en
Feedback
Ethiopian Health Insurance Service

Ethiopian Health Insurance Service

Open in Telegram

This is the official Telegram channel of the Ethiopian Health Insurance Service

Show more
2 394
Subscribers
-724 hours
-217 days
-6430 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+3
in 0 channels
August '26
+7
in 0 channels
Get PRO
July '26
+18
in 0 channels
Get PRO
June '26
+24
in 0 channels
Get PRO
May '26
+17
in 0 channels
Get PRO
April '26
+7
in 0 channels
Get PRO
March '26
+19
in 0 channels
Get PRO
February '26
+32
in 0 channels
Get PRO
January '26
+59
in 0 channels
Get PRO
December '25
+20
in 0 channels
Get PRO
November '25
+18
in 0 channels
Get PRO
October '25
+22
in 0 channels
Get PRO
September '25
+26
in 0 channels
Get PRO
August '25
+16
in 0 channels
Get PRO
July '25
+34
in 0 channels
Get PRO
June '25
+21
in 1 channels
Get PRO
May '25
+14
in 0 channels
Get PRO
April '25
+18
in 0 channels
Get PRO
March '25
+8
in 0 channels
Get PRO
February '25
+5 920
in 2 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September0
05 September+1
04 September+1
03 September+1
02 September0
01 September0
Channel Posts
2
No text...
201
3
No text...
517
4
No text...
683
5
No text...
1 436
6
No text...
785
7
No text...
2 245
8
No text...
667
9
No text...
592
10
No text...
410
11
No text...
677
12
No text...
652
13
No text...
565
14
No text...
546
15
No text...
601
16
No text...
637
17
የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን የወረዳ ሽፋኑ 96 በመቶ መድረሱን አስታወቀ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢጤመአ) የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድኅን (CBHI) ተደራሽነትን በማስፋፋት ረገድ ጉልህ ስኬት መመዝገቡን ገለጸ። ተቋሙ ሀገር አቀፍ የወረዳ ሽፋኑን ወደ 96 በመቶ ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ የአባላቱን ቁጥር 15 ሚሊዮን በማድረስ አጠቃላይ ተጠቃሚዎችን ወደ 69 ሚሊዮን ማሳደግ መቻሉን ይፋ አድርጓል። ይህንን መረጃ የሰጡት የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የአባላት አስተዳደርና የሀብት አሰባሰብ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ጉደታ አበበ ናቸው። እንደ መሪ ስራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ህብረተሰቡ ስለ ማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን ያለው ግንዛቤ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ በመምጣቱ ነው። አቶ ጉደታ አበበ እንደገለጹት፣ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረና የዋጋ ንረትም የታየበት ቢሆንም፣ ህብረተሰቡ "በመደጋገፍና ወጪን በመጋራት" መርህ ላይ የተመሰረተውን የጤና መድኅን ስርዓት እንደ መፍትሔ በመውሰዱ ውጤት ታይቷል። "ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን የህክምና አገልግሎት በጋራ የማካካስ ባህል እያደገ መምጣቱ ለአባላት ቁጥር መጨመር ትልቁን ድርሻ ይይዛል" ብለዋል። ምንም እንኳን ስራው ሰፊና ፈታኝ ቢሆንም፣ ከክልል እስከ ቀበሌ ያለው የመንግስት መዋቅር በቁርጠኝነት መስራቱ ለውጤቱ መገኘት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል። የመንግስት አካላት ህብረተሰቡን በማስረዳትና በማሳመን፣ አባላቱም እንደየመክፈል አቅማቸው መዋጮአቸውን እንዲያዋጡ በማድረጋቸው ሽፋኑ 96 በመቶ ሊደርስ መቻሉን አቶ ጉደታ አብራርተዋል። የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን ስርዓቱ ማህበራዊ ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ መሆኑን የጠቆሙት መሪ ስራ አስፈጻሚው፣ በተለይም ሴቶች፣ ህጻናት፣ አካል ጉዳተኞች እና አዛውንቶች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። በአጠቃላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙና መዋጮ መክፈል የማይችሉ 4.4 ሚሊዮን የሚሆኑ አባወራዎችና እማወራዎች በመንግስት ሙሉ ድጎማ ተደርጎላቸው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውን አስረድተዋል። የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት በቀጣይ ቀሪ የሆኑ ወረዳዎችን ወደ ስርዓቱ በማስገባት እና አሰራርን በማዘመን ዲጂታላይዝ በማድረግ አንዳንድ ግድፈቶች ለመቅረፍ አተኩሮ እንደሚሰራ የአባላት አስተዳደርና ሀብት አሰባሰብ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ጉደታ አበበ አሳስበዋ። "Youtube: https://www.youtube.com/@Ethiopian-HealthInsurance Website: www.ehis.gov.et Twitter: http://twitter.com/service4E Facebook: https://web.facebook.com/EthioHIS/ Telegram: https://t.me/buuu1lTelegram
532
18
No text...
368
19
በአዳማ ቅርንጫፍ የጤና መድኅን ተጠቃሚዎች መጨመሩን አስታወቀ 24/07/2018 ዓ.ም ኢጤመአ የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የአዳማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት፣ የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን አባላት ቁጥር ባለፉት 13 ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ አባወራዎችና እማወራዎችን መድረሱን አስታወቀ። የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ እድሪስ አህመድ እንደገለጹት፣ ፕሮግራሙ በ 2005 ዓ.ም ሲጀመር የአባላቱ ቁጥር ከ4 ሺህ የማይበልጥ ነበረ። ሆኖም ግን ህብረተሰቡ የጤና መድኅን ያለውን ፋይዳ በመረዳቱና እርስ በእርስ የመደጋገፍ እና የጤና ወጪን የመጋራት ባህልን በማጠናከሩ፣ በ2018 ዓ.ም በአባወራ እና እማወራ ደረጃ የተጠቃሚዎች ቁጥር 1.5 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ ስኬት በቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ሥር የሚገኙትን ምስራቅ ሸዋ ዞን ፣ምዕራብ ሐረርጌ ዞን፣ አርሲ ዞን እንዲሁም አዳማ፣ ባቱ እና አሰላ ከተሞችን ጨምሮ በጠቅላላው 65 ወረዳዎችን ሙሉ በሙሉ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተመልክቷል። ከጠቅላላው የአባላት ቁጥር ውስጥ ከ92 ሺህ በላይ የሚሆኑት እማወራዎች መሆናቸውን የጠቀሱት አቶ እድሪስ፣ ይህም ሴቶች በቤተሰብ ጤና አጠባበቅ ላይ ያላቸውን ሚና ከማሳደጉም በላይ፣ የእናቶችና የህጻናትን ጤና ለመጠበቅ ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል። አገልግሎቱን ፍትሐዊና ጥራት ያለው ለማድረግ የተለያዩ ስልቶች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። የፋይናንስ ዘላቂነትን ለማረጋገጥ የአባላት መዋጮ እንደየመክፈል አቅማቸው እንዲሆን የሚያደርግ አሠራር ሙሉ በሙሉ ተተግብሯል። የወረዳዎችን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግ በምዕራብ ሐረርጌ 20 ወረዳዎች እና በአርሲ ዞን 28 ወረዳዎች ከፍተኛ የፋይናንስ ቋት እንዲመሰረት ተደርጓል። ይህም አገልግሎት አሰጣጡ የተሳለጠና አስተማማኝ እንዲሆን ይረዳል። ቀሪዎቹ ወረዳዎችም በተመሳሳይ መልኩ በቀጣይ ወደዚህ ሥርዓት እንደሚገቡ አቶ እድሪስ ገልጸዋል። የጤና መድኅን አገልግሎቱ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያስመዘገበ ቢሆንም፣ አሁንም ድረስ አሰራርን የሚያደናቅፉ ክፍተቶች እንዳሉ አቶ እድሪስ አልሸሸጉም። ለሥራው እንቅፋት የሆኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ተብለው የተጠቀሱት፣ የማህበራዊ ጤና መድኅንን ለማስጀመር በጀት አለመመደቡ፣ የሰዎች ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ ሁኔታ፣ የሥራ መሣሪያዎች ማለትም የላፕቶፕና ተያያዥ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች እጥረት፣ እንዲሁም ለመስክ ሥራ የሚሆኑ ተሽከርካሪዎች እጥረት መኖራቸው ተጠቁሟል። የአዳማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እነዚህን ተግዳሮቶች በመቋቋም፣ በቀጣይም ተደራሽነቱን በማስፋት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለሁሉም ዜጋ ለማድረስ በትኩረት እንደሚሠራ የቅርንጫፍ ጽቤቱ ኃላፊ አቶ እድሪስ አህመድ አስታውቀዋል። "Youtube: https://www.youtube.com/@Ethiopian-HealthInsurance Website: www.ehis.gov.et Twitter: http://twitter.com/service4E Facebook: https://web.facebook.com/EthioHIS/ Telegram: https://t.me/buuu1lTelegram
399
20
No text...
457