ሥርዓት ነቀል ለውጥ
Open in Telegram
1 364
Subscribers
-324 hours
-187 days
-8130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+6
in 0 channels
August '26
+16
in 0 channels
Get PRO
July '26
+19
in 0 channels
Get PRO
June '26
+29
in 0 channels
Get PRO
May '26
+17
in 0 channels
Get PRO
April '26
+9
in 0 channels
Get PRO
March '26
+2
in 0 channels
Get PRO
February '26
+11
in 0 channels
Get PRO
January '26
+13
in 0 channels
Get PRO
December '25
+5
in 0 channels
Get PRO
November '25
+14
in 0 channels
Get PRO
October '25
+24
in 0 channels
Get PRO
September '25
+11
in 0 channels
Get PRO
August '25
+14
in 0 channels
Get PRO
July '25
+20
in 0 channels
Get PRO
June '25
+27
in 0 channels
Get PRO
May '25
+21
in 0 channels
Get PRO
April '25
+43
in 0 channels
Get PRO
March '25
+37
in 0 channels
Get PRO
February '25
+4
in 0 channels
Get PRO
January '25
+23
in 0 channels
Get PRO
December '24
+20
in 0 channels
Get PRO
November '24
+9
in 0 channels
Get PRO
October '24
+13
in 0 channels
Get PRO
September '24
+14
in 0 channels
Get PRO
August '24
+150
in 0 channels
Get PRO
July '24
+24
in 2 channels
Get PRO
June '24
+9 766
in 2 channels
Get PRO
May '24
+96
in 1 channels
Get PRO
April '24
+115
in 2 channels
Get PRO
March '24
+47
in 1 channels
Get PRO
February '24
+294
in 1 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 10 September | +1 | |||
| 09 September | 0 | |||
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
| 2 | ከአርበኛ እስክንድር ነጋ የተላለፈ የአዲስ ዓመት መልዕክት!!! https://youtu.be/7UCOqyS9uHE?is=3usLDcB6s8HpZjB4 via @YouTube | 35 |
| 3 | ከአርበኛ እስክንድር ነጋ የተላለፈ የአዲስ ዓመት መልዕክት!!! https://youtu.be/7UCOqyS9uHE?is=13FAjj3MlXQ2GEX3 via @YouTube | 1 |
| 4 | ከአርበኛ እስክንድር ነጋ የተላለፈ የመልካም 2019 አዲስ ዓመት መልዕክት!!!
ጤና ይስጥልኝ።
--- በአገዛዙ የጭቆና ቀንበር ስር ያለኸው መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣
---ከተለያዩ አቅጣጫዎች የጅምላ ጭፍጨፋ ተፈፅሞብህ ራስህን ለመከላከል በህልውና ትግል ላይ ያለኸው መላው የአማራ ህዝብ፣
---- ከአማራ ህልውና በተጨማሪ፣ በምድራዊም በመንፈሳዊም መስፈርቶች--ማለትም በክርስትናም በእስልምናም --- ቅድሰቲቷ ተብላ እውቅና ለተሰጣት ሀገርህ ኢትዮጰያ ህልውናም በዱር በገደሉ እየተዋደቅህ የምትገኘው መላው የፋኖ አባላት፣
እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2019 በሰላም አደረሳችኹ!!!
2019 የሰኬት፣ የድል፣ የአሸናፊነት ዓመት እንዲሆንልን ሁሌም ከተበደሉ ጎን የሚቆመው ቸሩ ፈጣሪያችን መልካም ፍቃዱ ይሁንልን።
ክብር ለሰማዕታት !!! ዘላለማዊ ክብር ለፈጣሪ !!!
እስክንድር ነጋ፣ ከትግል ሜዳ።
#ሥርዓትነቀልለውጥ
#ስርነቀልለውጥ
#AmharaResistance
#AmharaGenocide | 132 |
| 5 | እንደ ቅጠል እየረገፈ ያለው ብልፅግና አፍሶ ወደ አማራ ክልል ያመጣው የደሃ ልጅ!
አፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ 👑 | 48 |
| 6 | No text... | 37 |
| 7 | የሚታገልበት ዓላማ ያለው ሠራዊት ሁሌም አሸናፊ ነው። የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ላለመጥፋት የሚደረግ ትግል ነውና ለማጥፋት ለመጨፍጨፍ የመጣን አረመኔ ሰራዊት በዚህ ልክ አጭዶ መከመሩ የሚጠበቅ ነው። | 34 |
| 8 | በፋኖ የተሰበረው ምሽግ | 30 |
| 9 | No text... | 27 |
| 10 | እንደ ቅጠል እየረገፈ ያለው የዐብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሰራዊት። በአፈሳ ሰብስበው ያመጡታል እንደዚህ ይረግፋል። | 26 |
| 11 | እንደ ቅጠል እየረገፈ ያለው የብርሃኑ ጁላ ጦር ! | 24 |
| 12 | የአማራ ህልውና ትግል - ከጥይት በላይ የሚገድለው ሃሳብ‼️
1. የት ነን?
እኔ የምናገረው በአማራ ህልውና ላይ ነው። አማራ እንደ ማህበረሰብ ከዘር ማጥፋት በኋላ ያለበት እጅግ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ነው።
2. ስህተታችን
በዚህ ወቅት የምንሰራው ስህተት "ወያኔ ምን አደረገ፣ ኦነግ ምን አደረገ" ብለን በተፈፀመው ድርጊት ላይ ብቻ መቆጠብ ነው። ከዚህ ሰፋ አድርገን ማየት አለብን። ድርጊቱ አይደለም ዋናው፣ ወደ ድርጊት ያደረሰው ሃሳብ ነው። ያ ሃሳብ ነው የሀገሪቷን መዋቅር የቀረፀው፣ ያ ሃሳብ ነው ወደ እልቂት የከተተን።
3. የሀሰት ትርክቱ
ያ ሃሳብ ምንድነው? "አማራ ጨቋኝ፣ እኛ ተጨቋኝ ነን" የሚለው የሀሰት ትርክት። ይህ የፖለቲካ አቋም አይደለም። መሰረታዊ፣ ዘረኛ፣ የጥላቻ እና የዘር ማጥፋት ትርክት ነው። ከቅኝ ግዛት የተወሰደ የተዛባ ተረት።
ይህ ትርክት ነው አማራን ወንጀለኛ አድርጎ የገለፀው፣ ከሰውነቱ ያወጣው፣ ከዛ ወደ ግድያ የወሰደው። ጥላቻውን ካስፋፋ በኋላ ገድሏል። ከገደለ በኋላ እንዳይቀበር አቃጥሏል። ህፃናት በድንጋይ ሲደበድቡት፣ 78 ዓመት እናት ስትታረድ የታየው ይሄ ጥላቻው ማንነታቸው መሆኑን ነው።
ፍርድ ቤት ዘር ማጥፋትን ሲያስመሰክር የሚታየው የገደለውን ብቻ አይደለም። "ለምን በዘር ላይ አነጣጠረ? ጥላቻውን ለመገንባት የተጠቀመው ትርክት ምንድነው?" የሚለውን ነው። እነሱ የተጠቀሙት ይሄ ጨቋኝ-ተጨቋኝ የሚለው የሀሰት ትርክት ነው።
4. ክብ ጠረጴዛው ያለው አደጋ
ይህንን የዘር ማጥፋት ትርክት ወስደን "የፖለቲካ ጥያቄ ነው" ብለን በክብ ጠረጴዛ ላይ ማስቀመጥ፣ ለጥላቻ እውቅና መስጠት ነው። ኦነግም፣ አሁን ደግሞ የፋኖ ድምፆችም በውስጡ ሲገኙ ምን እያደረግን ነው?
ይህንን ዘረኛ ጽንሰ-ሀሳብ የፖለቲካ ጥያቄ ብሎ በክብ ጠረጴዛ ላይ መፍታት አሳፋሪ ክህደት ነው። እንደ ሻለቃ ዳዊት አይነት የህግ ሰዎች እንኳን ይህንን በደንብ ያውቁታል። ውጤቱ "ዘላለም ኢትዮጵያ ትድናለች" በሚል አማራ ዘላለም ተከሳሽ ሆኖ መቅረብ ነው።
5. ገዳይ ሃሳብ
ይህ ሃሳብ በጣም ስርዓታዊ፣ እንደ ካንሰር የሚያጠፋ ነው። የጥላቻ ትርክቱን እንደ ፖለቲካ አቋም አድርጎ ማስተናገድ ገዳይ ነው። ጥይት ላይሆን ይችላል፣ ግን ከጥይት የባሰ አማራን የሚያጠፋው ይህ ነው። ዘመናዊ ኢትዮጵያን የፈጠረው ይህ ትርክት ካልጠፋ የአማራ ሞት እና መፈናቀል አይቆምም። የሚያልቀው በአማራ መቃብር ላይ ነው።
ጊዜያዊ ክፍተት፣ ጊዜያዊ ሰላም የሚመስል ነገር ሊኖር ይችላል። ግን በምን ምክንያት ወደዚህ ዘር ማጥፋት ውስጥ ገባን? መሰረቱን - ይህንን ዘረኛ ትርክት ተነስተን ሆ ብለን አለማቆማችን ነው።
6. መኖር ራሱ ስጋት ነው
"የወያኔ መኖር የኔ ህልውና ስጋት ነው፣ የኦነግ መኖር የኔ ህልውና ስጋት ነው" ያልኩት ከጀርባው ያለው ዘረኛ ፍልስፍና ስለሆነ ነው። ህልውና ትግል ውስጥ ያለ ማህበረሰብ ከነፍስ ውጪ ምን አለው? ምን ሰጥቶ ነው ምን የሚቀበለው?
7. የፖለቲካ ባህሉ እና ጥምረቱ
የህልውና ትግል አቋራጭ መንገድ የለውም። "ተራማጅ ፓከቲካ" በሚል የሚደረግ ብልጥነት ክህደትን ወደ ፖለቲካ መቀየር ነው። ለአማራ ስትቆም ጽንፈኛ ትባላለህ፣ ከወያኔ ጋር ስምምነት ስታደርግ ምክንያታዊ ትባላለህ። ይህ የተለመደው የበሰበሰ የፖለቲካ ባህል ነው።
የውስጥ ስራውን ያልጨረሰ ማህበረሰብ ወደ አጋርነት እንዴት ይሄዳል? ይህ ለጠላት አውራ ጎዳና መክፈት ነው። እነዚህ ካድሬዎች የፖለቲካ መሳሪያቸው መግደል ነው። ከመግደል ውጪ ልምምድ አያውቁም። "ወረቀት ፈርመዋል" ብሎ በፊርማ የሚገዛ ድርጅት ነው ማለት አማራን መንቀፍ ነው። ሁልጊዜ "ኢትዮጵያን እናስቀጥል" ሲባል ድልድዩ የሚሰራው በአማራ ደም ነው።
8. መለኪያው ፍትህ ነው - የመጨረሻው ምዕራፍ
መለኪያችን ህልውናችን መሆን አለበት። መለኪያህን በታረደው ህዝብ አድርግ። በጊዜያዊ ጥቅም ዘር ማጥፋትን የሚክዱት "ራሽናል" መስለው ለዚህ ስርዓት መጋረጃ የሆኑት ናቸው። አገር ትዳን የምትል ከሆነ መነሻህ ፍትህ ነው፣ የፖለቲካ ስሌት አይደለም። ፍትህ ሲኖር ነው ሰላም የሚኖረው።
አማራ አልበላም (Menu) ውስጥ አልገባም ሲል ጽንፈኛ በሚል የሚዲያ ዘመቻ ይከፈትበታል። ደብረፅዮን ሀገር አዳኝ እስክንድር ጠላት አድርገው የምን አገር ነው የምታድነው?
የመጨረሻው ምዕራፍ ግልፅ ነው፡ ወያኔ እና ኦነግ ሚቀጥሉ (exist ) የሚያደርጉ ከሆነ የአማራ መጥፋት አለበት። የተመሰረቱበት ዓላማው ስለሆነ። "ያ ዓላማችን አይደለም" የሚሉ ከሆነ ድርጅቱ መታደስ አይደለም፣ መክሰም (Dissoved ) አለበት። አንድ ድርጅት የተመሠረተበትን ዋነኛ ዓላማ ትቼያለው ካለ ድርጅት ሆኖ ሊቀጥል አይችልም ።
ይህ ባዶ አጨብጫቢ፣ ባዶ ሀገር ወዳድ ነኝ የሚል የሰፈነበት የሊህቃኑ የአስተሳሰብ ባህል ውጤት ነው። ሀገሪቱ ያለችው የዘር ማጥፋት ጉዞ ላይ ነው። የአማራ ዘር ማጥፋት አውራ ጎዳና ላይ ነች። ይህንን መንገድ መሰረታዊ በሆነ የአስተሳሰብ ለውጥ ካላስቆምን ይህ የዘር ማጥፋት ውይይት ነው።
ይህ በሶስት ሳምንት የምንቀይረው ጉዳይ አይደለም። የምድንበትና የማንድንበት፣ ለፈሰሰው ደም ፍትህ የምንሰጥበት መሰረታዊ ጥያቄ ነው። ከዚህ በኋላ ይህንን የሀሰት ትርክት ተቀብለን ከሄድን ለአማራ ዘር ማጥፋት ስርዓት እየተከልን ተባባሪ እየሆንን ነው። እንደዛ ከመሆን መሞት ይሻላል። ለእውነት መሞት ገነት መግባት ነው።
ከያየህይራድ ንግግር የተወሰደ
#ሥርዓትነቀልለውጥ
#ስርነቀልለውጥ
#AmharaResistance
#AmharaGenocide | 39 |
| 13 | ወያኔ-ኦነግ የተመሰረቱበት ዓላማ የአማራ ዘር ፍጅት ነው ፣ የጨቆኝ ተጨቆኝ የሀሰት ትርክት ፣ ደብረፂዮን ሀገር አ... https://youtu.be/UVKQijYeVps?is=NGkoiRtcuy7rf3US via @YouTube | 154 |
| 14 | One such example with gross human rights violations is the genocidal regime of @AbiyAhmedAli in Ethiopia, who should be in The Hague facing charges of committing #AmharaGenocide . As we speak he is waging a genocidal war using Rape as a weapon of war.
https://www.bbc.com/news/articles/cx2p8dpw1rwo | 58 |
| 15 | 🔺 ምላሽ ያልተሰጠው በምትኩ ስድብ እና የግድያ ዛቻ የቀረበበት የአፋብን አባላት አርበኛ እስክንድር ነጋን ጨምሮ ጥያቄ ምንድን ነው‼️
የአፋብን አባላት አርበኛ እስክንድር ነጋ ጨምሮ መርህ ላይ፣ ድርጅታዊ አሠራር ፣ አካሄድ ላይ፣ ታሪክን መሰረት አድርገው ለጠየቁት ጥያቄ የተሰጠው መልስ ስድብ፣ የስብዕና ገዳላ፣ ማስፈራሪያ እና የግድያ ዛቻ ነው።
ንጹህ የአማራ ድምፅ ስትሆን፣ ንጹህ ታጋይ ስትሆን መንገድህ መራራ ነው። ዙሪያህ የተሞላው በፀረ-አማራ ትርክት እና በፀረ-አማራ ትርክት በፈጠራቸው ግለሰቦች እና ኃይሎች ነው። ፕ/ር አስራት ወልደየስ እንደተናገሩት “የአማራ ጠላቱ ሆዳም አማራ ነው” ።
ዛሬ ለማዳፈን የተፈለገው የአፋብን አባላት ጥያቄ የብዙኃኑ የአማራ ህዝብ ጥያቄ ነው።
🔺 ምላሽ ያልተሰጠው ጥያቄ ምንድን ነው⁉️
"ፅምዶ" ስለሚባል የታጣቂ ኃይሎች ስብስብ ስንሰማ ሰንብተናል። በአሁኑ ጊዜ ጉዳዩ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን ከመገናኛ ብዙኃን ማረጋገጥ ችለናል።
እንደሚታወቀው፣ በማንኛቸውም መንግሥት ወይም ድርጅት ውስጥ ያለ ስራ አስፈፃሚ ከማንኛቸውም ሀገራት ወይም ኃይሎች ጋር ጥምረት ለማድረግ ማሰብ፣ ማጥናት እና መነጋገር የሚያስችል ኃላፊነት እና ስልጣን አለው። የአፋብን ፖሊት ቢሮ በዚህ ልክ ኃላፊነት እና ስልጣን ተሰጥቶታል። ከፅምዶ ኃይሎች ጋርም ያደረገው ግንኙነትም ይህን ታሳቢ ያደረገ ነው ብለን ወስደነዋል።
ሆኖም፣ በየትኛውም መንግሥት፣ ድርጅትም ሆነ አፋብን ውስጥ ያለ ሥራ አስፈፃሚ፣ ከሌሎች ኃይሎች ጋር ሊደረጉ ይገባቸዋል ብሎ የሚያምንባቸውን ጥምረቶች በራሱ ውሳኔ ብቻ ማፀደቅ ወይም ማስፈፀም አይችልም። እንደ መንግሥት በህዝብ በተመረጠ ፓርላማ፣ እንደ ድርጅት ደግሞ ወይ በማዕከላዊ ኮሚቴ ወይም በጉባኤ ወይም በአባላት ቀጥተኛ ተሳትፎ ማፀደቅ ይጠበቅበታል።
በተለይ የደም ዋጋ እየተከፈለበት በሚገኝ የትጥቅ ትግል ውስጥ በትግሉ ይዘት እና አቅጣጫ ላይ ተፅእኖ የሚያሳድር ወይም የሚያስቀይር ውሳኔ መወሰን ሲያስፈልግ፣ ጉዳዩ በቀጥታ ለሠራዊቱ ቀርቦ ውሳኔ እንዲሰጥበት ማድረግ በመላው ዓለም የተለመደ አሠራር ነው።
ይህን ዓለም አቀፋዊ፣ ህጋዊ እና ዲሞክራሲያዊ አሠራር በአፋብንም ውስጥ ተግባራዊ ተደርጎ፣ ከሞላ ጎደል በባዶ እጁ ሆኖ አፍንጫው ድረስ ከታጠቀው የብልፅግና ጨፍጫፊ ሠራዊት ጋር ላለፉት ሶስት ዓመታት እየታገለ የሚገኘው የፋኖ ሠራዊት በፀረ-አማራነታቸው እና በፀረ-ኢትዮጵያዊነታቸው ከሚታወቁ ኃይሎች ጋር ስለታሰበው ጥምረት ውይይት አድርጎ የመጨረሻ ውሳኔ መስጠት አለበት።
በተለይ አሁን ያለው የአፋብን አመራር፣ በድርጅታዊ ጉባኤ በህጋዊ እና ዲሞክራሲያዊ መንገድ ያልተመረጠ እና የፋኖን አንድነት ለማሳለጥ በጊዜያዊነት የተዋቀረ "የሽግግር አመራር" እንደመሆኑ መጠን፣ በመሠረታዊ ጉዳዮች ላይ መወሰን የሚያስችል ህጋዊ እና ዲሞክራሲያዊ ቁመና የሌለው መሆኑ ታሳቢ ተደርጎ፣ ጉዳዩ ለሠራዊቱ ቀርቦ የመጨረሻ ውሳኔ መስጠቱ ግድ ይላል።
#ሥርዓትነቀልለውጥ
#ስርነቀልለውጥ
#AmharaResistance
#AmharaGenocide | 174 |
| 16 | የአማራ ትግል አላማ
አማራን በጠላትነት ፈርጀው የዘር ፍጅት ያወጁበት የወያኔ ትግሬ እና የወራሪ ጋሎች ጎራ:
መስጋት እያየን ነው።
ከፉኖ አጋርነት ቢፈጥሩ: ፉኖ በሚመሰርተው
መንግስት: ከተጠያቂት ለማምለጥ የሚቀላቸ
ሰለሚመስላቸው።
የአንባቢ ትኩረት ሊሆን እሚገባው: የዘር አጥፊ ወንጀለኞች: ከፍርድ ለማምለጥ የሚያረጉት
ጥረት ከንቱ መሆኑን ነው። ይህን እኩይ ጥምረት የሚሻ ፉኖም ካለ: ከታላቁ አማራና ከድፍን ኢትዮጰያ ህዝብ
መጣላቱን ማጉላት ነው
ቁም ነገሩ: የጋመውን የአማራ የህልውና ትግል
ለድል ማብቃት ነው ። የትግሉ ማጠንጠኛም : ፍትህ ማስፈን ስለሆነ።
ናዚ ጀርመን ከፈጃቸው አይሁዶች የበዛ: 8 ሚሊ አማሮች በግፍ የፈጁን ደመኞች ለመፉረድም ነወና!!! | 68 |
| 17 | The Ongoing Amhara Genocide: An Urgent Appeal to the International Community
the world cannot afford to look away
A Press Release from AMHARA ANDNET (Amhara Unity)
September 5, 2026
The question is no longer whether the international community knows there is an identity- based attack against the Amhara community in Ethiopia. The question is whether it will act before another catastrophe becomes irreversible. The scale and persistence of identity-based killings, sexual violence, forced displacement, destruction of civilian property, looting, and attacks on religious and cultural institutions, our collective humanity demand urgent international action to stop further loss of innocent Amhara lives and destruction.
Horrifying images and videos are coming out on the latest massacres, especially in Wolega and Arsi region, where a tightly knit coalition of state and non-state actors are perpetrating these atrocities. According to reports and the video evidence emerging, this coalition comprising the Ethiopian Defense Force using militias as a “smokescreen”, the Oromia regional special forces, and the Oromo Liberation Army (OLA) has initiated a well-planned genocidal campaign against the Amhara people with unimaginable brutality leading to hundreds being murdered, some setablaze while they were in their houses, and thousands fleeing to save their lives.
These atrocities are compounded by the international community’s failure to act decisively. The Lemkin Institute for Genocide Prevention has explicitly called on the world to end its complicity with the Abiy regime and history is watching. silence is not neutrality when civilians are being massacred, nor should diplomatic engagement become a substitute for accountability. The silence has emboldened politicians like the Mayor of Ambo city in Oromo region to incite genocide in broad daylight by saying “Amhara residents should leave the city or face consequences”.
Under the reign of Abiy Ahmed, for the last eight years the Amhara community has been subjected to a systematic identity-based violence, including active war against Amharas in Amhara region in what Human Rights Watch characterized “killing with impunity “, in daily drone strikes. These patterns of ethnically motivated attacks — including mass killings, abductions, sexual violence, and forced displacement — have led to tens of thousands of civilian casualties and millions of Forced displaced people living in deplorable camps around the Amhara region. These crimes against humanity committed against the Amhara people should not be treated as simply another episode in Ethiopia, the international community has a responsibility to investigate, document, prevent, and where the evidence warrants hold perpetrators accountable under international law.
We Demand:
To the International Community:
. Immediately impose targeted sanctions on Ethiopian officials and military leaders responsible for these crimes.
. Halt the supply of weapons and military support to the Ethiopian government, which are being used to commit Crimes Against Humanity.
To All People of Conscience:
. Raise your voice against Amhara Genocide in Ethiopia. The violence may be far from your shores, but it is a crime against humanity. We cannot stand by as an entire community is erased.
. The international community must not allow competing global crisis to become a license and impunity for Abiy Ahmed to continue to commit Amhara Genocide in Ethiopia.
History will judge us not by our words, But by our actions. The time for outrage is over; the time for action is NOW! | 194 |
| 18 | A Press Release from AMHARA ANDNET (Amhara Unity) The Ongoing Amhara Gen... https://youtu.be/rbDFymUUQLo?is=OxKGsN8KCQBhdWQi via @YouTube | 50 |
| 19 | No text... | 56 |
| 20 | የአማራ ህዝብ ህልውናው በዘላቂነት የሚረጋገጠው በስር-ነቀል ለውጥ ነው‼️
በእኛ በአማራ ዘንድ ያለው ትልቁ ድክመት፣ ላለፉት 60 ዓመታት የኢትዮጵያን "ፖለቲካ" መድረክ እና የፖለቲካ ማዕቀፍ (framework) ፀረ-አማራ መሆኑን አለመረዳት ነው። ይህን የአረዳድ ጉድለት ካላስተካከልን፣ በስመ "ሰላም" እና "ሀገር ለማዳን" በሚለው የፖለቲካ ሴራ ገደል እንገባለን።
ኢህአዴግ ነክ የሆኑት ብልፅግና፣ ኦህዴድ፣ ብአዴን፣ ህወሓት... ሁሉም የአንድ ፀረ-አማራ ስርዓት ቅርንጫፎች ናቸው። ቅርንጫፍ እየቆራረጥን ችግሩ አይፈታም፣ ስሩ መነቀል አለበት።
#ሥርዓትነቀልለውጥ
#ስርነቀልለውጥ
#AmharaResistance
#AmharaGenocide | 190 |
