ንጋት ኮከብ ት/ቤት (Nigat Kokeb School)
Open in Telegram
ይሄ የቴሌግራም ቻናል የተከፈተበት ዓላማ የ ንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት የተለያዩ መረጃዎችን በማጋራት ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጅን እና ት/ቤቱን የተመለከቱ መረጃዎችን ለማዳረስ ታሰቦ የተከፈተ የቴሌግራም ቻናል ነው ። 👇👇👇School website👇👇👇 https://nigatkokebpm.sims.addislearning.edu.et/ http://learn-english.moe.gov.et
Show more1 469
Subscribers
-224 hours
-97 days
-3030 days
Posts Archive
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 15/2018 ዓ.ም) በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦
የተመደባችሁበትን የመግቢያ ፈተና መውሰጃ ጣቢያ በማየት የፊታችን እሮብ በ20/12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ በመገኘት የመግቢያ ፈተናውን እንድትወስድ እያሳወቅን ሞባይልና መሰል ግብዓቶችን ይዞ መገኘት የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን።
BEEKSISA!
Barattoota Giddugala Saayinsiifi Kalaqaa Misiraaggoo Sad.2ffaatti Barachuuf Galmooftan hundaaf
Bakka qorumsa seensaa itti fudhattanitti Roobii dhufu jechuun gaafa 20/12/2018A.L.Itti waaree dura sa’aaatii 1:30 buufatalee qormaataatti akka argamtan jechaa yeroo dhuftan waraqaa eenyuummaa keessaan ibsu qabattan akka argamtan jedhaa meeshaalee elkitiroonikisii kanneen akka moobayili qabattan argamuun dhorkaadha.
Nagaa wajjin!
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 15/2018 ዓ.ም) በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦
የተመደባችሁበትን የመግቢያ ፈተና መውሰጃ ጣቢያ በማየት የፊታችን እሮብ በ20/12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ በመገኘት የመግቢያ ፈተናውን እንድትወስድ እያሳወቅን ሞባይልና መሰል ግብዓቶችን ይዞ መገኘት የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን።
BEEKSISA!
Barattoota Giddugala Saayinsiifi Kalaqaa Misiraaggoo Sad.2ffaatti Barachuuf Galmooftan hundaaf
Bakka qorumsa seensaa itti fudhattanitti Roobii dhufu jechuun gaafa 20/12/2018A.L.Itti waaree dura sa’aaatii 1:30 buufatalee qormaataatti akka argamtan jechaa yeroo dhuftan waraqaa eenyuummaa keessaan ibsu qabattan akka argamtan jedhaa meeshaalee elkitiroonikisii kanneen akka moobayili qabattan argamuun dhorkaadha.
Nagaa wajjin!
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 11/2018 ዓ.ም) በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦
ለፈተና የሚቀርባችሁን ክፍለ ከተማ ፣ የተማራችሁበትን የትምህርት ቤት አይነት (የመንግስት ወይም የግል) መሆኑን bs.ministry.et የሚለው ሊንክ ላይ በመግባት ስማችሁን ወይንም የተመዘገባችሁበትን ስልክ ቁጥር በማስገባት እንድትሞሉ እያሳስብን በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመደባችሁበትን የመግቢያ ፈተና መውሰጃ ጣቢያ ፣ የፈተና ቀን እና የፈተና ሰዓት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን::
Beeksisa!
Barattoota Mana Barumsaa Sadarkaa 2ffaa Misraaq Goh: Giddugala Saayinsitti Barachuuf Galmooftan Hundaaf:-
Kutaa Magaalaa Qormaataa Itti Fudhatan Kan Isnitti Dhiyaatuufi Mana Barumsaa Itti Barattan (Mootummaa Ykn Dhuunfa) Ta'uu Isaa, Liinkii bs.ministry.et Jedhu Irratti Seenuun Maqaa Keessan Ykn Lakkoofsa Bilbilaa Ittiin Galmooftan Galchuun Akka Odeeffanoo Gaafatamtan Galchitan Cimsinee Isin Hubachiisaa, Buufata Qormaata Seensaa Itti fudhatan Yeroo Gabaabaa Keessatti Guyyaa Qormaataafi Sa’atii Qormaataa Kan Isin Beeksifnu Ta’a.
Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja
+1
የትምህርት እድል ለ9ኛ ክፍል
መስፈርቱ የሚያሟሉ ነገ ሀሙስ ጠዋት እሰከ 3:00 ብቻ ክፍለ ከተማ 7ኛ ፎቅ መጥተው መመዝገብ ይችላሉ
መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://bs.ministry.et
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Qulqullina Barnoota Bulchiinsa Magaalichaa Keessatti Kennamu Ol Guddisuuf Giddu-Gala Madaallii Saayinsii Moodeela Idil-Addunyaa Uumuudhaan Xiyyeeffannoodhaan Hojjachaa Jira. Haaluma Kanaan, Bara Barnootaa 2019tti Mana Barnoota Waliigalaa Sadarkaa Lammaffaa Misraq Goh Saayinsii Moodeela Idil-Addunyaa Keessatti Barattoota Kutaa 9ffaa Hanga 12ffaa Simatee Barsiisuuf Hojii Qophii Xumuree Jira. Salphaatti, Barattoonni Mana Barnootaa Kana Keessatti Barachuu Barbaaddan, Ulaagaalee Dorgommii Miidiyaalee Hawaasummaa Biiroo Barnootaa Irratti Ibsaman Bu'uura Godhachuun, Liinkii Ibsameen Hanga 8/12/2018 A.L.I.tti Galmaahuu Kan Dandeessan Ta'uu Isinii Beeksifna.
Liinkii Galmee:- https://bs.ministry.et
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
+4
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 3/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የሚሰጠዉን ትምህርት ጥራት ለማላቅ ሞዴል አለም አቀፍ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመፍጠር በትኩረት በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ2019 የትምህርት ዘመን በምስራቅ ጎህ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከ9ኛ እስክ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ስራዉን ያጠናቀቀ በመሆኑ በትምህርት ቤቱ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች በትምህርት ቢሮ ማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ላይ በተገለጸው የመወዳደሪያ መስፈርት መሰረት በተጠቀሰው የመመዝገቢያ ሊንክ እስከ 8/12/2018 ዓ.ም ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የንጋት ኮከብ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት ተማሪዎችን ዘና ፈታ ባደረገ መንገድ እየተሰጠ ይገኛል።
ት/ቤቱ ያዘጋጀው የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት ለተማሪዎች የሚያስገኘውን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች እንደሚከተለው በሰፊው ማየት ይቻላል፡
1. የትምህርት ዝንባሌንና ዝግጁነትን መጠበቅ
ተማሪዎች በረጅም የክረምት እረፍት ወቅት ሙሉ በሙሉ ከትምህርት ገበታ ሲርቁ፣ ቀደም ሲል የተማሯቸውን መሠረታዊ እውቀቶች የመርሳት እና ከትምህርት ገበታ የመራቅ እድላቸው ከፍተኛ ነው።
ቀጣይነት ያለው (Continuity): ትምህርቱን ሳይቋረጥ እንዲቀጥል በማድረግ ተማሪዎች የትምህርት አእምሯዊ ንቁነታቸውን (Mental Agility) ሳይነጠቁ እንዲቆዩ ይረዳቸዋል።
ለመደበኛው የትምህርት ዘመን ዝግጁነት፡ መስከረም ላይ መደበኛው ትምህርት ሲጀመር ተማሪዎች አዲስ ፍርሃት ወይም ድንገተኛ ጫና ሳይሰማቸው በቀላሉ እና በልበ ሙሉነት ወደ መደበኛው የትምህርት ሂደት እንዲገቡ ያደርጋል።
2. አሉታዊ ተፅእኖዎችንና የጊዜ ብክነትን መከላከል
ሁለት ወር ሙሉ ያለ ምንም ዓላማ መቀመጥ ለተማሪዎች አእምሯዊና ስነ-ልቦናዊ እድገት ተገቢ አይደለም።
ጊዜን በአግባቡ መጠቀም፡ ተማሪዎች በክረምት ወቅት ለተለያዩ አላስፈላጊ ውሎዎች፣ ከመጠን በላይ ስክሪን (ቲቪ፣ ስልክ፣ ቪዲዮ ጌም) የመመልከት ሱስ እና አልፎ ተርፎም ለጎጂ ልማዶች እንዳይጋለጡ ይታደጋቸዋል።
የቀደመ እውቀትን አለመርሳት፡ በክረምት እረፍት ምክንያት የሚከሰተውን የእውቀት ሽርሸር (Summer Learning Loss) በማስቀረት ለመደበኛው የትምህርት ዘመን ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
3. ዘና ፈታ ባሉ ዘዴዎች የመማር አወንታዊ ተፅእኖ (Fun & Engaging Learning)
ትምህርቱ ከተለመደው የመደበኛ ክፍል ጫና ወጥቶ "ዘና ፈታ" ባሉ መንገዶች መሰጠቱ ትልቅ ትርጉም አለው፡
የትምህርት ፍቅርን ማሳደግ፡ ትምህርት በጨዋታ፣ በውይይትና በተግባር ተደግፎ ሲቀርብ ተማሪዎች ትምህርትን እንደ ጫና ሳይሆን እንደ መዝናኛ እንዲያዩት ያደርጋቸዋል።
የፈጠራና የማህበራዊ ክህሎት እድገት፡ ከተለያዩ ጓደኞቻቸው ጋር ዘና ብለው ሲማሩ የመግባባት፣ አብሮ የመስራት እና አዳዲስ ነገሮችን የመፍጠር ክህሎታቸው ይጎልብታል።
4. የስነ-ልቦና እና የማህበራዊ ህይወት ግንባታ
የሰዓት እና የስነ-ስርዓት ባህል፡ ተማሪዎች በየቀኑ የተወሰነ ሰዓት ወጥተው የመማር ልማዳቸው ሳይቋረጥ ስለሚቀጥል የጊዜ አጠቃቀም እና የስነ-ስርዓት ባህላቸው አይዛባም።
የወላጆች እፎይታ፡ ልጆቻቸው አስተማማኝ እና ደህንነቱ በተጠበቀ ቦታ ጠቃሚ ነገር እያገኙ መሆኑን ማወቅ ለወላጆች ትልቅ የአእምሮ እፎይታ ይሰጣል።
ባጠቃላይ፡ የንጋት ኮከብ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የጀመረው ይህ የክረምት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ተማሪዎችን ከትምህርት ሳያርቁ፣ አእምሯቸውን እያዝናኑ እና እውቀታቸውን እያዳበሩ ለመጪው የትምህርት ዘመን በሙሉ ብቃትና ዝግጁነት እንዲደርሱ የሚያስችል አርአያነት ያለው ተግባር ነው።
⭐️ማስታወቂያ!
📌(ሀምሌ 20/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን
✔️በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች ት/ቤት
✔️በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት እንዲሁም
✔️በሚኒሊክ/ኮተቤ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል
➡️ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁ ተማሪዎች
✅ስም ዝርዝራችሁንና የተመደባችሁበትን የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያን ከላይ የተያያዘ ሲሆን
✅ለ9ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው እሮብ በ22/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00
✅ለ7ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው ሀሙስ በ23/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00
✔️በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች ስማችሁ በሚገኝበት የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያ ላይ ፈተናው መሰጠት ከሚጀምርበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
⭐️ማሳሰቢያ!
✅ ተማሪዎች ለፈተና ስትመጡ የትምህርት ቤታችሁን መታወቂያ እና የ6 እና የ8ኛ ክፍል ሬጅስትሬሽን/ምዝገባ/ ቁጥር ይዛችሁ መምጣት አለባቹህ
✅ ስልክና መሰል የኤሌከትሮኒክስ ግብዓቶችን ይዞ መምጣት የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
🔤🔤🔤🅰️
🔤🔤🔤
✅የተማሪዎች አለኝታ!
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76
+8
በንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በቀን 9/10/2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር ለምግብነት የሚያገለግሉ እንደ አቡካዶ ዘይቶን የመሳሰሉትን ችግኞች ተከላ መርሀ ግብር ፣የማስ ስፖርት፣በዓይነቱ ለየት ያለ የፅዳት ዘመቻ ፣የክረምት ት/ትምህርት ባማረና በደመቀ ሁኔታ ተካሄዷል።
በእለቱ በቦታው ተገኝታችሁ ደከመን፣ ሰለቸን፣ጭቃ ነው ፣ዝናብ ነው ሳትሉ በዚህ ልክ ሰርታችሁ መርሀ ግብሩን ያሳካቸሁ የት/ቤቱ ር/መምህራን አስ/ር ሰራተኞች መምህራን እና የክረምት ትምህርት ተማሪዎች ከልብ እናመሰግናለን።መምህር ጉደታ መርሀ ግብሩን በተመለከተ "ዛሬ ተስፋን በተግባር ተክለናል በተጨማሪም ተቋሟችንን አፅድተናል በጣም ደስ የሚል ነው በእርግጠኝነት ነገ በጋራ
ተንከባክበን እናሳድጋቸዋለን።" በማለት የተሰማቸውን ሀሳብ ገልፀዋል።
