en
Feedback
💦Ìɓŋū §ųłtãŋ💦(ኢብኑ ሱልጣን)💨

💦Ìɓŋū §ųłtãŋ💦(ኢብኑ ሱልጣን)💨

Open in Telegram

ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦ 1) ከቁርኣን፣ 2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] 3) ከታማኝ ዑለማዎችና 4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል። ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @Ibnu_Sultan_botላይ አስፍሩት። ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ። ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!

Show more
194
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '24
June '240
in 0 channels
May '24
+11
in 0 channels
Get PRO
April '24
+14
in 0 channels
Get PRO
March '24
+9
in 0 channels
Get PRO
February '24
+211
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
24 June0
23 June0
22 June0
21 June0
20 June0
19 June0
18 June0
17 June0
16 June0
15 June0
14 June0
13 June0
12 June0
11 June0
10 June0
09 June0
08 June0
07 June0
06 June0
05 June0
04 June0
03 June0
02 June0
01 June0
Channel Posts
2
አለመፍረድ። ትንሽ በእድሜ ከፍ ስንል፣ ትንሽ በሚፈትኑ የህይወት ተሞክሮዎች ስናልፍ፣ ትንሽ በኢማን መጨመርና መቀነስ ውስጥ ስንመላለስ… የምንረዳው እውነታ ነው። በቃ… "ምናልባት" ብለን ማሰብ እንድንችል የሚያደርገን የብስለት ደረጃ ነው። በሆነ መልኩ ዱንያ ያንገላታቻቸውን ሰዎች ስታይ  … "ገንዘብ እንዴት እንደሚሰራ ማያውቁ ሞኝ ድሆች" ብለህ ጭራሽ እንዳታስብ። ጭራሽ። ትዳር ዓለም ያልዘለቀላቸውን ሰዎች ስታይ "የባህሪ ደካሞች፣ ጥሬዎች" ብለህ እንዳትፈርድ። እነርሱ ብቻ የሚያውቁት ብዙ ማታውቀው ነገር አለ። "ምናልባት" የሚያስብልህ። FK
45
3
በነጋ በመሸ ቁጥር እየፈረስን ነው። ዕድሜ እንደ ህልም ሁሉ እየሸሸን ነው። ብንሮጥ አንደርስበትም። ልንደርስበትም አንችልም። ምንም ሣንሠራ ዐይናችን እያየ ወደፍፃሜያችን እየተጓዝን ነው። ዱንያ ከንቱ። ወላሂ እንዲህ መሆንሽን አስቀድመን ብናውቅ ኖሮ ብዙም ባልተጨነቅንልሽ ነበር ። ሶባሐል ኸይር
48
4
➫ሸሪዓችን ፎቶ መነሳትም ሆነ ማንሳት ቪዲዮ መቅረፅንም ሆነ መቀረፅን ሀራም ያደረገው ለዋዛ እንዳይመስልህ‼ ◾️ፎቶዋቸውን በሚዲያ ለሚለቁ ሁሉ ‼ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ✅ ይህ ፎቶ ድግምት ሰሪ ዘንድ
➫ሸሪዓችን ፎቶ መነሳትም ሆነ ማንሳት ቪዲዮ መቅረፅንም ሆነ መቀረፅን ሀራም ያደረገው ለዋዛ እንዳይመስልህ‼ ◾️ፎቶዋቸውን በሚዲያ ለሚለቁ ሁሉ ‼ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ✅ ይህ ፎቶ ድግምት ሰሪ ዘንድ በመውሰድ እንዴት ሲህር እንደተሰራባቸው ተመልከቱ‼ ↪️ ብዙ እህቶቻችን ሚዲያ ላይ በሚለቁት ፎቶ ሰበብ ለቡዳ፣ ለአይንናስ፣ ለሲህር፣ ለመስተፋቅርና ለሌላም ከባባድ አደጋዎች በቀላሉ ይጋለጣሉ። ምክንያቱም ድግምት ሰሪዎች ድግምት ለሚያሰራዊ አካል ድግምት የሚሰራበትን ሰው የሆነ ነገሩ አምጣ ስለሚለው በቀላሉ ፎቶዋን ካገኘ ወስዶ ያንን ይሰጣል። በዚህ ጊዜ በሷ ላይ በቀላሉ ይህንን መስተፋቅ ወይም ሲህር ያሰሩባታል። በተለይ ፎቶዋን በየ ሚዲያው የምትለቅ ሴት ፎቶውን የሚያይ ሰው ሁሉ ጤነኛ አይደለም። የአይን በሽታ ያለበት ሰው ፎቶውን ሲያይ ከማረከውና ካስደነገጠው ወዲያው በአይኑ ይበላታል። እሷ ግን አታውቅም ቆዳዬ ተላጠ፣ አሳከከኝ፣ ልቤ ተጨነቀ፣ ጭንቅ ጭንቅ ይለኛል፣ ራሴ ሊፈነዳ ደረሰ፣ ሌላም ሌላም እንዲህ እንዲህ ሆንኩ በማለት በህመም ትሰቃያለች። ነገሩ ገን በሚዲያ የለቀቀችው ፎት ያመጣባት ጣጣ ሊሆን ይችላል። እንዲሁም ብዙ አላዋቂ የሆኑ ወላጆች የሚያምር የልጃቸውን ፎቶ ሁሉም እንዲመለከተው ፕሮፋይል ያደርጋሉ። ስንቱ በአይን እየበላው እዚጋ አመመኝ ብሎ መናገር የማይችለው ምስኪን ልጃቸውን በህመም ያሰቃያሉ። የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ {የውመልቂያማ ቅጣተ በጣም የሚበረታባቸው፦ ፎቶ ቀራጮች ናቸው}
62
5
ውጭህን አይቶ ውስጥን አቃለው የምል ሰው ካርድ ፍቆ አያቅም ማለት ነው
105
6
አሏህ ሆይ!🌹🤲ከኔ ሌላ ብዙ ባሮች አሉህ። ካንተ ሌላ ግን አምላክ የለኝም።ከመጥፎ ነገር ሁሉ ባንተ እጠብቃለሁ
101
7
“ከቀናችሁ ሁሉ በላጩ የጁምዓ ቀን ነው። በዚህ ቀን በኔ ላይ ሰለዋት ማውረድ አብዙ። ሰለዋታችሁ ለኔ ይቀርብልኛልና።” ረሱል (ﷺ)
105
8
No text...
109
9
+1
No text...
98
10
No text...
87
11
No text...
66
12
አይ ግዜ 🤔G.C 24/2024,H.C 16/11/1445,E.C 16/9/2016.ምንም ሳይታወቅ እዚህ ደረስን እንግዲህ ብቻ አጃኢብ ነዉ ።
71
13
ሰኬትን ማለም ብቻ ዋጋ የለም። ያለሙትን ለማሳካት በጠዋት መነሳት ግድ ይላል። ሶባሐል ኸይር
73
14
🦋🌿Melkam jumea🦋🍀
80
15
ግብፃዊው ፀሓፊና ፈላስፋ አኒስ መንሱር “የሰዎችን ውስጣዊ ዓለም እንዴት ነው ማወቅ የምንችለው?" የሚል ጥያቄ ተጠይቆ ነበር። እንዲህ ሲል መለሰ፦ “ባል ሚስቱ በታመመች ጊዜ ይታወቃል። ሚስት ደግሞ ባሏ በደኸየ ጊዜ ትታወቃለች። በመከራ(ችግር) ወቅት የእውነት ጓደኛ ይበጠራል። ልጆች ወላጆቻቸው ሲሸመግሉ ይታወቃሉ። ወንድምና እህቶች የውርስ ጊዜ ይታወቃሉ። ዘመድአዝማድ በብቸኝነት ውስጥ እንግዳ ሆነህ ሲያገኙህ ታውቃቸዋለህ። የእውነት ፍቅር ደግሞ ጥቅም ሲያበቃ ይታወቃል። አማኝ በፈተና ወቅት ይለያል።”
132
16
ለራሷ ዱዓ ማድረግ አስታውሳ አታውቅም ። ለልጆቿ እንጂ። ትንሽ ሆነው ሳለና ትልቅ ሆነዉም ለልጆቿ ብላ ራሷን የረሳች ከእናት ዉጪ ማን አለች።
120
17
Imaako❤️😍አላህ እንዳው ደስታሽን ያሳየኝ🤲🤲🤲🤲😢
151
18
🦋☘Alhamdulillah 🦋🌿
162
19
እባካችሁ ውዶች ህይወት አንደ ናት ደሞ እሷም በጣም አጭር ናት ስለዚህ በተሰጣችሁ ግዜ ሁሉ ተጠቀሙበት ።
167
20
በዚህ የኢንተርኔትና ሶሻል ሚዲያ ዘመን በሚገርም ፍጥነት ወደ ጃሂሊያው ዘመን እየተመለስን ነው። የሚያሳዝነው ደግሞ የመጨረሻው ነቢይ አልፈዋል። ካሁን በኋላ ነቢይ አይመጣም። እናም ለራሳችሁ ሁኑ። ራሳችሁን ምከሩ። ከደጋግ የአላህ ባሮችና ዑለሞች ተጠጉ። የማይጠቅሟችሁን ግንኙነቶች በድፍረት በጥሱ። መጥፎ መድረኮችን ራቁ። ብቸኝነትን ምረጡ። ብዙ ወሬያችሁ ስለሰው ሳይሆን ስለራሣችሁ ይሁን። መሳአል ኸይር https://t.me/Ibnu_Sultan
176