Ethio~Campus
前往频道在 Telegram
🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission
显示更多7 670
订阅者
+424 小时
-77 天
-18430 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+32
在2个频道中
六月 '26
+43
在2个频道中
Get PRO
五月 '26
+84
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+76
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+54
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+33
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+57
在4个频道中
Get PRO
十二月 '25
+96
在4个频道中
Get PRO
十一月 '25
+219
在5个频道中
Get PRO
十月 '25
+461
在7个频道中
Get PRO
九月 '25
+128
在7个频道中
Get PRO
八月 '25
+68
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+147
在5个频道中
Get PRO
六月 '25
+204
在2个频道中
Get PRO
五月 '25
+105
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+121
在2个频道中
Get PRO
三月 '25
+144
在4个频道中
Get PRO
二月 '25
+175
在2个频道中
Get PRO
一月 '25
+153
在5个频道中
Get PRO
十二月 '24
+340
在4个频道中
Get PRO
十一月 '24
+819
在11个频道中
Get PRO
十月 '24
+936
在2个频道中
Get PRO
九月 '24
+819
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+421
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+337
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+1 362
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+635
在5个频道中
Get PRO
四月 '24
+656
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+852
在3个频道中
Get PRO
二月 '24
+3 185
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 09 七月 | 0 | |||
| 08 七月 | +1 | |||
| 07 七月 | +6 | |||
| 06 七月 | +2 | |||
| 05 七月 | +5 | |||
| 04 七月 | +1 | |||
| 03 七月 | +2 | |||
| 02 七月 | +6 | |||
| 01 七月 | +9 |
频道帖子
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል።
በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ።
@Ethio_campus1
| 2 | ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ !
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም
@Ethio_campus1 | 591 |
| 3 | የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
@Ethio_campus1 | 654 |
| 4 | CamScanner 2026-7-3 20.26.pdf | 802 |
| 5 | 2nd round Exam ቀጥሎ የምንለቀቅ ይሆናል
የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ቻናሉ ይጋብዙ
@Ethio_campus1 | 923 |
| 6 | +1 2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf | 838 |
| 7 | +1 2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf | 826 |
| 8 | ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ በመላ ሀገሪቱ መሠጠት ጀምሯል።
የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል።
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና በስድስት ዙሮች በኦንላይን እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል
@Ethio_campus1 | 864 |
| 9 | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የመጀመሪያ ዙር ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።
የሁለተኛ ዙር ፈተና ነገ ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምር ሲሆን፤ ተፈታኞች ወደሚወስዱበት ተቋማት ገብተዋል።
ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ደንቦችና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ገለጻ (Orientation) ዛሬ ተሰጥቷል።
የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል።
@Ethio_campus1 | 963 |
| 10 | ያለፈው አመት መስከረም 8 ሲሆን ዝም ስትሉ ዘንድሮ መስከረም መስከረም 5 ሆነ
ቀጣይ መስከረም 2 ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል 😂
@Ethio_campus1 | 306 |
| 11 | 没有文字... | 1 285 |
| 12 | በ ቻናላችን የ 2018 የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች አላቹ ??
እስቲ reaction አድርጉ
@Ethio_campus1 | 875 |
| 13 | በ ቻናላችን የ 2018 የ 12 ክፍል ተማሪዎች አላቹ ??
እስቲ reaction አድርጉ
@Ethio_campus1 | 5 |
| 14 | 2018 SATOnline exam by @NextGen_12.pdf | 1 019 |
| 15 | Physics 2018 First Round Entrance Exam
@Ethio_campus1 | 1 068 |
| 16 | 4_5917920370689581410.pdf | 1 151 |
| 17 | 4_5917920370689581453.pdf | 1 116 |
| 18 | #ከርዕስ_ውጭ
ከዛሬ ጀምሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ጀምሯል ።
በ ቻናላችን ውስጥ ላላችሁ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን::
በድጋሚ መልካም እድል🤍
@Ethio_campus1 | 1 021 |
| 19 | 没有文字... | 984 |
| 20 | #AddisAbaba
የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ/ም ከሰዓት እንደሚለቀቅ፣ የ6ኛ ክፍል ውጤት ደግሞ ከሳምንት በኋላ እንደሚለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ኃላፊ ዘላለላ ሙላቱ (ዶ/ር)፣ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቀዋል።
ምን ያክል ተማሪዎች እንዳለፉና ምን ያክል ማለፊያ ውጤት እንዳላመጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጠየቃቸው ኃላፊው፣ " እሱ ገና ነው አልታወቀም። በኋላ ይለቀቃል " ሲሉ ጠቁመዋል።
የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘለለም (ዶ/ር)ን ጠይቋል።
በምላሻቸው " ዛሬ የሚለቀቀው የ8ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው። የ6ኛ ክፍል ውጤት ከሳምንት በኋላ ነው የሚለቀቀው" ብለዋል።
የ8ኛ ክፍል ውጤት የማለፊያ ነጥብ 50% የተቆረጠ ሲሆን ቢሮው ፥ " ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው " ብሏል።
(የ8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻው ይፋ ሲደረግ የምናጋራ ይሆናል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
@Ethio_campus1 | 1 |
