Ethio~Campus
Open in Telegram
🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission
Show more7 670
Subscribers
+424 hours
-77 days
-18430 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+32
in 2 channels
June '26
+43
in 2 channels
Get PRO
May '26
+84
in 1 channels
Get PRO
April '26
+76
in 2 channels
Get PRO
March '26
+54
in 1 channels
Get PRO
February '26
+33
in 2 channels
Get PRO
January '26
+57
in 4 channels
Get PRO
December '25
+96
in 4 channels
Get PRO
November '25
+219
in 5 channels
Get PRO
October '25
+461
in 7 channels
Get PRO
September '25
+128
in 7 channels
Get PRO
August '25
+68
in 3 channels
Get PRO
July '25
+147
in 5 channels
Get PRO
June '25
+204
in 2 channels
Get PRO
May '25
+105
in 0 channels
Get PRO
April '25
+121
in 2 channels
Get PRO
March '25
+144
in 4 channels
Get PRO
February '25
+175
in 2 channels
Get PRO
January '25
+153
in 5 channels
Get PRO
December '24
+340
in 4 channels
Get PRO
November '24
+819
in 11 channels
Get PRO
October '24
+936
in 2 channels
Get PRO
September '24
+819
in 1 channels
Get PRO
August '24
+421
in 1 channels
Get PRO
July '24
+337
in 1 channels
Get PRO
June '24
+1 362
in 1 channels
Get PRO
May '24
+635
in 5 channels
Get PRO
April '24
+656
in 2 channels
Get PRO
March '24
+852
in 3 channels
Get PRO
February '24
+3 185
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 July | 0 | |||
| 08 July | +1 | |||
| 07 July | +6 | |||
| 06 July | +2 | |||
| 05 July | +5 | |||
| 04 July | +1 | |||
| 03 July | +2 | |||
| 02 July | +6 | |||
| 01 July | +9 |
Channel Posts
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል።
በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ።
@Ethio_campus1
| 2 | ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ !
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም
@Ethio_campus1 | 591 |
| 3 | የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
@Ethio_campus1 | 654 |
| 4 | CamScanner 2026-7-3 20.26.pdf | 802 |
| 5 | 2nd round Exam ቀጥሎ የምንለቀቅ ይሆናል
የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ቻናሉ ይጋብዙ
@Ethio_campus1 | 923 |
| 6 | +1 2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf | 838 |
| 7 | +1 2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf | 826 |
| 8 | ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ በመላ ሀገሪቱ መሠጠት ጀምሯል።
የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል።
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና በስድስት ዙሮች በኦንላይን እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል
@Ethio_campus1 | 864 |
| 9 | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የመጀመሪያ ዙር ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።
የሁለተኛ ዙር ፈተና ነገ ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምር ሲሆን፤ ተፈታኞች ወደሚወስዱበት ተቋማት ገብተዋል።
ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ደንቦችና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ገለጻ (Orientation) ዛሬ ተሰጥቷል።
የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል።
@Ethio_campus1 | 963 |
| 10 | ያለፈው አመት መስከረም 8 ሲሆን ዝም ስትሉ ዘንድሮ መስከረም መስከረም 5 ሆነ
ቀጣይ መስከረም 2 ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል 😂
@Ethio_campus1 | 306 |
| 11 | No text... | 1 285 |
| 12 | በ ቻናላችን የ 2018 የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች አላቹ ??
እስቲ reaction አድርጉ
@Ethio_campus1 | 875 |
| 13 | በ ቻናላችን የ 2018 የ 12 ክፍል ተማሪዎች አላቹ ??
እስቲ reaction አድርጉ
@Ethio_campus1 | 5 |
| 14 | 2018 SATOnline exam by @NextGen_12.pdf | 1 019 |
| 15 | Physics 2018 First Round Entrance Exam
@Ethio_campus1 | 1 068 |
| 16 | 4_5917920370689581410.pdf | 1 151 |
| 17 | 4_5917920370689581453.pdf | 1 116 |
| 18 | #ከርዕስ_ውጭ
ከዛሬ ጀምሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ጀምሯል ።
በ ቻናላችን ውስጥ ላላችሁ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን::
በድጋሚ መልካም እድል🤍
@Ethio_campus1 | 1 021 |
| 19 | No text... | 984 |
| 20 | #AddisAbaba
የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ/ም ከሰዓት እንደሚለቀቅ፣ የ6ኛ ክፍል ውጤት ደግሞ ከሳምንት በኋላ እንደሚለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ኃላፊ ዘላለላ ሙላቱ (ዶ/ር)፣ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቀዋል።
ምን ያክል ተማሪዎች እንዳለፉና ምን ያክል ማለፊያ ውጤት እንዳላመጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጠየቃቸው ኃላፊው፣ " እሱ ገና ነው አልታወቀም። በኋላ ይለቀቃል " ሲሉ ጠቁመዋል።
የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘለለም (ዶ/ር)ን ጠይቋል።
በምላሻቸው " ዛሬ የሚለቀቀው የ8ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው። የ6ኛ ክፍል ውጤት ከሳምንት በኋላ ነው የሚለቀቀው" ብለዋል።
የ8ኛ ክፍል ውጤት የማለፊያ ነጥብ 50% የተቆረጠ ሲሆን ቢሮው ፥ " ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው " ብሏል።
(የ8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻው ይፋ ሲደረግ የምናጋራ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@Ethio_campus1 | 1 |
