uk
Feedback
Ethiopian Health Insurance Service

Ethiopian Health Insurance Service

Відкрити в Telegram

This is the official Telegram channel of the Ethiopian Health Insurance Service

Показати більше
2 395
Підписники
-324 години
-157 днів
-5930 днів

Триває завантаження даних...

Схожі канали
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
вересень '26
вересень '26
+3
в 0 каналах
серпень '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
липень '26
+18
в 0 каналах
Get PRO
червень '26
+24
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+17
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+7
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+19
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+32
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+59
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+20
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+18
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+22
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+26
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+16
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+34
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+21
в 1 каналах
Get PRO
травень '25
+14
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+18
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+8
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+5 920
в 2 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
06 вересня0
05 вересня+1
04 вересня+1
03 вересня+1
02 вересня0
01 вересня0
Дописи каналу
2
Немає тексту...
472
3
Немає тексту...
617
4
Немає тексту...
1 390
5
Немає тексту...
755
6
Немає тексту...
2 245
7
Немає тексту...
667
8
Немає тексту...
592
9
Немає тексту...
410
10
Немає тексту...
677
11
Немає тексту...
652
12
Немає тексту...
565
13
Немає тексту...
546
14
Немає тексту...
601
15
Немає тексту...
637
16
የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን የወረዳ ሽፋኑ 96 በመቶ መድረሱን አስታወቀ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢጤመአ) የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድኅን (CBHI) ተደራሽነትን በማስፋፋት ረገድ ጉልህ ስኬት መመዝገቡን ገለጸ። ተቋሙ ሀገር አቀፍ የወረዳ ሽፋኑን ወደ 96 በመቶ ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ የአባላቱን ቁጥር 15 ሚሊዮን በማድረስ አጠቃላይ ተጠቃሚዎችን ወደ 69 ሚሊዮን ማሳደግ መቻሉን ይፋ አድርጓል። ይህንን መረጃ የሰጡት የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የአባላት አስተዳደርና የሀብት አሰባሰብ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ጉደታ አበበ ናቸው። እንደ መሪ ስራ አስፈጻሚው ገለጻ፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ህብረተሰቡ ስለ ማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን ያለው ግንዛቤ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ በመምጣቱ ነው። አቶ ጉደታ አበበ እንደገለጹት፣ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረና የዋጋ ንረትም የታየበት ቢሆንም፣ ህብረተሰቡ "በመደጋገፍና ወጪን በመጋራት" መርህ ላይ የተመሰረተውን የጤና መድኅን ስርዓት እንደ መፍትሔ በመውሰዱ ውጤት ታይቷል። "ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን የህክምና አገልግሎት በጋራ የማካካስ ባህል እያደገ መምጣቱ ለአባላት ቁጥር መጨመር ትልቁን ድርሻ ይይዛል" ብለዋል። ምንም እንኳን ስራው ሰፊና ፈታኝ ቢሆንም፣ ከክልል እስከ ቀበሌ ያለው የመንግስት መዋቅር በቁርጠኝነት መስራቱ ለውጤቱ መገኘት ቁልፍ ሚና ተጫውቷል። የመንግስት አካላት ህብረተሰቡን በማስረዳትና በማሳመን፣ አባላቱም እንደየመክፈል አቅማቸው መዋጮአቸውን እንዲያዋጡ በማድረጋቸው ሽፋኑ 96 በመቶ ሊደርስ መቻሉን አቶ ጉደታ አብራርተዋል። የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን ስርዓቱ ማህበራዊ ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ መሆኑን የጠቆሙት መሪ ስራ አስፈጻሚው፣ በተለይም ሴቶች፣ ህጻናት፣ አካል ጉዳተኞች እና አዛውንቶች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። በአጠቃላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙና መዋጮ መክፈል የማይችሉ 4.4 ሚሊዮን የሚሆኑ አባወራዎችና እማወራዎች በመንግስት ሙሉ ድጎማ ተደርጎላቸው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውን አስረድተዋል። የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት በቀጣይ ቀሪ የሆኑ ወረዳዎችን ወደ ስርዓቱ በማስገባት እና አሰራርን በማዘመን ዲጂታላይዝ በማድረግ አንዳንድ ግድፈቶች ለመቅረፍ አተኩሮ እንደሚሰራ የአባላት አስተዳደርና ሀብት አሰባሰብ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ጉደታ አበበ አሳስበዋ። "Youtube: https://www.youtube.com/@Ethiopian-HealthInsurance Website: www.ehis.gov.et Twitter: http://twitter.com/service4E Facebook: https://web.facebook.com/EthioHIS/ Telegram: https://t.me/buuu1lTelegram
532
17
Немає тексту...
368
18
በአዳማ ቅርንጫፍ የጤና መድኅን ተጠቃሚዎች መጨመሩን አስታወቀ 24/07/2018 ዓ.ም ኢጤመአ የኢትዮጵያ የጤና መድኅን አገልግሎት የአዳማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት፣ የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድኅን አባላት ቁጥር ባለፉት 13 ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ አባወራዎችና እማወራዎችን መድረሱን አስታወቀ። የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ እድሪስ አህመድ እንደገለጹት፣ ፕሮግራሙ በ 2005 ዓ.ም ሲጀመር የአባላቱ ቁጥር ከ4 ሺህ የማይበልጥ ነበረ። ሆኖም ግን ህብረተሰቡ የጤና መድኅን ያለውን ፋይዳ በመረዳቱና እርስ በእርስ የመደጋገፍ እና የጤና ወጪን የመጋራት ባህልን በማጠናከሩ፣ በ2018 ዓ.ም በአባወራ እና እማወራ ደረጃ የተጠቃሚዎች ቁጥር 1.5 ሚሊዮን ደርሷል። ይህ ስኬት በቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ሥር የሚገኙትን ምስራቅ ሸዋ ዞን ፣ምዕራብ ሐረርጌ ዞን፣ አርሲ ዞን እንዲሁም አዳማ፣ ባቱ እና አሰላ ከተሞችን ጨምሮ በጠቅላላው 65 ወረዳዎችን ሙሉ በሙሉ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተመልክቷል። ከጠቅላላው የአባላት ቁጥር ውስጥ ከ92 ሺህ በላይ የሚሆኑት እማወራዎች መሆናቸውን የጠቀሱት አቶ እድሪስ፣ ይህም ሴቶች በቤተሰብ ጤና አጠባበቅ ላይ ያላቸውን ሚና ከማሳደጉም በላይ፣ የእናቶችና የህጻናትን ጤና ለመጠበቅ ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል። አገልግሎቱን ፍትሐዊና ጥራት ያለው ለማድረግ የተለያዩ ስልቶች ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። የፋይናንስ ዘላቂነትን ለማረጋገጥ የአባላት መዋጮ እንደየመክፈል አቅማቸው እንዲሆን የሚያደርግ አሠራር ሙሉ በሙሉ ተተግብሯል። የወረዳዎችን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግ በምዕራብ ሐረርጌ 20 ወረዳዎች እና በአርሲ ዞን 28 ወረዳዎች ከፍተኛ የፋይናንስ ቋት እንዲመሰረት ተደርጓል። ይህም አገልግሎት አሰጣጡ የተሳለጠና አስተማማኝ እንዲሆን ይረዳል። ቀሪዎቹ ወረዳዎችም በተመሳሳይ መልኩ በቀጣይ ወደዚህ ሥርዓት እንደሚገቡ አቶ እድሪስ ገልጸዋል። የጤና መድኅን አገልግሎቱ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያስመዘገበ ቢሆንም፣ አሁንም ድረስ አሰራርን የሚያደናቅፉ ክፍተቶች እንዳሉ አቶ እድሪስ አልሸሸጉም። ለሥራው እንቅፋት የሆኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ተብለው የተጠቀሱት፣ የማህበራዊ ጤና መድኅንን ለማስጀመር በጀት አለመመደቡ፣ የሰዎች ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ ሁኔታ፣ የሥራ መሣሪያዎች ማለትም የላፕቶፕና ተያያዥ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች እጥረት፣ እንዲሁም ለመስክ ሥራ የሚሆኑ ተሽከርካሪዎች እጥረት መኖራቸው ተጠቁሟል። የአዳማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እነዚህን ተግዳሮቶች በመቋቋም፣ በቀጣይም ተደራሽነቱን በማስፋት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለሁሉም ዜጋ ለማድረስ በትኩረት እንደሚሠራ የቅርንጫፍ ጽቤቱ ኃላፊ አቶ እድሪስ አህመድ አስታውቀዋል። "Youtube: https://www.youtube.com/@Ethiopian-HealthInsurance Website: www.ehis.gov.et Twitter: http://twitter.com/service4E Facebook: https://web.facebook.com/EthioHIS/ Telegram: https://t.me/buuu1lTelegram
399
19
Немає тексту...
457
20
Немає тексту...
633