Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union
Open in Telegram
This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.
Show more4 478
Subscribers
+324 hours
-27 days
+2930 days
Posts Archive
ይኼው ሒጃብ ••• ይኼው ጅልባብ ••• ይኼው ኒቃብ ••• በመሐል መቋለ!
በትምህርት ቤት ሊመለከቱት የተፀየፉትን በአደባባይ ይመልከቱት:: እነዚህ የሐገር ተስፋዎች በእነርሱ የሴራ ትብታብ የማይወድቁ ••• ለሒጃባቸው ሲባል የተከፈለውን መስዋዕትነት የሚያውቁ ••• ለሚከፈለውም ሁሉ ዝግጁ የሆኑ ትንታጎች ናቸው::
ይለብሳሉም ••• ይማራሉም !
@MohammadamminKassaw
ልጅ እንዲህ ነው የሚያድገው ••• ክብሩን ለብሶ ••• ለነፃነቱ የሚከፈለውን መስዋዕትነት እየተማረ ••• በተግባርም እየከፈለ ያድጋል ••• ትግራይ ላይ ••• መቀሌ ላይ ማለት ነው::
ትግራዋይ ሙስሊሞች መላው ኢትዮጵያዊ ሙስሊሙን ስለ ትግል ተማሩ እያሉ ይመስላል ••• እንማር ወገን!
ፍትሕ ለአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች!
ፍትሕ ለኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች!!
@MohammadamminKassaw
ስለ ትግራይ ሙስሊሞች መረጃው ከሌላቸው ይኸው ይቁጠሩት:: እንደ አሸዋ በዝቶ እንደ አለት ፀንቶ አላሁ አክበርርርር ብሏል:: ጃንሆይ የኢትዮጵያ ሙስሊም 30 ሺህ ነው እያሉ በሚለፍፉበት ወቅት 300 ሺህ ሆኖ ሰልፍ የወጣባቸው ጊዜ "ይህ ሁላ እስላም በሀገሬ አለ ወይ?" ብለው ነበር:: ይኼው በትግራይ ሙስሊሙ ጥቂት ነው ለሚሉት ••• ይቁጠሩት::
ያለ ክብር ኑሮን የማያውቀው ትግራዋይ ሙስሊም ••• ያለ ሒጃብ ትምህርት የለም" ብሏል::
ፍትሕ ለትግራይ ሙስሊም ተማሪዎች!
ፍትሕ ለኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች!
@MohammadamminKassaw
+4
በሰሜኗ ኮኮብ መቋለ የምድር ከዋክብት እያንፀባረቁ ነው ••• ጎዳናዎች በተክቢራ ተሞልተዋል:: ያለ ሒጃብ ትምህርት አይታሰብም ብለዋል:: ያለ ክብር ኑሮ አይታስብም ብለዋል:: ነፃነት ተገፎ በባርነት የሚመጣ ድግሪ የለም ብለዋል:: የፍትሐዊው ነጃሺ ልጆች ከፍትሕ ውጭ አልወረስንም ብለዋል:: የቢላሉል ሐበሽ ልጆች ከፅናት እና ትግል አናውቅም ብለዋል:: ችግር ቢያካብብም በሐሴት አሐዱን አሐድ የሚል ቃልን አስተጋብተዋል::
በተግባር እያየን ነው ••• ነፃነት በትግል እንጅ በነፃ እንደማይገኝ!
ፍትሕ ለትግራይ ሙስሊም ተማሪዎች!
ፍትሕ ለኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች!
@MohammadamminKassaw
ይህ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው:: በቻናሉ ከዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች እና የህብረቱ የዕለት ተዕለት ክዋኔዎች ይቀርባሉ::
በአላህ ፍቃድ እና እርዳታ ከዚያም ከሙስሊም ተማሪዎች ጋር በሚኖር መናበብና መተጋገዝ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ያሉ ሙስሊም ተማሪዎች መብታቸው ተከብሮ ይማሩ ዘንድ እንተጋለን::
መረጃዎች ለሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ይደርሱ ዘንድ ቻናሉን ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ::
@EHEMSU @EHEMSU @EHEMSU
@EHEMSU @EHEMSU @EHEMSU
@EHEMSU @EHEMSU @EHEMSU
Yunivarsitii diillaa...Update!
Diiddaan sarbiinsa mirgaa barattoota dubara yunivarsitii diillaa guyyaa sadaffa isaa ta'ee jiraa.Niqaaba uuffattani gara mooraa yunivarsitiichaatti seenu hin dandeessan kan jeedhaman obboleettiwwan keenya mutaniqqiboota yunivarsitii diilla har'as masjidatti bulani jiruu. Gibiira Ityophiyaanootaa hundaatin kan ijaarame, wirtuun beekumsaa, ijoolle musliima walakkaa hawaasa biyyatti kan ta'an sababa amantii isaanitin bakka itti bulan dhorkamanii jiiru.
Eeyyama rabbitin biyya ofitti dhaabbata ofitin gaggeeffamaa jiruu dhumni isaa dhiyoo ta'a.
Biliisummaan, biliisaan hin argamu.
https://t.me/EHEMSU
Yunivarsitii diillaa...Update!
Diiddaan sarbiinsa mirgaa barattoota yunivarsitii diillaa guyyaa sadaffa isaa ta'ee jiraa. .
የዲላ አናብስቶች 3ኛ ቀናቸውን በእምቢታ ቀጥለዋል:: ዛሬም ኒቃብ ለብሳችሁ ከግቢ አትገቡም የተባሉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኒቃቢስት እህቶቻችን ከግቢ ውጭ ከመስጂድ አድረዋል:: በሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ግብር የተነባ የልሕቀት ማዕከል የሀገሪቱ ግማሽ የሆነውን ሙስሊም ማህበረሰብ ልጆች በእምነታቸው ሳቢያ ማደሪያ እንኳን ነፍጎ ከውጭ ያሳድራል::
በአላህ ፈቃድ ግን ይህን መሠሉ በራስ ሀገር በራስ ተቋም የሚፈፀም ግፍ ፍፃሜውን ያገኛል ••• ነፃነት በነፃ አይገኝም!
https://t.me/EHEMSU
Niqaabni Soodaa nageenya waan ta'ef Uuffachun dhorkaadha!
Yunivarsiiti Diillaa
Yunivarsiiti Diillaatti Waggoottan sadan darbanif niqaabni biliisaan uuffatamaa kan turee fi Ji'a tookko duraa immoo yunivarsitiichi dambi fi qajeelfamaan alatti niqaaba akka hin uuffatamnee dhorkuu isaatin barattoota waliin falmi keessaa akka turan nii beekamaa. Dhiyeenya kanattis, niqaaba uuffattani seenu hin dandeessan waan jeedhamanif masjiida keessatti buulaa akka turan nii beekamaa.Rakkon uumamee furufis guyyaa har'aa Mari kan taasisee bulchiinsi yunivarsitii diillaa, "Niqaabni soodaa nageenya waan ta'eef mooraa keessatti uuffatani seenunis ta'uu socho'uu hin danda'amu" akka jeedhaman barattoonni beeksiisaniiru. Barattoota muslimarratti sababa qabatamaa hin taane fi wantoota amantiicha xiqqeessan dhiyeessu dhaabbachu qabaa. Niqaabas ta'ee uuffanna islaamaa kamu, soodaa nageenya akka ta'an yaadus ta'e fakkeessan dhiyeessun amantiicha xiqqeessurraa adda miiti. Niqaabni uuffanna amantii, akka uufatamu kan ajajame yoo ta'u akka seeratti immoo kan hin dhorkamnee fi ibsituu Bilisummaati.
Eeyyama rabbiitin, sarbiinsa mirgaa sababa jibbaatin nutti gahaa jiruu, dhaloota kanaatti seenaa nii ta'uu.
Biliisummaan, biliisaan hin argamu!
https://t.me/EHEMSU
እውን ኒቃብ የደህንነት ስጋት ይሆናል?
የአንድን ሐይማኖት ተከታይ ሐይማኖታዊ ልብስ የደህንነት ስጋት ብሎ መግለፅ ከጥላቻ የሚመነጭ እምነቱን እና አማኙን የሚያንቋሽሽ መሆኑ የሚታወቅ እና የሚያስጠይቅ ቢሆንም ምን ያክል አመክንዮን የተከተለ እና ያልተከተሉ መሆኑን ለመረዳት ያክል የሚከተሉትን ምክንያቶች እንመልከት::
1ኛ:- አሁን ላይ ኒቃብን የደህንነት ስጋት በማለት ሙስሊሙን ከመሳደብ አልፈው ኒቃቢስቶቹን የሚያንገላቱት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ሆኑ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ወይም ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ባለፉት አመታት ውስጥ ኒቃብ ሲለበስባቸው ነበር:: እዚህ ጋር የሚነሳው ጥያቄ ኒቃብ የደህንነት ስጋት ከሆነ ባለፉት አመታት ውስጥ በእነዚህ ተቋማት ውስጥ በኒቃብ ሳብያ ምን አይነት የደህንነት ስጋት ተፈጠረ? መልስ ምንም ሆኖ ጥያቄው ደግሞ ካለፉት ዘመናት የተለዬ ነገር በዚህ ሰዓት ምን ተፈጠረ? የትላንቷ እና የአሁኗ ኢትዮጵያ ምን ልዩነት አላቸው? ዩኒቨርሲቲዎቹስ ምን የተለዬ ነገር አመጡ?
2ኛ:- ከተቋማቱ ባሻገር ወይንም ከተቋማቱ ቅጥር ግቢ ውጭ ኒቃብ ለባሾች በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ:: እናም ታዲያ በጊዜ ሂደት መንግስት ኒቃብ ለባሾች ለሀገሪቱ ደህንነት ስጋት ናቸውና ለብሰው መንቀሳቀስ አይችሉም ሊል ነው? ወይንስ ዩኒቨርሲቲዎች ከሀገራችን ቦታዎች በተለዬ መልኩ ኒቃብ ሲነሳ የተለየ የሆኑ የደህንነት ስጋት ይጋረጥባቸዋል?
3ኛ:- ሰው በኒቃብ መልኩን ሸፍኖ ያልሆነ ነገር ይዞ ይገባል የሚል ስጋት ከሆነ ያላቸው ሌሎች ሰዎችስ በሌላ መንገድ ሸፍነው ይዘው ይገቡ የል? እናስ እነርሱም በተመሳሳይ ያንን ነገር እንዲያስወግዱ ይጠየቁ ይሆን? ለአብነት ሜካፕ ተቀብተው ማንነታቸው የሚቀይሩ ሴቶች አሉ:: እናስ ሜካፓችሁን ካላስወገዳችሁ አትገቡም ሊባሉ ነው? በሱሪው ኪስ የማይፈቀድ ነገር ደብቆ የሚገባ አለ:: ሱሪህን አውልቅ ሊባል ነው?
እንደ አጠቃላይ የደህንነት ስጋት የሚለው ምክንያት ስድብ ከመሆኑም ባሻገር ከLogic የራቀ ምክንያት ነው:: ድንበር ያለፈ ጥላቻ እና ንቀትን ከማሳየት የዘለለ አይደለም:: ሊታረሙ ይገባል::
https://t.me/EHEMSU
"لا يمكننا السماح بالنقاب في الحرم الجامعي لأنه يشكل تهديدًا أمنيًا" - جامعة ديلا
جامعة ديلا، التي سمحت للطلاب بارتداء النقاب على مدى السنوات الثلاث الماضية، في صراع حاليًا مع الطلاب المسلمين بسبب حظرها الأخير على هذا الزي، على الرغم من عدم وجود مبرر قانوني أو تنظيمي لمثل هذا التقييد. مؤخرًا، أُجبر الطلاب المسلمون على قضاء الليل في مسجد خارج الحرم الجامعي بعد أن قيل لهم إنه لا يُسمح لهم بارتداء النقاب.
في اجتماع مع ممثلي الطلاب المسلمين، صرحت إدارة الجامعة، "يشكل النقاب خطرًا أمنيًا، لذلك لا يمكن للطالبات المسلمات ارتدائه أثناء وجودهن في الحرم الجامعي".
يجب وضع حد للانتهاك لحقوق الطلاب المسلمين بناءً على تفكير لا أساس له من الصحة وغير محترم. إن وصف النقاب، أو أي زي إسلامي، بأنه تهديد أمني هو إهانة غير عادلة وشاملة للدين. النقاب هو واجب ديني وشكل من أشكال الحرية الشخصية التي لا يمكن حظرها قانونًا.
إن هذه الأعمال القمعية التي تغذيها الكراهية سوف تصبح من الماضي في هذا الجيل، بإذن الله. فالحرية لا تُمنح مجانًا؛ بل تُكتسب من خلال النضال!
https://t.me/EHEMSU
"ኒቃብ ለደህንነት ስጋት ስለሆነ መልበስ አይቻልም!" - ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ላለፉት 3 አመታት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በነፃነት ይለበስ የነበረውን ኒቃብ ያለ ሕግ እና መመሪያ ከወር በፊት ከልክሎ የነበረው ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሙስሊም ተማሪዎች ጋር ግብግብ ውስጥ እንደነበር ይታወቃል:: በሰሞኑም ለብሳችሁ አትገቡም በማለቱ ሙስሊም ተማሪዎች ከግቢ ውጭ ከመስጂድ ማደራቸው ይታወሳል::
የተፈጠረውን ችግር ለመፍታትም በዛሬው እለት ከሙስሊም ተማሪዎች ተወካዮች ጋር ውይይት ያደረገው የዲላ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር "ኒቃብ ለደህንነት ስጋት ስለሆነ በግቢ ውስጥ ለብሶ መግባትም ሆነ መንቀሳቀስ አይቻልም!" የሚል መልስ እንደሰጣቸው ተማሪዎች አሳውቀዋል::
በሙስሊም ተማሪዎች ላይ ተጨባጭ ያልሆነ እና እምነቱን የሚዳፈር ምክንያት በማቅረብ የሚደረግ የመብት ጥሰት መቆም እንዳለበት:: ኒቃብንም ሆነ የትኛውንም ኢስላማዊ አለባበስ የደህንነት ስጋት አድርጎ ማሰብም ሆነ ማቅረብ ሀይማኖቱን ከማንቋሸሽ ተለይቶ አይታይም:: ኒቃብ በሐይማኖት እንዲለበስ የታዘዘ የእምነት ልብስ ሲሆን በሕግ ደግሞ የማይከለከል የነፃነት መገለጫ ነው::
በአላህ ፈቃድ መሠል ጥላቻ ተኮር የመብት ጭቆናዎች በዚህ ትውልድ ታሪክ ይሆናሉ ••• ነፃነት በትግል እንጅ በነፃ አይገኝም!
https://t.me/EHEMSU
Barattoonni musliima yunivarsitii Diillaa guutu seenani jiruu!
yunivarsitiin diillaa, Niqaaba dhorkun barattoota mooraatti hin seensiisu jeechaa kan turee yoo ta'uu, Barattoonni gochiicha mormuun hin seennu jeedhanis Balkan kana obboleettiwwan isaani niqaabistoota waliin seenaniiru.
Biliisummaan, biliisaan hin dhufuu! Yoo Rabbi jeedhe booru yunivarsitiicha waliin mari nii qabaatu. Eeyyama rabbitin, miirga isaani nii kabachiisu.
ዲላ በሁሉም ካምፓስ ዛሬ ገብተዋል!
ኒቃብን ከልክሎ ተማሪዎችን አላስገባም ያለው ዲላ ዩኒቨርሲቲን በመቃወም አንገባም ያሉ ሙስሊም ተማሪዎች ከኒቃቢስት እህቶቻቸው ጋር ገብተዋል::
ነፃነት በነፃነት አይገኝም! ኢንሻ አላህ ••• ነገ ከግቢው ጋር ውይይት ይኖራቸዋል:: በአላህ ፈቃድም መብታቸውን ያስከብራሉ::
https://t.me/EHEMSU
Waa'ee niqaaba yunivarsiiti Diillaa...Update
Barattoota isaa niqaaba dhorkun seeraan alatti kan cunqursaa jiruu yunivarsiitin Diillaa har'as eejjanno isaa hin jiijjirre. Waraqaa eenyummaa barattoota irra fudhachaa fi hoggantoota barataa doorsiisaa "Niqaaba keessan baasaa" jeechaa jiruu. Barattonnis "Mirga keenyaaf aarsa kaffalamuu qabuu nii kaffallaa" jeechun eejjanno isaaniitt jiruu. Barattoonni kaampaasi guddiichaa har'as mooraa yunivarsitiichaa seenu dhorkamanii masjiida keessatti oolaniru. Guyyaa booru, bakka bu'aa barattoota prezdaanti yunivarsitiicha waliin mari'achuf bellama akka isaanif qabame kan ibsamee yoo ta'uu bu'aa maal akka qabaatu kan ilaallu ta'a.
Bilisumman, biliisaan hin argamtu!
https://t.me/EHEMSU
ነገረ- ኒቃብ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ••• Update !
ከሕግ ውጭ ኒቃብን ከልክሎ የራሱን ተማሪዎች እያንገላታ የሚገኘው ዲላ ዩኒቨርሲቲ ዛሬም በአቋሙ እንደፀና ውሏል:: የተማሪዎችን መታዎቂያ እየቀሙ እና የተማሪ አመራሮችን እያስፈራሩ "ኒቃባችሁን አውልቁ!" ብለዋል:: ተማሪዎቹም "ስለመብታችን የሚከፈለውን መስዋዕትነት እንከፍላለን!" በማለት ሳይበገሩ ውለዋል:: በነባሩ ካምፓስ ያሉት ተማሪዎች ደግሞ ዛሬም ግቢ መግባት ሳይፈቀድላቸው ከመስጂድ ውለዋል:: በነገው እለት የሙስሊም ተማሪዎች ተወካዮች ከፕሬዚዳንቱ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ቀጠሮ እንደተያዘላቸው የተገለፀ ሲሆን ምን ውጤት እንደሚኖረው የምናይ ይሆናል::
ነፃነት በትግል እንጅ በነፃ አይገኝም!
https://t.me/EHEMSU
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ••• ተጨማሪ!
ኦዳያ ካምፓስ ያሉትን ተማሪዎች ቢያስገቧቸውም በዋናው ግቢ (agri campus) ያሉትን ግን ሒጃብ ካልወለቀ አትገቡም ብለዋቸው ሁሉም ተማሪዎች ተመልሰው ከመስጂድ አድረዋል:: የሚገርመው በዋናው ግቢ ያሉት አውልቁ ያሉት even ማስክን ነው::
ያሳዝናል ••• ክብርህን ካላወለቅክ ብሎ ተማሪውን ከግቢ ውጭ የሚያሳደር የልሕቀት ማዕከል ተፈጥሯል::
ነፃነት በነፃ አይገኝም!
https://t.me/EHEMSU
DHIMMA-NIQAABAA - YUUNIVARSITII DILLAA
Jia tokkoon dura, Itti gaafatamaan Tajaajila Barattootaa Fi dhimma nageenyaa Yuunivarsitichaa (Dillaa), Amiirota Barattoota Muslimaa walitti qabee, " Kana booda Niqaaba uffattanii barachuu hin dandeesan!" jechuun, ijoollee dorsisuun isaa ni yaadatama.
Bakka bu'oonni Barattoota Muslimaa garuu, " Kun yaada fudhatama hin qabne jechuun, dhimmicha qaamolee bulchiinsa sadarkaa adda addaan kan Yuunivarsitichaatti, xalayadhan ifoomsan.
Kanumarra dhaabachuu, qaamoleen bulchiinsa Yuunivarsitichaa, dhimmichi kutaa seeraa Yuunivarsitii Dillaatti akka qajeelfamuu fi deebiin isaa akka eggamu ajajuun, hanga qajeelchi seeraa kennamutti garuu barattoonni Niqaaba uffachuu akka dandahan ifoomsan.
Ta'ullee, dabree dabree, dhoorkaan Niqaabaa Fi ilaalchi jibbiinsaa qaamole Yuunivarsitii sadarkaa adda addaatin calaqiisuun itti fufe.
Kanuma xinxalluun, Bakka Bu'oonni Gamtaa Barattoota Muslimaa Yuunivarsitichaa, Pirezindaantii waliin marii taasisuuf bilbilaan kan gaafatan yoo ta'u, innis Afaan qofaan," Tole Nan bilbila!" jedhee, dubbii gabaabse.
Harra Garuu, Murtee Ifoomina Qabu (Official Announcement) tokko malee, "Niqaaba Uffattanii seenuu hin dandeessan!" Jechuun, balbala mooraa irraa deebi'aanii jiru.
Ammaaf gara Masjiidaa deemaa jiru.
JUSTICE ♎ FOR NIQABISTS!
JUSTICE ♎ FIR MUSLIM STUDENTS!
JUSTICE ♎ FOR DILLA!!
ዲላ ኒቃቢስቶቹ ለዛሬ ገብተዋል!
ዩኒቨርሲቲው አይገቡም ብሎ ቢከለክልም የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች "ኒቃቢስቶች ካልገቡ አንገባም!" በማለት አብረዋቸው እስከ ምሽት 3:00 ቆይተው ገብተዋል::
መሠል ችግሮች በዘላቂነት እንዲፈቱ ችግር ፈጣሪዎችም ለፍትሕ እንዲቀርቡ ሁሉም አካል ተረባርቦ መስራት ይጠበቅበታል::
ነፃነት በትግል እንጅ በነፃ አይገኝም!
https://t.me/EHEMSU
YUUNIVARSITIIN DIILLAA BARATTOOTA DUBARAA NIQAABA UFFATAN, MOORAA SEENUU DHOORKE!!!
Kanaan dura, Yuunivarsitichatti sadarkaa ajajaatin keessootin, barattoonni Niqaaba (uffannaa fuula isaanii haguugu) uffachuu dhoorkamee, gama barattootaatiin, "Gochaa seeraan alaati!" jechuun mormiin ka'uun ni yaadatama.
Kuni haala kanaan osoo jiru, beellama dhimma kanarratti mari'achuuf qabame diiguun, Guyyaa Harraa ijoolleen Muslimaa Gara MOORAA YUUNIVARSITICHATTI akka hin seenne dhorkamanii, halkan walakkaadhan ala jiru.
https://t.me/EHEMSU
