Virtuous Woman
Open in Telegram
3 737
Subscribers
+3324 hours
+2477 days
+72430 days
Posts Archive
3 741
Repost from ሜርሲ እና ብዕሯ✍
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳቹ
በዓሉን ድምቅ የሚያደርጉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን እያዘጋጀን እንገኛለን
የፈለጋቹትን መርጣቹ ተቀላቀሉን በዓሉ አብረን ድምቅ ብለን እናሳልፋለን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
3 741
እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።— መዝሙረ ዳዊት 40:17 Amharic Bible Bot
3 741
ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።— የማቴዎስ ወንጌል 6:5 Amharic Bible Bot
3 741
Repost from Super christian tube ሱፐር ክርስቲያን ቱብ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳቹ
በዓሉን ድምቅ የሚያደርጉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን እያዘጋጀን እንገኛለን
የፈለጋቹትን መርጣቹ ተቀላቀሉን በዓሉ አብረን ድምቅ ብለን እናሳልፋለን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
3 741
🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂
🎤ከወንድ ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ?
በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ።
⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
3 741
እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውን ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት።— 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:31 Amharic Bible Bot
3 741
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።— የዮሐንስ ወንጌል 3:15-16 Amharic Bible Bot
3 741
እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።— መዝሙረ ዳዊት 40:17 Amharic Bible Bot
3 741
Repost from 💿 መዝሙር 🇹🇺🇧 🇪™
⚠️ለአንተ❓ወይም ለአንቺ❔ ምርጡ አገልጋይ ማነው
በትምህርቶቹ እና በስብከቶቹ ይበልጥ የተባረካቹበትን አገልጋይ ምረጡ የሚመጣላቹሁን ቻናል ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
3 741
ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።— ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6 Amharic Bible Bot
3 741
1⃣ የዋህነት እና ልባምነት
➡️እንደ አቢግያ
ውበትሽ በቁጣና በጩኸት ሳይሆን በየዋህነትና በልባምነት ይገለጥ። እንደ አቢግያ በቃልሽና በቅንነትሽ ክፉውን ነገር ማረጋጋት የምትችዪ፣ ለቤትሽና ለሰዎች በረከት የምትሆኚ ልባም ሴት ሁኚ።
2️⃣. የትውልድ መፍትሔ መሆን
➡️(እንደ አስቴር)
እግዚአብሔር በዚህ ዘመን ያስቀመጠሽ በምክንያት ነው። እንደ አስቴር ራስሽንና ፍላጎትሽን ብቻ ሳታስቢ፣ ለቤተሰብሽ፣ ለጓደኞችሽና ለትውልድሽ በችግር ጊዜ ደርሰሽ መፍትሔ የምትሆኚ ደፋርና ታማኝ ሴት ሁኚ።አስቴር በቤተመንግስት እያለች ከተሰጣት ውጪ ምንም ጌጥ አልጠየቀችም
ልቧን በፀሎትና በቅድስና ስለምታስጌጥ በተገኘችበት ቦታ የእግዚአብሔር ፀጋ ለየት አድርጎ ያሳያታል3️⃣እውነተኛ ጓደኛን መምረጥ ➡️(እንደ ሩት) በሕይወትሽ አብረውሽ የሚቆሙት ጓደኞችሽ ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርቡሽ ይሁኑ። እንደ ሩት በችግር ቀን የማትለይ፣ የእግዚአብሔርን መንገድ የምትመርጥና ታማኝ የሆነች እውነተኛ ጓደኛ ሁኚ፤ እንደዚህ አይነት እህቶችንም በዙሪያሽ ሰብስቢ።ሩት የሞዐብን ጣዖት ትታ ለኑሀሚን ታምና የእስራኤልን አምላክ መረጠች ልባም ተባለች :: ከጥበበኞች ጋር የሚሄድ ጥበበኛ ይሆናል ምሳሌ 13:20 4️⃣ የጸሎት አስፈላጊነት ትጋት ➡️ (እንደ ሀና) የሕይወት ሸክም ሲከብድሽ አማራጭሽ ማልቀስ ወይም ሰውን ማማረር አይሁን። እንደ ሐና የልብሽን ስብራትና ጭንቀት በጸሎት እግዚአብሔር ፊት አፍስሺው፤ በጉልበትሽ በርከክ ብለሽ የምትዋጊ ሴት ስትሆኚ እግዚአብሔር ሰላምንና መልስን ይሰጥሻል።
3 741
Repost from JOE MUSIC🎹
📲በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን
💁🏻♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ
የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
