en
Feedback
𝕎𝕚𝕥𝕙 𝕠𝕦𝕣 𝕞𝕚𝕟𝕕

𝕎𝕚𝕥𝕙 𝕠𝕦𝕣 𝕞𝕚𝕟𝕕

Open in Telegram
329
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ስኬታችንን ሳናሳያቸው መሞት የሌለባቸው ሰዎች አሉ...😒 "ባልዋልንበት ያዋሉን"

sticker.webp0.57 KB

የሆነ ቀን ስምህ ባጋጣሚ ሰዎች ዘንድ ይነሳል ያኔ አላህ ይርሃመው ይባላል ስለዚህ በሕይወት እስካለህ وأحسن كما أحسن الله إليك "

Work on yourself. Forget about others. 🙌

የታደሉ እግሮች ገና ከማለዳው ከግቢያቸው ወጥተው ወደ የትም ከመራመዳቸው በፊት ወደ አላህ ቤት ይራመዳሉ/ ያቀናሉ የእለቱ የእንቅስቃሴ ጅማሬያቸው መስጅድ ነው يـــــــــــــــــــا سلا
የታደሉ እግሮች ገና ከማለዳው  ከግቢያቸው ወጥተው ወደ የትም ከመራመዳቸው በፊት ወደ አላህ ቤት ይራመዳሉ/ ያቀናሉ የእለቱ የእንቅስቃሴ ጅማሬያቸው መስጅድ ነው
يـــــــــــــــــــا سلام ምንኛ መታደል ነው!
የምር አንዳንዴ  ፈጅር አዛን ሲል ያለው ድባብ ሳይ  ምነው ወንድ በሆንኩኝ እላለው። ያለ ምንም ኡዝር ፈጅርን ተኝታችሁ  አሳልፋችሁ  ከረፈደ በኋላ እቤታችሁ  እምትሰግዱ ወንዶች ካላችሁ በእርግጥም የፈጅር ሶላትን ጣዓም አታውቁትም። እናማ ነቃ በሉ ማለቴ ጀግና  ወንድሁኑ ከአዛኑ በፊት ቀድማችሁ አወል ሶልፍ ላይ ተገኙ አዛን ለማውጣትና ኢማም ሁኖ ጀማዓውን መርቶ ለማስገድ ተሽቀዳደሙ ስላቹ ነው  ይህ ነው ጀግንነት ጡንቻ ብቻ ማፊ ፋዒዳ ተማም👌 🌸────⊱◈◈◈⊰───🌸 منقول

يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَرْحَمُ مَن يَشَاءُ ۖ وَإِلَيْهِ تُقْلَبُونَ የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ የሚሻውንም ሰው ያዝንለታል፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ سورة العنكبوت : ٢١

ወንድ ልጅ ስኬታማ የሚሆነው ከጀርባው ጠንካራ ሴት ስትኖር ነው፤ ሴት ልጅ ግን ስኬታማ የምትሆነው ከፊት ለፊቷ ማንም እንቅፋት የሚሆን ወንድ ሳይኖር ሲቀር ነው።

ዋናው ልብ ነው 😁😁

❌የፈለግሽው አይነት ልብስ እየለበሽ       "ኢማን በልብ ነው" አትበይ?! 👌ይህ አባባልሽ ምሳሌው የፈተና ወረቀትሽ      ምንም ሳትሰሪበት ለፈታኙ መልሰሽለት      ምነው ሲልሽ "እውቀት በጭንቅላት ነው"      እንደማለትሽ ነው ✅ነቃ በይ እህቴ ውስጥሽ      ቢስተካከል ያለምንም      ጥርጥር ውጭሽ በተስተካከለ       ነበር‼።

የዐሹራእን ፆም የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች ~ ያለንበት ወር የሙሐረም ወር ነው፡፡ ሙሐረም በሂጅራው አቆጣጠር የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ የሚገኘውን የዓሹራእን ቀን የሚመለከቱ ኢስላማዊ ስርኣቶች አሉና ጥቂት እንተዋወስ 1. በመጀመሪያ ወሩ ታላቅና የተከበረ ወር ነው ነው፡፡ [ተውባህ፡ 36] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡ “አንድ አመት 12 ወር ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ (ከተከበሩት ውስጥ) ሶስቱ ተከታታይ ናቸው፡፡ ዙልቀዕዳህ፣ ዙልሒጃህ፣ ሙሐረም እና በጁማዳ እና በሸዕባን መካከል ያለው የሙደር ረጀብ ነው፡፡" [ቡኻሪ፡ 2958] 2. ሙሐረም ወርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡ “ከረመዳን ቀጥሎ ከሁሉም በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው፡፡” [ሙስሊም፡ 1163] ልብ በሉ! ሁሉም ወሮች የአላህ ሆነው ሳለ ነብዩ ﷺ ሙሐረምን “የአላህ ወር” ሲሉ መጥራታቸው ወሩ ያለውን ልዩ ደረጃ ያመላክታል፡፡ ልክ ሁሉም መስጂዶች የአላህ ቤቶች ሆነው ሳለ ከዕባ ለየት ባለ መልኩ “የአላህ ቤት” እንደሚባለው ማለት ነው፡፡ 3. በዚህ ወር ውስጥ ታላቅ ቀን አለ፡፡ እሱም ሙሐረም 10 ነው፡፡ “ዓሹራእ” በመባል ይታወቃል፡፡ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከመካ ወደ መዲና ሲገቡ የሁዶች ዓሹራእን ይፆሙ ነበርና “ምንድን ነው ይሄ የምትፆሙት ቀን?” ሲሉ ጠየቋቸው፡፡ እነሱም “ይሄ አላህ ሙሳንና ህዝቦቹን አትርፎ ፊርዐውንና ህዝቦቹን ያሰመጠበት ታላቅ ቀን ነው፡፡ ሙሳ አላህን ለማመስገን ሲሉ ፆመውታል፡፡ እና እኛም እንፆመዋለን” አሉ፡፡ ነብያችን ﷺ ይህን ጊዜ “ከናንተ ይልቅ እኛ ለሙሳ የተገባን ነን” በማለት ፆሙት፡፡ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ [ቡኻሪ፡ 2004] [ሙስሊም፡ 1130] 4. ይህን ቀን፣ ማለትም ሙሐረም አስርን መፆም እጅግ የላቀ ዋጋ አለው፡፡ ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል እንደሚያሚያሳብስ ነብያችን ﷺ ተናግረዋል፡፡ [ሙስሊም] 5. ይህን ቀን (ሙሐረም አስርን) ለመፆም ከወሰንን ዘጠነኛውንም ጨምረን ብንፆም የተወደደ ነው፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “ለቀጣይ (አመት) ከቆየሁ በርግጥም ዘጠነኛውንም እፆማለሁ” ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 1134] 6. በነገራችን ላይ ዓሹራእን የመካ ሙሽሪኮችም ይፆሙት ነበር፡፡ ነብያችንም ﷺ ገና ወደ መዲና ሳይሰደዱ በፊት መካ እያሉ ይፆሙት ነበር፡፡ የረመዳን ፆም ከመደንገጉ በፊት ዓሹራእን መፆም በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ እነኚህን እውነታዎች የሚያመላክተው እናታችን ዓኢሻህ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ ስትል የተናገረችው ነው፡- “ዓሹራእ ቁረይሾች በዘመነ ጃሂሊያ (በጨለማው ዘመን) ይፆሙት የነበረ ቀን ነው፡፡ ነብዩም ﷺ ይፆሙት ነበር፡፡ መዲና በመጡ ጊዜ እሳቸውም ፆሙት ሰዎችም እንዲፆሙት አዘዙ፡፡ የወርሃ ረመዳን ግዴታ በወረደ ጊዜ ግን ረመዳንን ሆነ (በግዴታነት) የሚፆሙት፡፡ ዓሹራእን እንዲፆም (ማዘዙን) ተውት፡፡ እናም የፈለገ ይፆመዋል የፈለገ ደግሞ ይቶወዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] 7. ዓሹራእን እለቱን መፆም እንጂ በምንም መልኩ በዓል አድርጎ ማክበር አይፈቀድም፡፡ አቡ ሙሳ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት ዓሹራእን የሁዶች ይፆሙት ነበር፡፡ እንደ ዒድ ይቆጥሩት ነበር፡፡ ሴቶቻቸውንም ጌጦቻቸውንና ጥሩ ጥሩ ልብሶቻቸውን ያለብሷቸውም ነበር፡፡ ነብዩ ﷺ ግን “እናንተ ፁሙት” በማለት መፆም እንጂ እንደ ዒድ እንዳይታሰብ ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም] ማሳሰቢያ፦ ሙሐረም 9 እና 10 ነገ ረቡዕ እና ሃሙስ መሆኑን አውቀን ብንፆም እና ሰዎች እንዲፆሙት ብናስታውስ መልካም ነው። =

ትልቁ ስህተታችን የራሳችንን ንፁህ ልብ በሰዎች ሁሉ ውስጥ ፍለጋ መሄዳችን ነው። በተለይ ቅን እና የዋህ ስንሆን፣ የምናሳየውን መልካምነትና የምንሰጠውን እውነተኛ ፍቅር ከሌሎችም በተመሳሳይ መልኩ እንደምናገኝ እንጠብቃለን። ነገር ግን ዓለም ሁሌም እንደ እኛ አይደለችም።🤷

ከልቡ ወዶክ የጠላክ ሰው.... ልቡ ላይ በሰጠህ ቦታ ቆፍሮ ይቀብርሀል....🖤 🔏

فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ «ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)፡፡

በዲንህም ሆነ በባህሪህ ጠንካራና ምርጥ ላለመሆንህ የአካባቢህ የጓደኛህም ሆነ የቤተሰብህ ጥሩ አለመሆናቸው ምክንያት ማቅረብህ አግባብ አይደለም ምክንያቱም የትኛውም ያህል መጥፎ ማህበረሰብ መሀል ብትሆን ከፊርአውን  አይብሱም አላህ ደግሞ ከፊርአውን ቤት ያቺን ምርጥ ሴት እስከቂያም ቀን ለአማኞች ሁሉ ተምሳሌት አድርጎ አስቀምጧታል።

. ተስፋ የመኖር ምክንያት ነው.... ሰው እንዲኖር የሚያድርገው ወይም የሚገፋው መለወጥ አለመለወጡ ሳይሆን የመለወጥ ተስፋው ነው ...ቢሆንም ግን ህይወት ተከታታይ መሆንዋን መረዳት ይጠቅማል.. 🤎

ሂጃብሽ የፈለገ ቢንሸራተት ፀጉርሽ እንዳይታይ ብሎ ነው ግንባራም ያረገሽ! look on the positive side

ለካስ ዳር ላይ ቁጭ ብሎ መፍረድ ቀላል ነው 😞

ቤት በሚስት ቁንጅና እና በባል ገንዘብ አይገነባም! ነገር ግን..... አላማዋ የአላህ ስም የሚወሳበት ቤት መፍጠር በሆነች እናት እና አላማው ዝርዮቹን በተውሂድ ማነፅ በሆነ አባት ነው!!!

አዲስ ላጲስ ሞልቶ የለ እንዴ stationary እኔ ግን mechanic ነኝ 😁