512
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1530 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '25
April '25
+1
in 0 channels
March '25
+1
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '25
+1
in 0 channels
Get PRO
December '24
+12
in 0 channels
Get PRO
November '24
+61
in 3 channels
Get PRO
October '24
+56
in 0 channels
Get PRO
September '24
+43
in 0 channels
Get PRO
August '24
+46
in 0 channels
Get PRO
July '24
+205
in 5 channels
Get PRO
June '24
+468
in 4 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 19 April | 0 | |||
| 18 April | +1 | |||
| 17 April | 0 | |||
| 16 April | 0 | |||
| 15 April | 0 | |||
| 14 April | 0 | |||
| 13 April | 0 | |||
| 12 April | 0 | |||
| 11 April | 0 | |||
| 10 April | 0 | |||
| 09 April | 0 | |||
| 08 April | 0 | |||
| 07 April | 0 | |||
| 06 April | 0 | |||
| 05 April | 0 | |||
| 04 April | 0 | |||
| 03 April | 0 | |||
| 02 April | 0 | |||
| 01 April | 0 |
Channel Posts
ሰበር ዜና!
ዘመቻ አንድነትን የአስማረ ዳኜ የመንፈስ ልጆች ነበልባሎቹ ወደ ከተማ በመግባት ጀምረውታል!
የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ የአማራ ፋኖ ዘመቻ አንድነትን በቀን 10/7/2017 ዓ.ም አመሻሹ ላይ 12:40 ገደማ ተርቦቹ ጠላትን በከተማ ገብተው በመቀንደሽ የሚታወቁት የነበልባል ብርጌድ የብርጌድ ተወርዋሪዎች በተጠቀሰው ሰዓት መሀል አረርቲ ከተማ ጥሰው በመግባት ጠላትን እደረመጥ እሳት በሚቆሰቁሱበት ነፍጣቸው አረርቲ ሆስፒታል አካባቢ በአብይ ወንበዴ ኃይል ላይ በሰነዘሩበት ጥቃት ስመ መከላከያውን እሬሳ በሬሳ አድርገው በጥቁር አስፖልት አጥፈው እስከወዲያኛው ሸኝተዋቸው በሰላም ወደ ነፃ ቀጠና ነበልባሎቹ ወጥተዋል።
በዚህ የተደናገጠው የአገዛዙ ደንገጡር ሰራዊት በደመነፍስ በመተኮስ ንፁሐን ዜጎች ላይ ጉዳት አድርሷል።
በሌላ መልኩ የአገዛዙ ሰራዊት በነበልባሎቹ የከተማ ጥቃት እና በደፈጣ ምታቸው የተሰላቹት እና የአገዛዙን ፀያፍ ዘር ተኮር አሰራር የተፀየፉ ወዶ ገቦች በርካታ የመከላከያ ሰራዊት የኦሮሚያ ተወላጆች ከነሙሉ ትጥቃቸው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድን የተቀለቀሉ ሲሆን በዚህ ወር በርካታ የአገዛዙ ሰራዊትች እና የሚሊሻ አባሎችወደ ነበልባል ብርጌድ በገዛ ፍቃዳቸው ተቀላቅለዋል።
የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን
| 2 | የአንድነት ዘመቻ 💪💪💪
የአማራ ፋኖ በአራቱም አቅጣጫ የሃይል ሚዛኑን በማጠናከር ባንዳን የማፅዳት ዘመቻ💚💛❤️ | 0 |
| 3 | #የመጨረሻዋን ሳቅ የአማራ ህዝብና ፋኖ ነው የሚስቃት!!! ጥላት ይሳቀቃታል።
#ድል ለፋኖ! | 0 |
| 4 | ፈርጦቹ ስራ ላይ ናቸው!!! | 0 |
| 5 | ሸዋ ✊
ጀግኖቹ በሸዋ ቀጠና የሚንቀሳቀሱት የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር የነበልባል ብርጌድ በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ዋና ጦር አዛዥነት በምክትል ለኦፕሬሽናል ምክትል ጦር አዛዥ አስር አለቃ ሸዋቀና ኦርጌሳ የሚመሩት የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ ከሺ አለቃ ሁለት በጋራ በመሆን በባለገድሎቹ በሃምሳ አለቃ መክት ዋና ሺአለቃ መሪና በምክትል የሺአለቃዋ መሪ እምሽ በጋሻው በተጠና መልኩ ከሺ አለቃ ሁለት እና የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ በጥምረት ለልዩ ኦፕሬሽን ወደ አረርቲ ከተማ የተላኩት ክንደ ብርቶቹ እንደ ረመጥ እሳት ጠላትን የሚገላምጡት የሸዋዎቹ ቆንጅዬዎች የአባቶቻችን የእምዬ ሚኒሊክ ግርፎች የካቲት ወር መሰናበቻ በቀን 30/6/2017ዓ.ም ከምሽቱ 3:20 ገደማ መሀል አረርቲ ከተማ አዲሱ ከብት ተራ አካባቢ ለቅኝት የወጣው የአብይ ወንበዴ አማራ ጠሉ ስመ መከላከያ ሰራዊት ላይ እሳቶቹ የነበልባል ብርጌድ አራት ፋኖች በከፈቱት ተኩስ የአገዛዙ ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው በነፍጣቸው ጠላትን በሚያበራዩት የሸዋ ፈርጦች እስከወዲያኛው ተሸኝተዋል።
ቀጫጭኖቹ ፋኖች እስከወዲያኛው ከዚህ ምድር ከሸኟቸው የአብይ ወንበር ጠባቂዎች ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው አምስት ክላሽ ኮቭ እና አንድ መገናኛ ሬድዮ ማርከው ግዳጃቸውን በተገቢ መንገድ ፈፅመው ወደ ሰላም ቀጠና እየተገማሸሩ የወጡ መሆኑን የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አሳውቋል።
ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ነፃነታችንን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን።
ዘላለማዊ ክብር ስለነፃነት ለተሰው ሰማዕታት።
መረጃው/የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ነው።
መጋቢት 1/7/2017ዓ.ም
ነበልባሎቹ። | 0 |
| 6 | በአማራነታቸው ብቻ በግፍ ታፍነው እስርቤት የተጣሉ የአማራ ጋዜጠኞች እና ፖለቲከኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቷቸው።
አማራነት ወንጀል አይደለም ፍቷቸው ንፁሀን ናቸው። | 0 |
| 7 | 🔥#የአደረጃጀት_ዜና‼️
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ልጅ እያሱ ኮር የጁ ክፍለጦር ተመስርቷል።
የክፍለ ጦሩ ሙሉ መግለጫ
ቀን 26/6/2017 ዓ/ም
በአማራ ህዝብ ላይ የከፈተዉን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለመቀልበስ የህልዉና ትግል ዉስጥ የገባዉ የአማራ ፋኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ ወታደራዊ እና ፖለቲካ አደረጃጀቶችን በብቃትና በጥራት እያሻሻለ አሁን ካለበት ደረጃ መድረስ ችሏል።
በዚህም መሰረት ዛሬ የካቲት 26/2017ዓ/ም በይፉ የተመሰረተዉ የጁ ክፍለ ጦር በስሩ የተለያዩ አደረጃጀት መሪዎችን ሰራዊቱ መርጧል።
በዚህም መሰረት
1. አርበኛ አምሳ አለቃ ሞላ አባተ የክ/ጦሩ ዋና አዛዥ
2. አርበኛ ቢኒያም ሰኢድ የክ/ ጦሩ ምክትል አዛዥ
3. አርበኛ ተገኘ ስጦት የክፍለ ጦሩ ዘመቻ መሪ
4. መምህር አማረ ተገኘ የክ/ጦሩ አስተዳደርና ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
5. አርበኛ ሀሰን ሙሄ ህዝብ ግንኙነትና ኦዲተር ኃላፊ
6. አርበኛ ተስፋየ አለባቸዉ የፋይናንስ ኃላፊ
7. አርበኛ ግዛዉ ሰለሞን ሎጅስቲክ ሀላፊ
8. አርበኛ ዮናስ አሉላ የክፍለ ጦሩ ፐርሶኔል ኃላፊ ሆነዉ ተመርጠዋል።
ከላይ በተዘረዘሩት አደረጃጀቶች መሰረት ህዝባችንን ከጥቁር ጣሊያን የአፓርታይድ ማነቆ ስርዓት ለማዉጣት በሚደረገዉ የህልዉና ትግል በፅናት ለመስራት ቃል እየገባን በዚህ ትግል የሚመለከታችሁ ሁሉ በምትችሉት ከጎናችን እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ድል ለፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
©የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም | 0 |
| 8 | “…ፈረስ ለጦርነት ቀን ይዘጋጃል፤ ድል ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።” ምሳ 21፥31 “…ጻድቃን ድል ባደረጉ ጊዜ ብዙ ክብር አለ፤ ኀጥኣን ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ ግን ሰው ይሸሸጋል።” ምሳ 28፥12
አንኳን ለሰው ልጅ መኩሪያ ለሆነው ለታላቁ የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ።🙏 | 0 |
| 9 | ሶማሊያ ገባ ብለው ፈንድቀው ሳይጨርሱ ከሞርታር ጥቃት አምልጦ ተመልሷል:: ለኦሮጵያ ወደብ አመጣለሁ ብሎ ሂዶ ወገብ አገዳውን ብለው አዋርደው መልሰውታል! | 0 |
| 10 | 👉የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች
====ሀ/ የዶክተሩ ገዳዮች በፋኖ ተያዙ
ዶክተር አንዷለም ባህርዳር ከሚሰራበት ቦታ ተገድሎ መገኘቱ የሚታወስ ነው።
የዚህ ባለ ምጡቅ እዕምሮ ዶክተር ገዳዮችን የአማራ ፋኖ በጎጃም በመረጃና ደህንነት አነፍንፎ ይዟቸዋል።
=====ለ/ አውደ ውጊያ ውሎ
ከሽንዲ በመነሳት ወደ ወገዳድ እና አጎራባች ቀበሌወች ሲቀሳቀስ የነበረውን የብርሀኑ ጁላ ተ*ላላ*ኪ ሀይል በሶስት ግምባር በአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር ወምበርማ ብርጌድ ነበልባሎቹ ክንድ ሲቀ*ጠቀ*ጥ ውሏል።
በዚህ ውጊያም ከ26 በላይ የአገዛዙን ሰራዊት በመደምሰስ ቀሪውን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል ። እየመራ ያመጣቸው የአገዛዙ ሚኒሻ ጭምር በመመታቱ የተበሳጨው አሸባሪ ሃይል ንፁሃንን ከቤት አውጥቶ ረሽኗል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!!
የአማራ ፋኖ በጎጃም
የካቲት20/2017 ዓ.ም | 0 |
| 11 | #የችሎት_መረጃ
ዛሬ የካቲት 19/2017 ዓ.ም በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ህገመንግስታዊና ሽብር ወንጀል ችሎት፤ በዋለው ችሎት ፤ በኤርሚያስ መኩሪያ ላይ በተነበበው ውሳኔ ከተከሰሰባቸቸው ሁለት ክሶች በአንድኛው ነፃ ሲባል በሁለተኛው ጥፋተኛ የሚል ብይን ተሰጥቷል። ጥፋተኛ በተባለበት ክሰላይ የጥፋተኝነት የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት የፊታችን ማክሰኞ ማለትም የካቲት 25/2017 ዓ.ም ለጠዋት 3 00 ሰዓት ፍ/ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል። | 0 |
| 12 | ታላቅ ጀብዱ ተፈፀመ።
የመከላከያን ካንፕ መቆጣጠር ተችሏል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም1ኛ ክ/ጦር ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አበራ ሙጨ(3ኛ)ሻለቃ በቀን18/06/2017ዓ/ም በሜጫ ወረዳ ብራቃት ጋፊት ገብሬኤል በተባለ ቦታ ሰፍሮበት በነበረው ካንፕና ምሽግ ላይ ነበልባሏ አበራ ሙጨ 3ኛ ሻለቃ በአደረገችው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ወደ ጠላት ሰርጎ በመግባትና ድንገተኛ ደፈጣ ሥታደርግበት ሯጩ የብርሃኑ ጁላ ጦር ጥሎ ያላንዳች ተኩስ ወደ ብራቃት ከተማ እና አጣሪ ተራራ ፈርጧል ።
በዚህም ከጠላት ከ5 በላይ ኩንታል ሬሽን ብስኩትና እንዲሁም ዘርፎ አከማችቶት የነበረ የነጋዴዎች ሸቀጥና አልባሣት ምርኮ ገቢ ተደርጓል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም | 0 |
| 13 | በነገራችን ላይ በአካሉ የዳበረ ሰራዊት ስነልቦናዊ ጥንካሬው ከፍ ያለ ነው‼️
ፋኖ! | 0 |
| 14 | የበፊት አካውንቴ በድጋሚ ስለተዘጋ ይህ በሰዓታት ውስጥ ከሶስት ሺህ በላይ ሰዎች የተከተሉትን አዲሱን #ገፄን ለሌሎች በማጋራት ለሰፊው የአማራ ህዝብ እንዲደርስ ታደርጉ ዘንዳ በማክበር እጠይቃችኋለሁ።
<<አርበኛ ዘመነ ካሴ>>
አንድ አማራ !
አንዲት ኢትዮጵያ ! | 0 |
| 15 | አስቸኳይ መረጃ
ከባህር ዳር ወደ ጎንደር
የብአዴን ታጣቂዎች ከ30ደቂቃ በፊት ሎጅስቲክ ጭነው ወደ ጎንደር ወጠዋል አድማ ብተና እና ሚኒሻ ብቻ ናቸው አዛምቱ በፍጥነት | 0 |
| 16 | 🔥ይድረስ ጨረታ ላይ እየተሳተፋችሁ ላላችሁ በሙሉ‼️
የጎንደር ከተማ ሆድ አደር ባለ ሀብቶች አሁንም ለአገዛዙ ግብር ከመክፍል አልፎ አገዛዙ የሚያወጣቸውን የህዝብ መሬት በጨሪታ እስከ 450,000 ብር እየገዙ ይገኛሉ።ይህ ቦታ የተሸጠው ፋሲለደስ ትምህርት ቤት አጠገብ ነው።የዚህ ጨረታ አሸናፊ እንዲሆኑ እየተደረጉ ያሉት የእስልምና እምነት ተከታዬች ናቸው፣ ይህ እንዲሆን የተተደረገው ደግሞ ፋኖ ጦርነት ከተጀመረ ጀምሮ የወጡ ሊዞች ተቀባይነት እንደማይኖራቸውና በሊዝ አሸናፊዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ ያስጠነቀቀ ስለሆነ የሊዝ አሸናፊዎችን የአስልምና እምነት ተከታይ በማድረግ እነሱ ጋር እርምጃ ሲወሰድ #ፋኖ_ፀረ_ሙስሊም ነው የሚል አጀንዳ ለመፍጠርና ፋኖን ሆነ ህዝቡን ለመከፋፈል እንደሆነ በቦታው የሚገኙ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዋል።
በተያያዘ መረጃ ጎንደር የብልፅግና ቡድን የህንፃ መሳሪያ መደብር ቤቶችን ፣ቁርስ ቤትና መሰል አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን አሽገው ተዘግቶ የነበረውን ቁማር ቤቶች በየወሩ ለሚሊሻ ቀለብ 10000 ብር ትከፍላላችው በማለት ቁማር ቤቶች ሰሞኑን መልሰው እየተከፈቱ ይገኛሉ። ይህ ደግሞ ወጣቱን ለማደንዘዝ እና ገንዘብ ለመሠብሰብ ነው። ስለሆነም ባለቁማር ቤቶች ከድርጊታች ተቆጠቡ ፣ ይህ ሳይሆን ቢቀር ለሚደርስባችሁ እርምጃ ሀላፊነቱን ትወስዳላችሁ
በዚህ ጊዜ ሰው ለራሱና ወንድሞቹ መገደያ የጥይት መግዣ ብር እንዴት ለጠላት ይሰጣል??
ማንኛዉም ባለሀብት ከዚህ ድርጊታችሁ በመቆጠብ የጠላት እቅድ ማስፈፀሚያ አትሁኑ ሲሉ የመረጃ ምንጮቻችን መልዕክት አስተላልፈዋል‼️
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
14/06/2017 ዓ.ም | 0 |
| 17 | በምስራቅ ጎጃም ዞን ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ እነገሽ ቀበሌ በሶስት ተከታታይ አነስተኛ ሱቆች ላይ በደረሰ የድሮን ጥቃት 16 ንፁሃን ተገድለዋል ከ10 በላይ ደግሞ ቆስለዋል💔 | 0 |
| 18 | ያሳዝናል
የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ም/አዛዥ የሆነው ፋኖ እንድሪስ ሁሴን መታፈኑን ሰማን
የአማራ ፋኖ በወሎ ቤተ አማራ ሰሞኑን ጉባኤ ማድረጉ የሚታወስ ነው ታዲያ በዚህ ጉባኤ ዋና ሆነው ከቀረቡት አጀንዳዎች መካከከል አንዱ የገዛ ወንድምን ስለመዋጥ እና ስለማፈን እሚያጠነጥን ነበር እነሆ ዛሬ ተግባራዊ መደረግ ጀምሮ የመጀመሪያው ታፋኝ ከየጁ ፋኖ እንድሪስ ሁሴን ሆኗል።
ከአሁን በፊት ከሰራዊቱ መካከል ለማፈን ሙከራ አድርገው ከሽፎባቸው ነበር ልማደኞቹ አፋኞች ልክ ፋኖ ደምስ ይመር ላይ እንዳደረጉት እንወያይ ብለው ከሰራዊቱ ነጥለው ወስደው አፍነውታል በጣም ያሳፍራል። | 0 |
| 19 | በኢትዮጵያ መንግሥት ውሳኔ ምክንያት "አገር አልባ ለመሆን ተቃርቤያለሁ" ሲሉ ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ተናገሩ። ባለፈው ሳምንት ሰኞ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ወደ አገር ቤት እንዳይገቡ የተከለከሉት አቶ ልደቱ "ይህ እገዳ ከበኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጨማሪ ኢትዮጵያ በሚበሩ ሌሎች አየር መንገዶች ላይም ጭምር መሆኑን ደርሼበታለሁ" ብለዋል። | 0 |
| 20 | 🔥❗የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ለበርካታ ወራት ያሰለጠናቸውን አባት አርበኛ ጦር አስመረቀ!
አደረጃጀት የማዘመንና ሠራዊት የማብቃት ተልዕኮውን በአግባቡ እየተወጣ የሚገኘው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ከግንባር ተጋድሎ ጎን ለጎን የሠራዊት ግንባታ አፈፃፀሙን አጠናክሮ ቀጥሏል።
በትናትናው ዕለትም በጀግናው አርበኛ ማንበግር ንጉስ የተሰየመው ማንበግር ክፍለጦር በቀወት ወረዳ ራሳ ለወራት ያሰለጠናቸውን እርሳስ ግንባር ላይ የሚጥሉ አባት አርበኞችን የዕዙ ከፍተኛ አመራሮች እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች በተገኙበት በድምቀት አስመርቋል፡፡
የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ባሉት 8 ክፍለጦሮች ጠንካራ መሠረት ያለው ፤ ለህዝብ ነፃነት የሚዋደቅ ታማኝ ሠራዊት በመገንባት አደረጃጀት እየገነባ ተቋማዊነቱን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
ስር ነቀል ለውጥ የትግላችን መዳረሻ ነው
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ | 0 |
