en
Feedback
Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Open in Telegram

This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.

Show more
4 474
Subscribers
-424 hours
-37 days
+2230 days
Posts Archive
"Nama Mana Rabbii ijaare, Rabbiin Jannata keessatti Mana isaaf ijaara", NABI MUHAAMMAD (sallallaahu Alayhi wasallam) https://t.me/EHEMSU

ከሐረማያ 50 + 100 እና 1000 ከሌላ ወዳጆቻችን ለአምቦ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ይቀበላቸው - ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል - ዱንያቸውን ያሳምር ያስምር - የርዚቅን በር ይክፈትላቸው - ሙሉ ጤናን
+2
ከሐረማያ 50 + 100 እና 1000 ከሌላ ወዳጆቻችን ለአምቦ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ይቀበላቸው - ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል - ዱንያቸውን ያሳምር ያስምር - የርዚቅን በር ይክፈትላቸው - ሙሉ ጤናን ከረጅም እድሜ እና ኢማን ጋር ይወፍቃቸው:: የእርሱን ቤት ለመገንባት ደፋ ቀና ብለዋልና የአኼራ ቤታቸውን በጀነተል-ፊርደውስ ይገንባ:: ሪከርዱ 1000 ደርሷል - አላህ በኸይር ነገሮች ሁሉ ቀዳሚ ያድርገውና --- እንደ አጠቃላይ 3170 ብር ደርሰናል --- almost around 1.5% of our target 200K ማለት ነው::

ከጅማ -- ለአምቦ 500 ብር -- ተመራቂ ተማሪ! Exitን በጥሩ ውጤት የሚያልፍ ያድርገው --- የሪዝቅን በር ክፍትፍት ያድርግለት --- ጥሩ ሚስት መልካም ልጆች --- ከጠቃሚ እውቀት እና ስራ ጋ
ከጅማ -- ለአምቦ 500 ብር -- ተመራቂ ተማሪ! Exitን በጥሩ ውጤት የሚያልፍ ያድርገው --- የሪዝቅን በር ክፍትፍት ያድርግለት --- ጥሩ ሚስት መልካም ልጆች --- ከጠቃሚ እውቀት እና ስራ ጋር ይወፍቀው:: የአኼራ ቤቱንም በጀነተል-ፊርደውስ ይገንባለት::

በአርሲ ተጀምሮ + AAU ተከትሎ + ከጅማ: ወራቤ እና አዳማም ተጨምረው= ለአምቦው መስጂድ 1360 ብር ተሰብስቧል ልበቀናዎች ከ10 ብር ጀምረው እስከ 250 ባለው ለወንድም እህቶቻቸው መስጂድ ሰጥተ
+4
በአርሲ ተጀምሮ + AAU ተከትሎ + ከጅማ: ወራቤ እና አዳማም ተጨምረው= ለአምቦው መስጂድ 1360 ብር ተሰብስቧል ልበቀናዎች ከ10 ብር ጀምረው እስከ 250 ባለው ለወንድም እህቶቻቸው መስጂድ ሰጥተዋል:: ለሰበጡት ሁሉ አላህ ይስጥልን:: Exit ያለባቸውን መልካም ውጤት እና ምርቃት ያድርግላቸው -- ያደርግላቸውም ዘንድ ዱዓ እናድርግላቸው:: ሌሎችንም በትምህርታቸው ጠንካራ - ከራሳቸው አልፈው ለኡማው የሚጠቅሙ እንቁዎች ያድርጋቸው:: ከዱንያም ከአኼራም ፈተና ጠብቆ በዱንያም በአኼራም ይሞሽራቸው:: እንበረታታ አህባቢ ••• ከተቀናጀን ምርጥ ታሪክ እንፅፋለን ••• የወንድም እህቶቻችንን መስጂድ በመገንባት --- ለሙስሊም ተማሪዎች ዘላቂ ተቋም አንፀን ማለት ነው:: አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: አላህ ለመልካም ለውጥ ሰበብ ያድርገን! https://t.me/EHEMSU

በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የማሞመዘምር ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ መተባበራችንን ይሻል! ጅምሩ መስጂድ ለአመታት የመስጂድ እጦት ለመስገጃ - ለመማማሪያ - ለመሰባሰቢያ ብሎም ራስን ለማዳመጫ ቦታ እንዲ
+1
በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የማሞመዘምር ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ መተባበራችንን ይሻል! ጅምሩ መስጂድ ለአመታት የመስጂድ እጦት ለመስገጃ - ለመማማሪያ - ለመሰባሰቢያ ብሎም ራስን ለማዳመጫ ቦታ እንዲያጡ ያደረጋቸው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የማሞመዘምር ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው:: ከብዙ ድካም እና ልፋት ቡሃላ ቦታ አጊኝተው መጠነኛ የሆነ መስጂድ ለመገንባት እንቅስቃሴ የጀመሩ ቢሆንም እንደምታዩት ሳይጨረስ ቆሟል:: ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆን ዘንድ መመረግ - ሊሾ መሰራት -- 7 መስኮት 2 በር መገጠም ብሎም ምንጣፍ መነጠፍ -- ማይክ እና መሠል ሌሎች ወጪዎች የሚያስፈልጋቸው ሲሆን ያንን ለማሟላት የአቅም ውስንነት ስላለባቸው በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የምንገኝ ተማሪዎች ከጎናቸው ቆመን እንገነባ ዘንድ አሰባሳቢ ተቋማችን የሆነውን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ት/ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጠይቀዋል:: ተባብሮ በአንድነት እና በህብረት ውስጥ የአኼራ ቤታችንን በመገንባት ከወንድሞቻችን መስጂድ ጎን መቆም ግዴታችን ነውና አለን ብለን አለኝታችንን እናሳይ:: እንደ ግብ 7መስኮቱንና 2በሮቹን ጨምሮ ለአንዳንድ ወጪዎች ሊደርስ የሚችል 200K ብር አዋጥተን ልንሰጥ አስበናል:: በትብብር - በቅንጅት - በህብረት - በአንድነት - እንደ ኢትዮጵያ ሙስሊም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች -- በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በኩል:: አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: አላህ ለመልካም ለውጥ ሰበብ ያድርገን!

ከመቱ ዩኒቨርሲቲ ይህን ቢማሩ! ዩኒቨርሲቲው በግቢው ውስጥ ድንኳን ጥሎ ተቋሜን ለማሳደግ ጥያቄያችሁን ለመመለስ ሀሳብ ያላችሁ ተማሪዎች መምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች መላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ
ከመቱ ዩኒቨርሲቲ ይህን ቢማሩ! ዩኒቨርሲቲው በግቢው ውስጥ ድንኳን ጥሎ ተቋሜን ለማሳደግ ጥያቄያችሁን ለመመለስ ሀሳብ ያላችሁ ተማሪዎች መምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች መላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ሀሳብ ስጡ ብሎ ዘርግቷል:: በወረቀት የፈለገ በወረቀት በድምፅ መስጠት የሚሻም ሪከርድ አድርጎ ይልካል:: ከዚህም በፊት በተመሳሳይ ጠይቆ አመርቂ ምላሽ እንደሰጠ ሰምቻለሁ:: ሀሳብን ሸሽተው የሚጠይቅን የሚያሸሹ በበዙበት ጠይቁኝ ብሎ በአደባባይ የሚቀርብ መኖሩ የሚያስመሰግን ነው --- ተማሪዎችም መሠል እድሎችን ተጠቅማችሁ ግቢውን ለማሳደግ የሚጠቅምን ሀሳብ ሁሉ ትሰጡ ዘንድ አደራ!

በኒቃብ ጥያቄ ዙሪያ ከTikvah Magazine ጥያቄ የተነሳላቸው የAAU ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የሚከተለውን ብለዋል:- "በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ... ሒጃብ ተከልክሏል ሲባል እንሰማለን የሚሉ
+1
በኒቃብ ጥያቄ ዙሪያ ከTikvah Magazine ጥያቄ የተነሳላቸው የAAU ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የሚከተለውን ብለዋል:- "በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ... ሒጃብ ተከልክሏል ሲባል እንሰማለን የሚሉ ወሬዎችን እንሰማለን ... እውነታው ግን አልተከለከሉም ... እየለበሱ ነው::" ■ በመጀመሪያ የሙስሊም ተማሪዎች ይጠየቅልን ብለው በላኩት ማመልከቻ መሠረት ቲክቫህ ጥያቄውን በማድረሱ ክብር ይገባዋል:: ■ ሲቀጥል ግን አሁንም ቢሆን የተማሪዎችን ጥያቄ አለባብሶ ለማለፍ መሞከርና ከተጠየቁት አውድ ውጭ መመለስ የዩኒቨርሲቲውን ስም አይመጥንም:: እውነት ነው still now ኒቃብ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውስጥ ይለበሳል:: however ከድሮ ጀምሮ ቢለበስም በዚህ አመት ኒቃብን በግልፅ የሚከለክል መመሪያ ዩኒቨርሲቲው አውጥቷል:: የተማሪውም ጥያቄ ኒቃብን የሚከለክለው የዩኒቨርሲቲው መመሪያ ይሻሻል መብታችንን ያክብር ነፃነታችንን አይጋፋ የሚል ነው:: ዛሬም ቢሆን አልረፈደም --- ዩኒቨርሲቲው መመሪያውን አሻሽሎ የተማሪዎችን የነፃነት መብት ያክብር --- ተማሪዎችም መብታቸው እስኪፃነ ድረስ በትጋት ይጠይቁ --- መብት ዝም ብሎ በቁጭታ አይገኝምና:: ምስል 2:- AAU ባወጣው መመሪያ አንቀፅ 6.6 ሲሆን ኒቃብን የሚከለክለው ክፍል ነው @MohammadamminKassaw

"የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከኢደል-አድሃ ጋር ገጠመ!" - የሚል ቅሬታ ሲስተጋባ እያየን ነው:: ለማረጋገጥ እንደሞከርነው የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጠው ከሰኔ 23- ሐምሌ 8 ሲሆን ከኢደል-አድሐ ጋር አይጋጭም:: ሆኖም ግን የትምህርት ሚኒስቴር ለሪሜዲያል ተፈታኞች ያወጣው ፕሮግራም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ከኢደል-አድሃ ጋር ይጋጫል:: ኢደል-አድሐ ካላንደር ላይ እንደተገለፀው ግንቦት 29 የሚውል ሲሆን የሪሜዲያል ተፈታኞች ደግሞ ከግንቦት 26-30 ፈተናቸውን ይወስዳሉ:: ከዚያ ባሻገር አያመ ተሽሪቅ ከማለቁ ቀድሞ በሰኔ 2/2017 ዓ.ል ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች EXIT EXAM ይሰጣል:: እንደ አዲስ አበባም የሚኒስትሪ ተፈታኞች ሰኔ 3 እና 4 ፈተናቸውን ይወስዳሉ:: ይህ የአንድን ሀገር ግማሽ አካል ትልልቅ በዓላት ችላ በማለት ወይንም ሆን ብሎ ለመቃረንና ተማሪዎችን ለማምታታት በሚመስል መልኩ የሚወጣ የትምህርት ፕሮግራም ተቀባይነት የለውም:: በተደጋጋሚ መውጣቱ ደግሞ የትምህርት ሚኒስቴርን ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ ይከታል:: ስለሆነም አሁን ላይ የተፈጠሩት ስህተቶች መስተካከል ያለባቸው ሲሆን --- በቀጣይነት መፍትሔ ይኖረው ዘንድ ደግሞ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ፕሮግራም ከማውጣቱ በፊት የሙስሊሙን ተማሪ ተወካዮች እና የሙስሊሙን ማህበረሰብ ተቋም ሊያማክር ይገባል:: እስከዚያም ድረስ መታገል ግድ ይላል:: https://t.me/EHEMSU

"በነገራችን ላይ ኒቃብ(ሂጃብ) መልበስ በጣም ኢማንተኛ መሆናችንን ሳይሆን ሙስሊም ሴት መሆናችንን ነው የሚገልፀው!" - KJUMJ https://t.me/EHEMSU

ሸይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ በዛሬው እለት የአርሲ ዩኒቨርሲቲ 10ኛ አመት የምስረታ በዓል ላይ ተገኝተው የሚከተለውን ብለዋል:- "በሒጃባቸው ምክንያት ሴት ልጆቻችንን ከትምህርት ገበታ የሚያርቁ አካላት ከድርጊታቸው መታቀብ አለባቸው::" https://t.me/EHEMSU

ከሐረማያ ቢማሩ ••• እንደ ኢልሐም! ያ ሰው ••• ኒቃብን የደህንነት ስጋት ነው ያለው የት ነው? ይመልከት ••• ኒቃቧን ለብሳ ከመማርም አልፋ በተማሪዎች መዋቅር ውስጥ እየሰራች ነው:: እነዚያ •
ከሐረማያ ቢማሩ ••• እንደ ኢልሐም! ያ ሰው ••• ኒቃብን የደህንነት ስጋት ነው ያለው የት ነው? ይመልከት ••• ኒቃቧን ለብሳ ከመማርም አልፋ በተማሪዎች መዋቅር ውስጥ እየሰራች ነው:: እነዚያ ••• ኒቃብን በመመሪያ ደረጃ ከልክለው እህቶቻችን ሀገራቸውን በብቃታቸው ልክ ከማገልገል የሚያወላክፉ ሰዎች የት ናቸው? ይመልከቱ ••• እስከ ነፃነቷ አምሮባት ዩኒቨርሲቲዋን እያገለገለች ነው:: ይመልከቱ ••• ይመስክሩ ••• ያድቡ ••• ትምህርትም ይውሰዱ! https://t.me/EHEMSU

አላሁመ ሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሙሐመድ !❤️! https://t.me/EHEMSU

አልፍ መብሩክ ••• ሙሐመድ ሁሴን ••• የ2015 የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ••• በ2017 ከኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን ከባቹ አንደኛ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ!
+1
አልፍ መብሩክ ••• ሙሐመድ ሁሴን ••• የ2015 የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ ••• በ2017 ከኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን ከባቹ አንደኛ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ! ካስመረቃቸው 974 ተማሪዎች መካከል አንድም ሒጃብ ለባሽ ባልታየበት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን ወንድማችን ሙሐመድ ሑሴን አንደኛ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል:: የኢትዮጵያ አየር መንገድም ሆነ ሌሎች የሙስሊም ተማሪዎችንና ሰራተኞችን መሠረታዊ መብት የሚጥሱ ተቋማት ሀገራችንን በእጅጉ እየጎዷት እንደሆነ አስረጂ ክስተት ነው:: እልፍ የሙሐመድ እህቶች በሒጃብ ምክንያት ወደሗላ ቀርተዋል:: እነርሱ ባወጡት አግላይ መመሪያ ምክንያት ሀገራቸውን ከመጥቀምና ከማስጠራት ታግደዋል:: መስተካከል አለበት:: በጋራ ተቋም የጋራ ተጠቃሚነት ሰፍኖ ሁሉም በሚገባው ልክ ራሱንና ሀገሩን ሊጠቅም ግድ ይላል:: ወንድማችን በድጋሜ መብሩክክክ!

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ በዩኒቨርሲቲው እየተካሄደ ያለው የተማሪዎች ህብረት ምርጫ ኢ-ፍትሐዊነት የተሞላበት ስለሆነ እርምት እንዲደረግ አሳሰበ! ጀመዓው የተማሪዎች ህብረት ምርጫ ብዝሐ
+1
የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ በዩኒቨርሲቲው እየተካሄደ ያለው የተማሪዎች ህብረት ምርጫ ኢ-ፍትሐዊነት የተሞላበት ስለሆነ እርምት እንዲደረግ አሳሰበ! ጀመዓው የተማሪዎች ህብረት ምርጫ ብዝሐነትን ባቀፈ እንዲሁም ሁሉንም አሳታፊ እንዲሆን ባደረገ መልኩ እንዲሆን የተደነገገ መሆኑን ጠቅሶ አሁን እየተሄደበት ያለው መንገድ ግን ሙስሊም ተማሪዎችን ውክልና የነፈገ መሆኑን በማሳሰብ ማስተካከያ እንዲደረግ ለፕሬዚዳንት ጽ/ቤት በፃፈው ደብዳቤ አሳውቋል:: ■ መሠል ተግባራት የመጀመሪያ አይደሉም ••• በወሎ ዩኒቨርሲቲ ብቻም አይደሉም:: ፍትሐዊ የሆነ የተማሪዎች ውክልና እንዲኖር የሚመለከተው አካል ሁሉ ሊተጋ ይገባል::

እውን ኒቃብ የደህንነት ስጋት ይሆናል? የአንድን ሐይማኖት ተከታይ ሐይማኖታዊ ልብስ የደህንነት ስጋት ብሎ መግለፅ ከጥላቻ የሚመነጭ እምነቱን እና አማኙን የሚያንቋሽሽ መሆኑ የሚታወቅ እና የሚያስጠይቅ ቢሆንም ምን ያክል አመክንዮን የተከተለ እና ያልተከተሉ መሆኑን ለመረዳት ያክል የሚከተሉትን ምክንያቶች እንመልከት:: 1ኛ:- አሁን ላይ ኒቃብን የደህንነት ስጋት በማለት ሙስሊሙን ከመሳደብ አልፈው ኒቃቢስቶቹን የሚያንገላቱት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ሆኑ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ወይም ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ባለፉት አመታት ውስጥ ኒቃብ ሲለበስባቸው ነበር:: እዚህ ጋር የሚነሳው ጥያቄ ኒቃብ የደህንነት ስጋት ከሆነ ባለፉት አመታት ውስጥ በእነዚህ ተቋማት ውስጥ በኒቃብ ሳብያ ምን አይነት የደህንነት ስጋት ተፈጠረ? መልስ ምንም ሆኖ ጥያቄው ደግሞ ካለፉት ዘመናት የተለዬ ነገር በዚህ ሰዓት ምን ተፈጠረ? የትላንቷ እና የአሁኗ ኢትዮጵያ ምን ልዩነት አላቸው? ዩኒቨርሲቲዎቹስ ምን የተለዬ ነገር አመጡ? 2ኛ:- ከተቋማቱ ባሻገር ወይንም ከተቋማቱ ቅጥር ግቢ ውጭ ኒቃብ ለባሾች በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ:: እናም ታዲያ በጊዜ ሂደት መንግስት ኒቃብ ለባሾች ለሀገሪቱ ደህንነት ስጋት ናቸውና ለብሰው መንቀሳቀስ አይችሉም ሊል ነው? ወይንስ ዩኒቨርሲቲዎች ከሀገራችን ቦታዎች በተለዬ መልኩ ኒቃብ ሲነሳ የተለየ የሆኑ የደህንነት ስጋት ይጋረጥባቸዋል? 3ኛ:- ሰው በኒቃብ መልኩን ሸፍኖ ያልሆነ ነገር ይዞ ይገባል የሚል ስጋት ከሆነ ያላቸው ሌሎች ሰዎችስ በሌላ መንገድ ሸፍነው ይዘው ይገቡ የል? እናስ እነርሱም በተመሳሳይ ያንን ነገር እንዲያስወግዱ ይጠየቁ ይሆን? ለአብነት ሜካፕ ተቀብተው ማንነታቸው የሚቀይሩ ሴቶች አሉ:: እናስ ሜካፓችሁን ካላስወገዳችሁ አትገቡም ሊባሉ ነው? በሱሪው ኪስ የማይፈቀድ ነገር ደብቆ የሚገባ አለ:: ሱሪህን አውልቅ ሊባል ነው?   እንደ አጠቃላይ የደህንነት ስጋት የሚለው ምክንያት ስድብ ከመሆኑም ባሻገር ከLogic የራቀ ምክንያት ነው:: ድንበር ያለፈ ጥላቻ እና ንቀትን ከማሳየት የዘለለ አይደለም:: ሊታረሙ ይገባል:: https://t.me/EHEMSU

Muslimoonni Itoophiyaa Eessaa kaane eessa akka geenye jirru eessa gahuu akka qabnu dagachuu hin qabnu ÂĄÂĄÂĄ 🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌺🌺🌺🌺 Iddoo garagaraatti ,yeroo garagaraatti oduun gaddaa dhageenyu baay'achaa jiru. haa dammaqnuuti haa dammaqnuti bakka rafnee haa kaanuti. Amantaa keenyaaf dursa haa kenninu. Fkf : Finfinnee keessatti muslimoota aangoo fi iddoo ijoo ijoo tahan irraa kaasun olii hanga gandaa itti hojjatamaa jira. Fakkeenya yoo fudhanne Kantibaa adenech abbeben kan kaafaman  : 1 Sa'iid Kamaal  bulchaa Lidataa 2 Mubaarak Kamaal bulchaa Qirqoos 3 Jamaal Radii Bulchaa Kolfee Qaraaniyo 4  Ziyaad Kaamil Hogganaa Sector lafaa Lidataatti 5 Fathurramaan  Aradaatti hoggaanaa Biiroo badhaadhinaa 6 Shittayee M.D Bulchaa Addis Ketema 7 Abdusemed Adis Ketema Paartii 8  Najiibaa  bulchiinsa magaalaa hoggantuu sector Fayinaansii 9 Yasmiin Wabarabbii hoggantuu manneen finfinnee  10 Komishnar  Faaruq Jemaal   Hogganaa qotee-bultoota fi komishiini qonnaa   kkf  bakka irra turan irraa kaafamanii bakka shoora hin qabneetti kan jijjiiramaniifi arihamaniidha. https://t.me/EHEMSU

Muslimoonni Itoophiyaa Eessaa kaane eessa akka geenye jirru eessa gahuu akka qabnu dagachuu hin qabnu ¡¡¡ 🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌺🌺🌺🌺 Iddoo garagaraatti ,yeroo garagaraatti oduun gaddaa dhageenyu baay'achaa jiru. haa dammaqnuuti haa dammaqnuti bakka rafnee haa kaanuti. Amantaa keenyaaf dursa haa kenninu. Fkf : Finfinnee keessatti muslimoota aangoo fi iddoo ijoo ijoo tahan irraa kaasun olii hanga gandaa itti hojjatamaa jira. Fakkeenya yoo fudhanne Kantibaa adenech abbeben kan kaafaman : 1 Sa'iid Kamaal bulchaa Lidataa 2 Mubaarak Kamaal bulchaa Qirqoos 3 Jamaal Radii Bulchaa Kolfee Qaraaniyo 4 Ziyaad Kaamil Hogganaa Sector lafaa Lidataatti 5 Fathurramaan Aradaatti hoggaanaa Biiroo badhaadhinaa 6 Shittayee M.D Bulchaa Addis Ketema 7 Abdusemed Adis Ketema Paartii 8 Najiibaa bulchiinsa magaalaa hoggantuu sector Fayinaansii 9 Yasmiin Wabarabbii hoggantuu manneen finfinnee 10 Komishnar Faaruq Jemaal Hogganaa qotee-bultoota fi komishiini qonnaa kkf bakka irra turan irraa kaafamanii bakka shoora hin qabneetti kan jijjiiramaniifi arihamaniidha.

ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከየት ተነስተን የት እንደደረስን የት መድረስ እንዳለብን መዘንጋት የለብንም ። 🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌺🌺🌺🌺🌺 በተለያየ ግዜ በተለያየ ቦታ የምንሰማቸው አሳዛኝ ነገሮች እየበዙ ነው ። እንንቃ  እንንቃ ለሃይማኖታችን ቅድሚያ እንስጥ ። ለምሳሌ ፡ አዲስ አበባ ላይ ሙስሊሞችን ከስልጣንና ከዋሳኝ ቦታዎች ላይ የማንሳት ሾል እስከ ወረዳ ድረስ እየተሰራበት ይገኛል።  ከላይ ምሳሌ ብንጠቅስ በወ/ሎ አዳነች አበቤ በቅርቡ ከዋሳኝ መዋቅር እንዲነሱ የተደረጉና ከደረጃ በታች የተመደቡ ሰኢድ ከማል ልደታ ዋና ሾ/አ (እንዲታሰር የተደረገ) ሙባረክ ከማል ቂርቆስ ዋና ሾ/አ ጀማል ረዲ ኮልፌ ቀራኒዮ ዋና ሾ/አ ዚያዳ ሻሚል ልደታ መሬት ኀላፊ ፈቱረህማን - አራዳ ብልፅግና ቢሮ ሽታዬ መሀመድ -አዲስ ከተማ ዋና ሾ/አ አብዱሰመድ- አዲስ ከተማ ፖርቲ ነጂባ -የከተማ አስተዳድር ፋይናንስ ሃላፊ ያስሚን ወበረቢ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኅላፊ ም/ኮምሽነር ፋሩቅ ጀማል - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደር እና ከተማ ግብርና ኮምሽን ወዘተ  ከነበሩበት ቦታ ተነስተው በአነሰ እና ሚና በሌለው ቦታ ላይ ገለል የተደረጉ ናቸው ። https://t.me/EHEMSU

ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከየት ተነስተን የት እንደደረስን የት መድረስ እንዳለብን መዘንጋት የለብንም ። 🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌺🌺🌺🌺🌺 በተለያየ ግዜ በተለያየ ቦታ የምንሰማቸው አሳዛኝ ነገሮች እየበዙ ነው ። እንንቃ እንንቃ ለሃይማኖታችን ቅድሚያ እንስጥ ። ለምሳሌ ፡ አዲስ አበባ ላይ ሙስሊሞችን ከስልጣንና ከዋሳኝ ቦታዎች ላይ የማንሳት ሾል እስከ ወረዳ ድረስ እየተሰራበት ይገኛል።  ከላይ ምሳሌ ብንጠቅስ በወ/ሎ አዳነች አበቤ በቅርቡ ከዋሳኝ መዋቅር እንዲነሱ የተደረጉና ከደረጃ በታች የተመደቡ ሰኢድ ከማል ልደታ ዋና ሾ/አ (እንዲታሰር የተደረገ) ሙባረክ ከማል ቂርቆስ ዋና ሾ/አ ጀማል ረዲ ኮልፌ ቀራኒዮ ዋና ሾ/አ ዚያዳ ሻሚል ልደታ መሬት ኀላፊ ፈቱረህማን - አራዳ ብልፅግና ቢሮ ሽታዬ መሀመድ -አዲስ ከተማ ዋና ሾ/አ አብዱሰመድ- አዲስ ከተማ ፖርቲ ነጂባ -የከተማ አስተዳድር ፋይናንስ ሃላፊ ያስሚን ወበረቢ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኅላፊ ም/ኮምሽነር ፋሩቅ ጀማል - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደር እና ከተማ ግብርና ኮምሽን ወዘተ  ከነበሩበት ቦታ ተነስተው በአነሰ እና ሚና በሌለው ቦታ ላይ ገለል የተደረጉ ናቸው።

ትምህርት የሚያውቅ የሚረዳ የሚገነዘብ የሚመራመር እና የሚጠይቅ ትውልድን ለመፍጠር አይነተኛ መሳሪያ ነው:: በትክክል የሚማር እና የተማረ ሰው ስለራሱም ሆነ ስለማህበረሰቡ ይጠይቃል ያስባል:: የእውነት ያወቀ ሰው ስለመብቱ እና ግዴታው አውጠንጥኖ መብቱን ለማስከበር ግዴታውን ለመወጣት ይውተራተራል:: የትምህርት አይነተኛ ፍሬ ከእዚያ ነው:: የተማረ ሰው ጭቆናን ያስወግዳል እንጅ አሜን ብሎ አይቀበልም:: ያወቀ ሰው መብቱን ለማስመለስ ይታገላል እንጅ እጁን አጣጥፎ አይቀመጥም:: ትክክለኛ መማር ከእዚያ ነውና:: https://t.me/EHEMSU