Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union
Open in Telegram
This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.
Show more4 479
Subscribers
+224 hours
-77 days
+2930 days
Posts Archive
አባጅፋርን (ረህመቱላሂ ዐለይህ) አፄ ሚኒልክ "ልጄን ዘውዲቱን ልዳርህና ክርስትናን ተቀበል::" አሏቸው:: እርሳቸውም "ኩሉሙልኪን የዙል ወሙልኩ ላሂ ላይዙል ••• ከአላህ ንግስና ውጭ ያለ ንግስና ሁሉ ጠፊ ነው!" በሚለው መርሐቸው እስልምናዬን አልሸጥም አሉ::
ዛሬ ደግሞ በአባጅፋር ሀገር የሚገኘው ጅማ ዩኒቨርሲቲ "ትምህርት እንድትማሩ ኒቃብ አውልቁ!" የሚልን ትዕዛዝ አስተላልፏል:: ተማሪውም ልክ እንደ አባጅፋር "ከአላህ ዲን ውጭ ሁሉም ቀሪ ነው!" በማለት ኒቃቡም ትምህርቱም ይቀጥላል ብሏል::
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆይ:- ሌላው ቢቀር ለአባጅፋር እንኳን ክብር ይኑራችሁ:: ጅማ የሙስሊም ሱልጣኔት መናገሻ እንደነበረችም አስታውሱ::
@MohammadamminKassaw
እነርሱ ኒቃብንም ሆነ የትኛውንም የሙስሊም ተማሪ መብት ሲጋፉ ከሕግ ውጭ ሆነው ነው ••• ከሞራል ውጭ ሆነው ነው ••• ከእዝነት ውጭ ሆነው ነው •••
እናስ አንተ ሕግ የፈቀደልህን ••• ለማህበረሰብ የሚጠቅምን ••• ክብርህ የሆነን ነገር ••• ለመጠየቅ ለማስከበር ለመውሰድ ታፍራለህ? ትፈራለህ? በፍፁም!
https://t.me/EHEMSU
Jiimmaa kaampaasiin agri naanno sa'atii tookkof barattoota hin galchiinu jeechun eerga isaan dhaaban booda, tokkummaa barattootaatin dhumarratti kabaja isaan wajjin seenaniiru.
Allahu Akbar.
ጅማ አግሪ ካምፓስ ለአንድ ሰዓት ያክል አላስገባም ብሎ ቢገግምም በተማሪው አንድነት እና ህብረት በስተመጨረሻም ሁሉም ተማሪዎች ከእነ ክብራቸው ገብተዋል!
አላሁ አክበርርር!
ጅማ አግሪ ካምፓስ በዚህ ምሽት ኒቃቢስቶችን አናስገባም ብለው ከበር ገትረዋል!
ተማሪውም ሙሉ ለሙሉ አንገባም ብለው ከበር ቆመዋል!
እንዲህ አይነት ጭካኔ ከየት መጣ? ያውም በአባጅፋር አገር እስልምናን የተጠየፉ ሰዎች የዚህን ያክል እጃቸው ረዝሞ የራሳቸውን ልጆች ከበር መገተራቸው ውርደት ነው::
ፍትሕ ያሻል!
ፍትሕ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች!
ኒቃብን ለመከልከል ••• አዲስ አበባ ሞክረው ነበር ••• ዲላ ሞክረው ነበር ••• መቱ ሞክረው ነበር ••• ባህር ዳር ሞክረው ነበር ••• ድሬ ዳዋ ሞክረው ነበር ••• ግን አልቻሉም ••• አይችሉምም ••• አሁን ደግሞ ጅማ ላይ እየሞከሩ ነው ••• ግን አይችሉም ••• መብቱን እነርሱን በመለመን ሳይሆን ታግሎ በመውሰድ የሚያምን ትውልድ ተፈጥሯልና!
https://t.me/EHEMSU
ጥቂት ናቸው ብለው ካሰቡ ይሄው ይቁጠሩት:: ብናፍናቸው ዝም ይላሉ ብለው ካሰቡ ይሄው ይዩት:: መርገጥ እንችላለን ብለው ካሰቡ ይሄው እግራቸውን ይጫኑበት:: ክብራቸውን ጥለው ይማራሉ ብለው ካሰቡ ይሄው ይሞክሩት::
የአባጅፋር ልጆች ትላንትን ከዛሬ አታምታቱት ብለዋል:: የእህቱ መብት እየተነካ ቆሞ የሚመለከት ትውልድ የለም:: ክብሩንና መብቱን ጥሎ የሚማር ትውልድ የለም:: መማር ወይንም መማር የሚልን ምርጫ የያዘ ትውልድ መጥቷል:: መብት ወይንም መብት የሚልን ምርጫ የያዘ ትውልድ ተከስቷል:: ነፃነት ወይንም ነፃነት የሚል ትውልድ ተሰልፏል::
መብት በልመና አይገኝም!
ነፃነት በነፃ አይመጣም!!
ፍትሕ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች!
የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጉዳይ የዚህ ትውልድ አደራ ነው ••• መፈክራችን ነው!
ኒቃቢስቶቹ እስከ ኒቃባቸው ገብተዋል:: ክብር ከበር ተጥሎ አይገባም:: ሙስሊምም ተማሪም ተሁኖ መኖርም መማርም ይቻላል::
እኛ ሙስሊም ተማሪዎች ነን!
ትግሉ ይቀጥላል!
+1
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ኒቃቢስቶችን አላስገባም ብሎ ከበር አቁሟል!
ሙሉ ተማሪው እነርሱ ካልገቡ እኛም አንገባም ብለው ቆመዋል!
ፆመኞች ናቸው ••• ተማሪዎች ናቸው ••• ቤታቸው ነው ••• ለብሰን እንግባ ነው ያሉት ••• ምን ማለት ነው ይህ?
ፍትሕ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች!
ፍትሕ ለኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች!
Bakka bu'oota Jama'a barattoota Muslima yunivarsiiti Jimmaa aangaa'oota majliisa jiimmaa waajjin marii taasiisan!
Barattoota yunivarsiiti jiimmaa sarbiinsa mirgaa ittii qaqqabaa jiruu ilaalchisee bakka bu'oota jama'aa yunivarsiiticha waliitti qabaa majlisiicha kan ta'an shaykh Muhammad amin wajji mari'ataniiru. Maricharrattis sochiin sarbiinsa mirgaa wajjin walqabatee taasifamaa jiruu Sochi nagayaa ta'uu isaa hubachiisun, cunqursii yunivarsiiticha keessaa ittin gahaa jiruu ibsaniiru. Majlisiichas gaafficha siirri ta'uu isaa kaasun xiyyeeffannaa ittii keenne dhiheenyaan akka hordoofu ibseera.
Gamtaa barattoota Muslima yunivarsiiti jiimmaa.
https://t.me/EHEMSU
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ተወካዮች ከጅማ መጅሊስ ሐላፊ ጋር ተወያዩ!
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ እያደረሰ ስላለው የመብት ጥሰት የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ ተወካዮች ከመጅሊሱ ሀላፈ ሸይኽ ሙሐመድ አሚን ጋር ተወያይተዋል:: በውይይቱም የተማሪው የመብት ትግል እንቅስቃሴ ፍፁም ሰላማዊ እንደሆነ አስረድተው ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ውስጥ እየደረሰባቸው ያለውን እንግልት አስረድተዋል:: መጅሊሱም ጥያቄው ተገቢ መሆኑን ጠቅስ አፅንዖት በመስጠት በቅርበት እንደሚከታተል ተናግሯል::
••• ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት
https://t.me/EHEMSU
የአቋም መግለጫ ••• ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት!
የ ጅማ ዩኒቨርስቲ የአራቱም ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ በሙስሊም ተማሪዎች የተነሱ የ መብት ጥያቄዎችን መልስ እስከሚያገኙ እስከመጨረሻው ለመታገል ወስነዋል ::
ቀጣይ የ ምናደርገውን እርምጃ የምናሳውቅ ይሆናል ::
©️ JUMJ
"Yunivarsiitin jiimmaa barattoota mutanaqqibarraa waraqaa eenyumma isaani fudhahaa jiraa. Arrabsoo fi doorsiisnii itti qaqqabaa jirraa". Jama'aa barattoota musliima yunivarsiiti jiimmaa.
yunivarsiiti jiimmaatti Barattoonni Musliima mutanaqqiiba ta'an waggoottan shan darbanif niqaaba amantii isaani ajajee uuffatan yunivarsiitiichi isaan dhorkaa tureera. Kanumarraan kan ka'e yeroo balbala yunivarsiiticha qaqqaban ofirra baasaa fi yeroo yunivarsiiticha ala ta'an uuffacha mirgii isaani sarbamaa tureera. Jama'an musliima yunivarsiiticha rakkicha furuf yunivarsiiticha wajjin irra deeddebin mari'atus sossoobun alatti wantii isaanif deebi'ee hin jiruu. kaleessaa sarbamu mirga akkanaa bukkeetti gatuun niqaaba isaani uuffatani waan seenanif guyyaa har'a waraqaa eenyuummaa isaani irraa fudhachu, arrabsoo fi dorsiisa adda adaaa ittiin gahaa akka jiruu jama'aan yunivarsiiticha beeksiisee jiraa. Kun sarbiinsa mirga ifa bahee waan ta'eef mirga isaani kabachiisuf karaa nagaan akka qabsa'an beeksiisaniiru.
https://t.me/EHEMSU
Yunivarsiitin jiimmaa barattoota mutanaqqibarraa waraqaa eenyumma isaani fudhahaa jiraa.
"ጅማ ዩኒቨርሲቲ የኒቃቢስት ተማሪዎችን መታዎቂያ እየቀማ ነው:: ማሸማቀቂያ ዘለፋዎችንም እያደረሰ ነው::" - የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ሙስሊም ኒቃቢስት ተማሪዎች ላለፉት አምስት አመታት ሐይማኖታቸው አዟቸው የሚለብሱትን ኒቃብ ዩኒቨርሲቲ ከልክሏቸው ነበር:: በዚህም ከግቢ በር ሲደርሱ እያወለቁ ሲወጡ ደግሞ እየለበሱ የሰብዓዊ መብታቸውን በጣሰ መልኩ ዘልዋል:: ችግሩንም ለመፍታት የዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓው ከዩኒቨርሲቲው ጋር በተደጋጋሚ ውይይት ቢያደርጉም ከማዘናጊያ ውጭ የተሰጣቸው መልስ አልነበረም::
ይህንን የመብት ጥሰት ዝም ባለማለት ሕገ-መንግስታዊ መብታቸው የሆነውን ኒቃብ በትላንትናው እለት ተማሪዎቹ ለብሰው ከግቢ የገቡ ቢሆንም በዛሬው እለት ትላንት የለበሱትን ID እየቀሙ: ዘለፋ እና ስድብ እያደረሱባቸው እንደሆነ የዩኒቨርሲቲው ጀመዓ አሳውቋል:: ይህንን ግልፅ የሆነ የመብት ጥሰትም በሰላማዊ መንገድ እንደሚታገል ገልፇል::
https://t.me/EHEMSU
''ኃይማኖታችን በልባችን ተቀርፆና ታትሞ የምንኖርበት ህልውናችን እንዲሁም የተፈጠርንበት ዋና አላማ እንጂ የመንግስት ተቋማት ውስጥ ስንገባ የምናወልቀው ተራ ልብስ አይደለም!!!''
©️ JUMJ
https://t.me/EHEMSU
Milkaa'inni kan dhumaa miti, kufaatiin kan nama ajjeesu miti, kan lakkaa'amu ammallee itti fufuu dha".Ifa arguuf dukkana halkanii dabarsuun dirqama. Ifaajjiin waggoota dheeraaf ture dhaloota kanaan furamuu qaba.
ስኬት የ መጨረሻ አይደለም፤ ውድቀት የሚገድል አይደለም፤ የሚቆጠረው እንደገና ማስቀጠል ነው። ብርሀን ለማየት የማታ ጨለማ ማሳለፍ ግዴታ ነውና። ለ ረጅም አመታት እየተደረገ የ ነበረው ትግል በዚህ ትውልድ መፈታት አለበት።
Insha allah
©️ JUMJ
https://t.me/EHEMSU
👆ከላይ ያለው መልእክት ላልገባችሁ ብቻ!!
በጂማ ዩኒቨርሲቲ ለረዥም አመታት ኒቃብ ሲከለከል የኖረ ቢሆንም ተማሪዎች ዛሬ ከተራዊህ በሗላ ባደረጓት ቀላል ትግል ሊሳካላቸው ችሏል።
ይህንን ማስቀጠል የሁላችንም ሃላፊነት ነው ሲልም የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት እሳስቧል።
Eergaa armaan olii jiruu Warren hin hubanneef qofa.
Yunivarsiiti jimmaattii waggoottan dheeraaf niqaabni dhorkamaa kan turee yoo ta'uu, har'a salaata tarawihaa booda barattoonii qabsoo xiqqaa yaasiisaniin milkaa'uu danda'aniiru.
Gamtaan barattoota Musliima yunivarsiiti Jimmaas Kana ittii fufsiisun eenyummaa hunda keenyaati jeechun dhaamsa dabarseera.
https://t.me/EHEMSU
Gaaffin mirga barattoota musliimaa dhalootaa kanatti dhaabbachuu qabaa.
Kanaaf immoo mirga ofii adda baasani beeku...mirga kiyya nan fudhadhaa nandhoorkiin jeedhanii gaafachuu...yeroo diidan karaa nagayaan qabsaa'uu... Qabsaa'uu... Qabsaa'uu ni barbaachiisaa.
Kun immoo yunivarsiiti Mattuu, Maddaa walaabuu, Diillaa, Asoosaaattii wantii ta'ee ragaadha. Amma immoo jimmaatti argiinee jirraa.
https://t.me/EHEMSU
ONCE AGAIN; የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ በዚህ ትውልድ ማክተም አለበት::
ለዚህ ደግሞ መብትን ጠንቅቆ ማወቅ ••• መብቴን ልውሰድ አትከልክሉኝ ብሎ መጠየቅ ••• አሻፈረኝ ሲሉ በሰላማዊ መንገድ መታገል ••• መታገል ••• መታገል ያስፈልጋል::
ይህንን በመቱ ••• በመዳ ወላቡ ••• በዲላ ••• በአሶሳ ••• መስክረን ነበር ••• አሁን ደግሞ በጅማ አየን:: there is no second choice.
https://t.me/EHEMSU
