cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Dan Admasu

ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያርጉ በተጨማሪም ዩትዩብ ላይ ያገኙናል 👇👇⭕️Subscribe⭕️Subscribe👇👇 ዳን አድማሱ የዩቲዩብ ቻናል ሊንኩን በመጫን https://bit.ly/3ckOkCF ቤተሰብ ይሁኑ። ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሰላም ለሰው ልጆች በሙሉ አንድኢትዮጵያ #ዳን_አድማሱ

Show more
Advertising posts
5 613
Subscribers
-124 hours
-197 days
-7130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

"ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤ አሰሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤ ሠላም አምይዕዜሰ፤ ኮነ፤ ፍስሐ፤ ወሠላም።"
Show all...
13👍 2
"ከጠለሸው ሰማይ ከወረሰን ዳዋ አለች አንዲት ጀንበር በቅርብ የምትወጣ ዳግማዊት ዓድዋ" ክብር ለሚኒሊክ! ክብር ለጣይቱ! ክብር ኢትዮጵያን ብለው ለተሰዉ ጀግኖች አርበኞቻችን በሙሉ! #ዳን አድማሱ
Show all...
31👍 6
ጋዜጠኛ እና የፕሮግራም አቅራቢ አሰፋው መሸሻ ነብስ ይማር !!!
Show all...
😢 19
ዛሬ ማታ እንገናኝ #Thursdays #blackpearladdis #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu #liveband #livemusic #music #band #live #party #liveperformance #food #drink #liveshow #dance #goodvibes #entertainment #nightlife #djlife #danadmasu #blackpearladdis
Show all...
👍 3 3
በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ! መልካም በዓል ። #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...
👍 7
ዛሬ ማታ በጎልድ አዲስ እንገናኝ // #Gold_Addis #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...
👍 7
ዛሬ ማታ በጎልድ አዲስ እንገናኝ // #Gold_Addis #Saturday_night #ቅዳሜ #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...
5👍 1
ነገ ማታ #ቅዳሜ በጎልድ አዲስ እንገናኝ // #Gold_Addis #Saturday_night #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...
👍 10 4
"ጠላትን የምታሳፍር እውነተኛው ጻድቅ ዮሴፍ ሆይ የሃይማኖት ጠላቶች በላያችን በድንፋታ በተነሱ ጊዜ ያቺ ረደኤትህ ረዳት ትሁነን" የማትፈርሰው ዓለት ቤተ ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያን የመሰረታት ውይም የቤተ ክርስቲያን መሰረቷና ዓለቷ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው እርሱም በደሙ መሰረታት  ስለዚህም መሰረቷም ጉለላቷም ጣራው ግድግዳዋም የክርስቶስ ደም ሆኖ ሳለ ቤተ ክርስቲያን የመክፈል እንቅሳቃሴዎች የእግዚአብሔርን መንግስት እንደመክፈል የእግዚአብሔርን መንግስት እንደመቃወም እንዲሁም የእግዚአብሔርን መንበር እንደመነቅነቅ ይቆጠራል!!!! ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀገር ናት ስንል ለፖለቲካ ፍጆታ እና በሰው ዘናድ ድጋፍ ያስግኝልናል በሚል ለአፍ ቃል ማሳመሪያ ብለን አጉል ብንራቀቅ አባቶቻችንን ብንሸነግል ምዕመኑን ብናሞኝ ጠባቂዋ መንፈስ ቅዱስ ነው እና ሰው ያላወቀውን ልብ የሸመቀውን የውስጡን  የክፉ ምክረ ሃሳብ እግዚአብሔር አምላክ ገልጦ የክፋቱን ስራ በአደባባይ ያሰጣዋል:: አሁንም በዚህ ጊዜ ያየነው ይህንኑ ነው ይቺን ታላቅ ሀገር እንዲመራ እድል የገጥመው ሁሉ ማንኛውም አካል ቤተ ክርስቲያንን አማካሪው እና አስተማሪው አድረጎ በመውሰድ ሌሎች መሪዎች የወደቁበትን ሚስጥር በማወቅ  የራሱን ጠንካራ መንግስታዊ አስተዳደር በመመስረት የተፈራ እና የተከበረ ታሪክ ይሰራ ነበር ብዬ አምናለው። ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያኗ የሚመስለን ድንጋዩ ቆርቆሮ ምስማሩ ብሎኬቱ መስሎን እሱን ካፈረስን እሷ የለችም ብለን የምናምን የዘመኑ ጅሎች ካለን ይህ አሁን ከላይ የጠቀስኩትን ቁሳቁስ መስሏቸው ከግራኝ ጀምሮ እስከ ጉዲት ተሞክሮ ያልተሳካ የዘመናት ልምምድ ነው ። አሁን እኛ ባለንበት ዘመንም ይህን ለማደረግ ብዙ እርቀት ለመሄድ ቢሞከርም አሁንም መሰረቷ የክርስቶስ ደም ነውና አልተቻለም አይቻልምም። አለት ሲከፈል አየው ኪሚል ቅዠት ጀመሮ ተገንጣይን እና ህጋዊን እኩል እስከሚያይ አስተዳደር ድረስ ፈጦ የሚታል ጥላቻ ላይ ያደረሳትን  ነገር ብናውቀው ለህሊናችንም ዕረፍት ነበር። መንግስት ቢቀያየር ከትኛውም የእምነት አካል ቢነግስ እንደ መንግስት ተቀብላና አክባራ እውቅና የምትሰጥን የእምነት ተቋም  በዘር እና በቋንቋ መክሰስና መውቀስ ፍትሀዊ አይደለሽም ብሎ መኮነን ክርስቶስን ፍትሀዊ አይደለህም እንደማለት ነው። ማለትም ነው።  ምክንያቱም ይቺ እምነት ተወካይነቷ ወይም እንደራሴነቷ ለእግዚአብሔር ነውና። ከዘር ከጥላቻ ከቋንቋና ከሀሰት ጋር እንድትቆም ሰማያዊ ተልኮዋ አይፈቅድምና እንደው ሊባሏት ያሰቧትን አሞራ ጅግራ ነች ይሏታል በሚባለው በሀገራችን ቢህል ብንዘጋው ይቀላል። ይቺ በዘመናት ውጣውረድ በከባድ ፈተና ወስጥ ሳትበገር አልፋ እዚህ የደረሰች ታላቅ ቤተ ክርስቲያን ዛሬም እንዳለፈው እንደወም በተሻል ችግሮቿን እንደምታልፍ እሙን ነው። ሌላው የሀገር መሰሶ ሲነካ ሁሉም መነካቱ የማይቀር ነው እና ሁላችንም ቤተ ዕምነቶች የምንጠብቃት የሁላችን ጉዳይ ልናደርጋት ይገባል በማለት መልዕክቴን አበቃለው። ቤተ ክርስቲያኔ ዕውቀት የገበየውብሽ ጥበብን የታደልኩብሽ ምግባርንና ሰውመሆንን ብቻ የተማርኩብሽ ጉልላቴ ሁሌም አለው ከጎንሽ ዘብ ሆኜ  ለክብርሽ ልጠብቅሽ የሰማይ ሀምሳል መንበር የእግዚአብሔር ሀገር በምድር ቀዳማዊት ሉላዊት አጸድ ቤተ መቅደስሽ ይከበር        #እንዲት ዕምነት        #እንዲት ጥምቀት        #እንዲት ሀይማኖት        #እንድ ሲኖዶስ        #እንድ መንበር        #እንድ ፓትሪያሪክ ሎቱስባት #ዳን_አድማሱ #Dan_Admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...
Dan Admasu

ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያርጉ በተጨማሪም ዩትዩብ ላይ ያገኙናል 👇👇⭕️Subscribe⭕️Subscribe👇👇 ዳን አድማሱ የዩቲዩብ ቻናል ሊንኩን በመጫን

https://bit.ly/3ckOkCF

ቤተሰብ ይሁኑ። ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሰላም ለሰው ልጆች በሙሉ አንድኢትዮጵያ #ዳን_አድማሱ

"ፍሙ ቢንቀለቀል ምን ቢያነደው ንዳድ ምነው አልሰማ አለ ለገመ ያ ምጣድ " #ዳን_አድማሱ #dan_admasu YouTube:- https://bit.ly/3ckOkCF Telegram:- https://t.me/Dan_Admasu
Show all...