en
Feedback
Don Bosco School G9 (2016)

Don Bosco School G9 (2016)

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
351
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
photo content

☝ ት/ቤታችን ከዚህ በኋላ ለወላጆች መረጃዎችን የሚያደርሰው በዚህ ሊንክ በሚገኘው የቴሌግራም ቻናል ነው ስለሆነም join በማለት የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ።

photo content

2015/2023 Grade 12 Entrance Exam High Scorer
+2
2015/2023 Grade 12 Entrance Exam High Scorer

phy grade 9 correction wrst one.pdf2.95 KB

Bio answer key Grade 9.docx0.13 KB

Geography Grade 9 answerkey.docx0.13 KB

photo content

photo content
+1

photo content
+1

photo content

photo content

H.P.E. Grade9 NOTE.doCx0.29 KB

ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በተላለፈ መመሪያ መሰረት ነገ ዓርብ መስከረም 25 /2016 ዓ.ም በኢሬቻ በዓል ምክንያት ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ሰኞ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል ስለሆነ ተማሪዎች በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

photo content

ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!! ውድ ተማሪዎች እና የተከበራችሁ ወላጆች ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በወረደው መመሪያ መሰረት ትምህርት ሰኞ መስከረም 7 /2016ዓ.ም እንደሚጀመር የተገለጸ ቢሆንም በት/ቤታችን እየተደረገ ባለው የመማሪያ ክፍሎች እድሳት ምክንያት በዕለቱ ትምህርት የማይጀመር መሆኑን እያሳወቅን ከ11ኛ ክፍል በሰተቀር ማክሰኞ መስከረም 8/2016ዓ.ም ትምህርት የሚጀመር እና በዕለቱ የግማሽ ቀን ት/ት(2 :00 _ 6 :10) የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ፡ 1. ውድ ተማሪዎች በዕለቱ የመማሪያ ቁሳቁስ በሟሟላት እና የት/ቤቱ ስርዓት በሚፈቅደው መሰረት የደንብ ልብስ(uniform)በሟሟላት በሰዓቱ ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። 2. የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የመማሪያ ክፍሎች ዕድሳት ያልተጠናቀቀ ስለሆነ የ11ኛ ክፍል ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ መስከረም 9/2016ዓ. ም መሆኑን እንገልፃለን። ት/ቤቱ

🌻ውድ ተማሪዎቻችን እና ወላጆች🌻 እንኳን ለ2016ዓ.ም አዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!! በዓሉ የሰላም፣የደስታ የስኬት እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን። ት/ቤቱ
🌻ውድ ተማሪዎቻችን እና ወላጆች🌻 እንኳን ለ2016ዓ.ም አዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!! በዓሉ የሰላም፣የደስታ የስኬት እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።                            ት/ቤቱ

photo content

photo content