድ ወታደራዊ ቦርሳ
👉 ወደ ከሠም ፪ኛ ኮር ቡልጋ ክፍለ ጦር የተቀላቀሉ
1. ፻ አለቃ አደራጀው አዱኛ- የ112ኛ አ/ወ/ክ/ር/ሻ/መሪ
2. **** የሻበል መሪው ጋርድ
✔ ንብረቶች
● (2) ሁለት ጥርጥር ክላሽኮቭ መሣሪያዎች
● (1) አንድ የደረት ትጥቅ
● (2) ሁለትF1 ቦምቦች
● (3) ሶሥት ካዝናዎች
● (120) መቶ ሃያ የክላሽኮቭ ጥይቶች
● (1) አንድ ወታደራዊ መገናኛ ሬዲዮ
እነዚሕ ንብረቶች በመያዝ የሕዝብን ትግል ተቀላቅለዋል። በቀጣይም የአገዛዙ ወታደሮች ይህንን ታሪካዊና ህሊናዊ ውሳኔ በመከተል ወደ ሕዝባዊ ኃይሉ እንድትቀላቀሉ፣ ዕዛችን ጥሪውን አቅርቧል።
" ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው (5ኛ) ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህንን የፊስቡክ ፒጅ ይወዳጁት ቤተሰብ ትኩስ አውደ ውጊያ ዜናዎችን ያገኙበታል።
https://www.facebook.com/share/19YdKUwHRk/
+3
በዳውንት ግንባር ተራሮች መሸከም ከሚችሉት በላይ በጠላት አስከሬን ተጥለቅልቀዋል‼️
ምንም እንኳን አማራን የማጥፋት ተልዕኮ ተሰጥቶት ወደ ግንባር የገባ ጠላት ቢሆንም ነገር ግን...#የደሀ_ልጅ በዚህ ልክ አልቆ ማየት እጅግ ልብ ይሰብራል።
አሁንም አልረፈደም፡ ቀሪው ባስቸኳይ እጁን ሰጥቶ ሕይወቱን ያትርፍ‼️
#ማስታወሻ ኦህዴድ መሩ የብልፅግና ቡድን ልጆቻቸውን አስገድዶ ወደ ውትድርና ወስዶ ላስገደለባቸው እናቶች ክብር ስንል ቀሪውን ምስል ለጊዜው ትተነዋል።
ከላይ ያያችሁት ምስል በዳውንት ግንባር ብቻ ከተደመሰሰችው የጠላት ክፍለጦር ሠራዊት መካከል እጅግ በጣም ጥቂቱን ነው።
አገዛዙ በግዳጅ ውትድርና አስገብቶ ትውልዱን ምን ያህል እንዳስጨረሰው ትረዳላችሁ።
#ማሳሰቢያ ነገሮች እየከበዱ ነው ከአገዛዙ ጎን የተሰለፋችሁ እጅ በመስጠት ህይዎታችሁን አትርፉ‼️
ጳጉሜ 03/2018 ዓ.ም ሙሉውን ቴሌግራም ቻናላችን ይወዳጁን!! https://t.me/httpsuYkZrGfSZrNjNjFk
ሰበር ዜና!
ጀብደኛው ምኒልክ 1ኛ ዕዝ በዋድላ-ደላንታ-ዳውንት ግንባር የአገዛዙን አንድ ክፍለጦር ሙሉ በሙሉ ደመሰሰ!
በምርኮ የተገኘ፦
✅ አራት (4) ዶሽቃ
✅ ዘጠኝ (9) ብሬን
✅ ሰባት (7) ስናይፐር
✅ ሁለት(2) አርፒጂ
✅ ከሶስት መቶ (300) በላይ ክላሽንኮቭ
✅እንዲሁም ከመቶ ሃምሳ (150) በላይ የሰው ሃይሉ ተማረከ!
በዚህ ከፍተኛ የግንባር ዉጊያ ወታደራዊ አዛዡ ጨምሮ፤ አንድ ክፍለጦር ሙሉ በሙሉ ተደ*ደምስሷል!
ይቀጥላል...
የጀብዱ ባለቤቶች 16ኛ ኮር(የቀድሞው ደጋው መብረቅ) እና የዕዙ ልዩ ዘመቻ አሃዶች ናቸው።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጷግሜ: 03/ 2018 ዓ/ም
+1
ሰበር!....የምኒልክ ዕዝ አርበኞች የማረኩትን ዲሽቃ እና ብሬን እንዲሁም የነፍስ ወከፍ መሣሪያ ቆጠራ ላይ ናቸው።
ጠላት ዳሽቆ ቀርቷል። ምሽጎች በጠላት ደም ጨቅይተዋል። ምርኮኛው ወታደር ልክ እንደከብት እየተነዳ ነው።
የወገንን ልብ የሚያሞቅና በድል ቁንጣን የሚያጨናንቅ በምትኩ ደግሞ ጠላትን ከነ ደጋፊ ኃይሉ የሚያሸብርና እንጦሮንጦስ የሚከት የድል ዜና ከወደ ወሎ ቤተ አማራ እየመጣ ነው። ይጠብቁን
የድል ዜና
ዛሬ 03/13/2018ዓ.ም የአፋብን ምንሊክ 1ኛ ዕዝ 155ኛ ክፍለጦር በአርበኛ ጀማል(ብሬን) እየተመራች የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ጥምር ጦር ተከማችቶ በነበረበት ከላላ ወረዳ ልጓማ እና ቲርቲራ አካባቢ ዶግ አመድ ተደርጓል።
የአገዛዙ ጥምር ጦር ከፋኖ ነበልባሎች የደረሰበትን ጠንካራ ጡንቻ መቋቋም ባለመቻሉ ሙት እና ቁስለኛውን በማንጠብጠብ ወደ ከላላ ወረዳ መፈርጠጡ የታወቀ ሲሆን በውጊያው በርካታ የነፍስ ወከፍ እና የቡድን መሳሪያ እንዲሁም የተለያዩ አይነት በርካታ ተተኳሾች በምኒልክ ዕዝ አናብስቶች 15ኛ ኮር 155ኛ ክፍለጦር በምርኮ መግባቱ ታውቋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጷግሜ:-03/ 2018 ዓ/ም
30ኛ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር በአገዛዙ ብልፅግና ሰራዊት ላይ የደፈጣ ጥቃት ፈፀመ!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ 1ኛ ዕዝ የ303ኛ አሳምነው ኮር አካል የሆነው 30ኛ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር የአገዛዙ ሰራዊት ከላሊበላ ወደ ብልባላ ወታደራዊ ሬሽን ለማሳለፍ ሲል ሶርባ ከሚባል ቦታ ላይ ደፈጣ በመጣል የጠላትን ኃይል ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
ጷግሜ 02/ 2018 ዓ/ም ከንጋቱ 11:00 ሰዓት እስከ ረፋዱ 2:00 ሰዓት በተደረገው ትንቅንቅ 26 የጠላት ኃይል ሲደመሰስ 19 ቁስለኞቹን ይዞ ወደ ኋላ በማፈግፈግ ላሊበላ ሆስፒታል እያሳከመ እንደሚገኝ በደረሱን መረጃዎች ታውቋል ሲል የ303ኛ አሳምነው ኮር ቃል አቀባይ መረጃውን አድርሷል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጷግሜ:-03/ 2018 ዓ/ም
