333
订阅者
无数据24 小时
-17 天
-1030 天
帖子存档
نسألك أن تروي أعيننا بفرح الحياة وغيث السعادة، اللهم ارزقنا الرضا والقناعة، اللهم اروي قُلوبنا خشية وعفة، اللهم اروي ظمأنا من حوض نبيك وارزقنا ظل عرشك، وآتنا من واسع كرمك.. اللهم بيوم الترويه اروي قبور موتانا بسحائب مغفرتك ورحمتك، وبلل عطش أرواحهم من أنهار جنتك ومتعهم بنعيمك إلى يوم يُبعثون .
🤵:አሰላሙ አለይኩም
🧕:ወአለይኩም ሰላም
🤵:....ለትዳር ፈልጌሽ ነበር የአባትሽን ስ.ቁጥር ስጭኝ
🧕:አይ አልሰጥህም እሱ ባለትዳር ነው
😁😁
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
ዛሬ አመሻሹን አዲስ ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር መግባቱ ተረጋግጧል። በዚህም መሠረት የዘንድሮው ዒድ አል አድሓ በዓል ግንቦት 19/2018 የሚከበር ይሆናል። የዓረፋ ቀን ማክሰኞ ግንቦት 18 የሚውል ሲሆን፣ የሐጅ ሥነ ሥርዓቶች እስከ ግንቦት 22 ድረስ ይቆያሉ።
۞ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ ۘ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَإِنَّهُ مِنْهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከነርሱ ነው፡፡ አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡
سورة المائدة ٥١
ለማን ልዳራት?
አንድ ለትዳር የደረሰች ሴት ልጅ ያለው ሰው ወደ ሐሰን ኢብኑ ዐሊይ መጥቶ- “አንዲት ሴት ልጅ አለችኝ፡፡ የተለያዩ ሰዎች እንዲድርላቸው እየጠየቁኝ ነው፡፡ ለማን ቢድራት የሚሻል ይመስልዎታል? ሲላቸው ሐሰን- “አላህን ለሚፈራ ሰው ዳራትı የሚወዳት ከሆነ ያከብራታል፣ የማይወዳት ከሆነም አይበድላትም አሉት።
وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّا
(ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡
سورة مريم:٦٤
እንኳን ከዓመታት በፊት ቀርቶ፣ ትናንት የምታውቁን እንኳን አይደለንም። ሰዎች በዓመት ውስጥ ብዙ ነገራትን ያሳልፋሉ፤ ያኔ እንደምታውቋቸው አይደሉም። ትናንት በምታውቁት ማንነት ላይ አይደለንም፤ ትናንት አልፏል፣ ዛሬ አዲስ ቀን ነው። ነገ ደግሞ ምን ዓይነት ማንነት እንላበስ እንደሆነ እኛ ራሳችን እርግጠኞች አይደለንም።
በብዙ ፈተናዎች፣ በመልካምና መጥፎ አጋጣሚዎች እንዲሁም በክፉና በደግ ሰዎች ነው ስሪታችን። እየተማርን፣ እየተሻሻልንና እየተቀየርን እንጓዛለን፤ አልያም ወድቀን እንቀራለን። “አናውቃቸውም እንዴ?” አትበሉ፤ አታውቋቸውም፣ አታውቁንም፣ አናውቃችሁም!።
منقول
በተከበሩት ወራት (አሽሁረል ሑሩም) ውስጥ እንዳለህ አትርሳ‼
በማንኛውም ጊዜ፣ ቢያንስ አስር ደቂቃም ብትሆን በመልካም ሥራና በዒባዳ ውስጥ እራስህን አግኘው!
መንገድ ላይ ስትጓዝም እንኳ፣ ጥቂትም ብትሆን እምነትህን በተግባር አሳይ (አላህን አስታውስ)።
ሙዚቃዎችን ከመስማት እና ከማንኛውም ሐራም ... ሐራም ... ሐራም ከሆኑ ነገሮች ራስህን ለማራቅ ሞክር።
በእነዚህ የተከበሩ ወራት ውስጥ የሚሰራ መልካም ስራ አጅሩ እጅግ የላቀ ነው። ምንም እንኳን ወንጀል
በማንኛውም ጊዜ ከባድ ኃጢአት ቢሆንም፣ በእነዚህ ወራት ውስጥ የሚሰራ በደል ግን ቅጣቱ ከተለመደው ጊዜ ይልቅ እጅግ የከፋ ነው።
ስለዚህ በእነሱ ውስጥ ወንጀልን በመስራት ነፍሶቻችሁን አትበድሉ።
وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
