Haramaya University CHMS SU Clubs and Associations Board
Open in Telegram
For any suggestion and question related with all the Clubs And Associations in our campus ,you can contact us via our official bot @SUClubs_bot
Show more493
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1030 days
Posts Archive
Are you ready to unleash your potential and make lifelong friends? The Girls' Affairs is the perfect place for you! Don't miss out!!
Register For the Girls' Affairs now!
👉Apply here
Do you want to make a difference ? Join the Survive Together Charity Club and be part of individuals that live for others! This is your chance to channel your passion for helping others into meaningful actions. Together, we can make a significant impact—one step at a time!
Join the Survive Together Charity Club!
👉Apply here
Don’t wait—take the first step toward an unforgettable journey! Join us and be part of something extraordinary!
Registration Deadline :September 20-22
For more updates follow Clubs and Associations channel
👉https://t.me/CHMSCSA
Any question? Contact us through
👉@SUClubs_bot
Haramaya University Student's Union Clubs And Associations Board!
#አስቸኳይ_ነፍስ_አደን_ጥሪ ‼️
እናት ልጇ ነገ ይጦሩኛል አቅሜ ስደክም በሽምግልናዬ መከታ ይሆነኛል እንደ ሰው ትልቅ ሆነው ወግ ማዕረግ አያለው ብላ ለትምህርት ስሄድ ስንቅ ሰንቃ መርቃ ከቤት በጸሎት ሸኝታ ልጇ በመንገድ ስቀር የእናት አንጄት ይህንን እንዴት ይቋቋም እንዴትስ ይችላል 😭?
ይህ ከታች በምስሉ የምትመለከቱት የበሌ አዋሳ ከተማ ታዳጊ ወጣት ዘላለም ዘፍኔ የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ሶስተኛ ዓመት የ Psychiatry ተማሪ ሲሆን ለትምህርቱ በመንገድ ላይ እያለ ከአዳማ ወደ 20 ኪ/ሜ ርቀት በሚትገኝ ወላንጭት ተብሎ በሚጠራ አከባቢ ያልታሰበ የመኪና አደጋ ደርሶ በጭንቅላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት በሕክምና ቋንቋ #Diagonosis #Sever + #TBI + increcaed ICP + Aspiratio pneumonia ላይ አደገኛ ጉዳት በማድረስ ለሁለት ቀናት ራሱን በመሳት ኮማ ውስጥ አዳማ ስፔሻላይዝድ ሆሲፒታል ተኝቶ ይገኛል ።
ይህ ቤተሰብ ያለ አባት ብዙ የሕይወት ፈተናዎችን እየተጋፈጠ የኑሮ ውጣ ውረዶችን በትንሽ ገቢ ምንጭ የሚተዳደር ቤተሰብ ሲሆን ልጁ አሁን ያለበት ደረጃ በጣም ከባድና አሰጊ በመሆን የጭንቅላት ቀዶ ጥገና አድስ አበባ ሪፌራል ለማድረግ የቤተሰብ አቅም ባለመቻሉ ሁላችሁም የበኩላችሁን አሰተዋጽኦ እንድታደርጉ በጌታ ፍቅር እንጠይቃችኋለን 🙏
ይህ የእናቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ነው #CBE 1000454655617 Marta Dinkre
ወጥቶ ከመቅረት ፈጣሪ ይጠብቃችሁ ✋😓
Pray 🧎♂️🤲 and #Share.....ጌታ ይማርክ ወንድመ 😭😭😭😭😭ufffff
. 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
እንኳን ለ2017 ዓ.ም
በሰላም አደረሳችሁ!
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
አዲሱ አመት የሰላም፣ የደስታ፣ የጤና፣ የፍቅር፣ የበረከት፣ የመተሳሰብ፣ የመደጋገፍ ብሎም የውቢቷ ሀገራችን ኢትዮጵያ የሀዘን ጊዜዋ አብቅቶ መልካም መፃይ እድሏ የሚረጋገጥበት እንዲሁም ውድ የግቢያችን ተማሪዎች ያቀዳችሁትን ሁሉ የምታሳኩበት፣ የስኬት እና የውጤት ዓመት እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
መልካም አዲስ አመት!!!
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ የ2ኛ አመት እና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ !
To_All_Undergraduate_2nd_year_&above_students_of_HU_CHMS
Repost from Haramaya University CHMS Students' Union
Dear Fellow students, please share this channel for your group and make sure that you all have joined it !
we'll notify you every official announcement through this channel !
Exciting news!
The CHMS Clubs and Societies Board is thrilled to announce its first online training opportunity for our students during this break. Partnering with the esteemed 'The Network, Towards Unity for Health Online Community,' we will be offering two types of courses. Seats are limited and will be allocated on a first-come, first-served basis .
Don't miss out, sign up now!
as the board passionately explores opportunities further,
Stay tuned for the one to come!
Repost from Haramaya University CHMS Students' Union
+9
Haramaya University CHMS Student's Union held a farewell program for 2016 graduating class student's Union members.
Our union gave them recognition for their fabulous achievements during their stay in the college by actively participating in community service.
Repost from Haramaya University CHMS Students' Union
Note :
Our dear students who have been registered for Summer Goodwill Community Service Program. We would like to remind you that
Our training will start tomorrow at main cumpas Afren Kallo hall !
We have prepared transport services for you
Let us meet at court in the morning 1:30 LT o'clock !
according to the direction given by Cheif Accedamic and research Director !
Tomorrow, there will be no class, Since our students are going to participate on this National event.
Be punctual !
Urgent Notice:
It's mandatory for those of you who have registered for summer voluntary service to attend the training which is going to held from friday, june 21- 24 at main campus. Prepare yourself and get on time at court @2:00 Local time on Friday morning
Repost from Tikvah-University
#SummerVoluntaryService
ከ20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ ይሳተፋሉ።
የዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ይካሔዳል።
በንቅናቄው ከ50 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከ39 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ ተብሏል።
በዘንድሮው መርሐግብር በ14 መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የሚሰጡ ሲሆን፤ ይህም በገንዘብ ሲተመን ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ነው የተገለፀው።
የአረንጓዴ አሻራ፣ ትምህርት እና የጤና አገልግሎት ከሚሰጡ አገልግሎቶች መካከል ይገኙበታል ተብሏል።
ከ20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተለያዩ አካባቢዎች በበጎፈቃድ አገልግሎቱ እንደሚሳተፉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተናግረዋል።
ንቅናቄው ረዕቡ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም በአድዋ መታሰቢያ ይጀመራል።
@tikvahuniversity
Repost from Haramaya University CHMS Students' Union
Eid Mubarak! May this festival bring you and your family much joy and laughter.
• Wishing you a wonderful Eid al-Adha filled with love and warmth.
• May Allah grant you a blessed Eid and a prosperous year ahead.
