en
Feedback
cheffie primary school 2013

cheffie primary school 2013

Open in Telegram

Quality education for all

Show more
260
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+930 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
December '24
December '24
+11
in 0 channels
November '24
+5
in 0 channels
Get PRO
October '24
+246
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
31 December0
30 December0
29 December0
28 December+2
27 December+1
26 December+1
25 December0
24 December0
23 December0
22 December0
21 December0
20 December0
19 December+5
18 December0
17 December0
16 December0
15 December0
14 December0
13 December0
12 December0
11 December0
10 December0
09 December0
08 December0
07 December0
06 December+1
05 December0
04 December+1
03 December0
02 December0
01 December0
Channel Posts
photo content

2
+9
No text...
347
3
+9
No text...
264
4
+9
No text...
256
5
#የ6ኛ እና #8ኛ ክፍል ደረጃ የተማሪዎች ጥያቄ እና መልስ ውድድር ተደረገ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር ትምህርት ፅ/ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን በሁለቱም ስርዓተ ትምህርት #የ6ኛ እና #8ኛ ክፍል ደረጃ የተማሪዎች ጥያቄ እና መልስ ውድድር አደረገ። የወረዳው የትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ እንደተናገሩት ውድድሩ በአስተዳደራችን ተገድቦ የሚቆም ብቻ ሳይሆን በክፍለ ከተማ ደረጃ እንደሚከናወን በመጠቆም በጥያቄና መልስ ውድድሩ አሸናፊዎቹ ተማሪዎች ብቻ ሳይሆኑ መምህራን እና ወላጅም ጭምር እንደሆኑ አስረድተዋል። በየክፍል ደረጃ እና ትምህርት ቤት ደረጃ ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ተማሪዎችን እና ትምህርት ቤቶችን በመሸለም ውድድሩን ተጠናቋል። በትምህርት ቤት ደረጃ 1ኛ ጨፌ 2ኛ ምስራቅ 3ኛ ማሪዞና በመውጣት የዋንጫ እና የሰርተፊኬት ተሸላሚ ሆነዋል። በ8 ክፍል 1ኛ ዲቦራ ወርቅነህ 2ኛ ሱመያ መሀመድ 3ኛ ሀናን ሙስጠፋ በ6 ክፍል በአፋን ኦሮሞ 1ኛ ዮናስ ደኑ 2ኛ ሀብታሙ ደኑ 3ኛ ሴና ባለሚ በ6 ክፍል አማርኛ 1ኛ ኬናን ጭንዲ 2ኛ ኤልዳና እንዳሻው 3ኛ ሀበን ፍቃዱ በመሆን አሸናፊ ሆነዋል። ለሚ ኩራ ወረዳ 03 ኮሙኒኬሽን ታህሳስ 8/2017 ዓ/ም
253
6
ቀን 05/04/2017ዓ.ም በጨፌ ቅድመ አንደኛ, አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ተደረገ። የውይይቱ አጀንዳዎች 1:- የሒሳብ እና እንግሊዝኛ ትምህርት የአንደኛ+6
ቀን 05/04/2017ዓ.ም በጨፌ ቅድመ አንደኛ, አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ተደረገ። የውይይቱ አጀንዳዎች 1:- የሒሳብ እና እንግሊዝኛ ትምህርት የአንደኛ ዙር አጋማሽ ፈተና ውጤት ትንተና ቀርቧል። 2. እየተሰጠ ያለውን ማጠናከሪያ ትምህርት ትምህርት እያመጣ ያለውን ለውጥ መገምገም 3. የአራትዮሽ ስምምነት ያለበትን ደረጃ መገምገም ናቸው። በውይይቱ ላይ የወረዳ 03 ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ ተገኝተው የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት የጋራ ርብርብ ማድረግ አለባቸው ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ሃላፊው አክለውም በስነምግባር የታነፀ ተማሪ በውጤቱም የተሻለ ይሆናል በማለት ወላጆች የልጆቻቸው የስነ ምግባር ሁኔታ መከታተል እንዳለባቸውም አሳስበዋል። በውይይቱ ላይ ከወላጆችም ጥያቄዎች እና አሰተያየት ተነስተው ርዕሰ መምህርት ኤልሳቤጥ አማካኝነት ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
296
7
No text...
1 235
8
No text...
1 099
9
No text...
1 057
10
Liul Abat: ቀን-12/03/2017ዓ.ም ለጨፌ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ የ2017ዓ.ም የትም/ዘመን የ1ኛው ወሰነ ትምህርት አጋማሽ ፈተና የሚሰጠው ከህዳር 18-20/03/2017ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። ት/ቤቱ! Guyyaa 12/03/2017 Barattoota mana barumsaa caffee sadarkaa 1 ffaa duraa, sadarkaa 1 ffaa fi giddu-galeessaa hundaaf. Bara barnootaa 2017 qormaatni walakkeessa nuusa waggaa sadaasa 18-20/03/2017 waan kennamuuf amma irraa jalqabuun qophii barbaachisu akka taasistan isin yaadachiisna.          Mana barumsaa irraa.
481
11
No text...
1 023
12
+2
No text...
992
13
+2
No text...
918
14
No text...
669
15
+4
No text...
781
16
+3
No text...
674
17
አለም አቀፍ የህፃናት ቀን በጨፌ ትምህርት ቤት ውስጥ ህፃናት የሚሉት አላቸው እንስማቸው በሚል መሪ ቃል ተከበሯል።
662
18
No text...
345
19
+2
No text...
685
20
+9
No text...
645