en
Feedback
Bench Sheko Zone Communication

Bench Sheko Zone Communication

Open in Telegram
338
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
November '24
November '24
+9
in 0 channels
October '24
+55
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '24
+6
in 0 channels
Get PRO
July '24
+32
in 0 channels
Get PRO
June '24
+44
in 0 channels
Get PRO
May '24
+46
in 0 channels
Get PRO
April '24
+30
in 0 channels
Get PRO
March '24
+21
in 0 channels
Get PRO
February '24
+339
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
24 November+1
23 November0
22 November0
21 November0
20 November0
19 November+1
18 November0
17 November+1
16 November+1
15 November0
14 November0
13 November0
12 November0
11 November+1
10 November0
09 November0
08 November+1
07 November0
06 November+1
05 November+1
04 November0
03 November0
02 November0
01 November+1
Channel Posts
#ሸገር_Shaggar ያሉንን እድሎች በአግባቡ በመረዳት የጀመርነዉን ሀብት የመፍጠር ጉዞ በቁጭት መንፈስ አጠናክረን እንቀጥላለን ። ጅማሯችን አመርቂ ጉዟችን ስኬታማ ቢሆንም ፍጥነታችንን የሚገቱ እዳዎቻችንን በፍጥነት ወደ ምንዳ መቀየር ይጠበቅብናል። ምክክር እና ዉይይትን እንደ ሰለጠነ የፖለቲካ ባህል የችግሮቻችን መፍቻ ቁልፍ አድርገን እንጠቀማለን። አንዳችን የሌሎቻችንን ጫማ ዉስጥ በመሆን ነባራዊ ተግዳሮቶቻችንን በመረዳት ለሀገራዊ የወል ፈተና የጋራ መፍትሔ እንፈልጋለን። የሐሰት ትርክቶችን በማረም የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ሊያረጋግጥ የሚችል አርበኛ ትውልድ አንገነባልን "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በ20 የኦሮሚያ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት እንደቀጠለ ነዉ

2
No text...
149
3
No text...
130
4
የህዝቡን ጥያቄ መመለስ የሚችል መሰረት ያለው ጠንካራ ፓርቲ ለመገንባት አመራሩ እና አባላቱ የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል። አቶ ሀብታሙ ካፍቲን የቤንች ሸኮ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት እቅድ ዙሪያ መድረክ መካሄድ ጀምሯል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን በመድረኩ ላይ እንደገለፁት የህዝቡን ጥያቄ መመለስ የሚችል መሰረት ያለው ጠንካራ ፓርቲ ለመገንባት አመራሩ እና አባላቱ የመሪነት ሚናውን መወጣት እንዳለበትም አቶ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን አስገንዝበዋል። በየደረጃው ያሉ የፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ጠንካራ አመራር በመገንባት በተግባር የታጀበ አፈፃፀም እንዲያመጡ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል። የፓርቲውን ተልዕኮ ህዝቡ በሚፈልገው ልክ ምላሽ ለመስጠት ከላይ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ በአመራሮች ዘንድ የአስተሳሰብ፣ አመለካከት እንዲሁም የተግባር አፈጻጸም በየጊዜው በመገምገምና በማጥራት በማረም ለውጥን ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጸዋል። በመድረኩ ከግምገማ በዘለለ በቀጣይ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የልማት የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ሊያግዝ በሚችል መልኩ መካሄድ አለበት ብለዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ደግፌ ኩድን በበኩላቸው ብልፅግና ፓርቲ በመጣባቸው የለውጥ አመታት የውስጥና የውጭ ፈተናዎች ቢያጋጥሙትም በርካታ ስኬቶችን ያመጣ ፓርቲ መሆኑን ገልፀዋል። በአመለካከትና በተግባር አንድ የሆነ አመራርን በመፍጠር ቅቡልነት ያለው የሀገረ መንግስት ስርአት መገንባት ላይ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል። የሕዝቡን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከላይ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ የልማት ተደራሽነት ላይ እየሰራ ባለው ተግባር ስኬቶች መጥተዋልም ብለዋል። የአፈፃፀም ግምገማው ያለንበትን ደረጃ ለመለየትና በቀጣይ የተግባራትን ስኬታማነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል አቅም ለመፍጠር እንደሚያግዝም ጠቅሰዋል። ባለፉት 6ወራት የመጡ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል ጉድለቶችን በማረም በዞኑ ቀጣይነት ያለው ለውጥ ማምጣት እንደሚገባም ገልፀዋል። በመርሀ ግብሩ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት እና የወረዳ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊዎችና አመራሮች የተገኙ ሲሆን በግምገማ መድረኩ ላይ በዘርፎች የተከናወኑ የ6ወራት አፈፃፀም በሪፖርት መልክ ቀርቦ ውይይት እንደሚካሄድ ይጠበቃል።
115
5
No text...
90
6
No text...
88
7
No text...
84
8
ፖለቲካዊ ምህዳሩን በማስፋት ለዲሞክራሲ የተመቸ ሁኔታ ፈጥረናል በብልፅግና ፓርቲ የሚመራዉ መንግስት ባለፉት አምስት አመታት የፖለቲካ ምህዳሩን በማስፋት ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባቻ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጥር ሰፊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡ የዲሞክራዊ ስርዓት የሚጨቁኑ አሳሪ ህጎችን ማሻሻል ፣ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች የሚሳተፉበት ካቢኔ መመስረት ፣ ነፃ እና ገለልተኛ የሆኑ ተቋማትን መፍጠር ፣ የሞት ፍርድ የተፈረደባቸዉ እና ወደ ሀገር እንዳይገቡ የተወሰነባቸዉን ፖለቲከኞችን መፍታት እና ወደ ሀገር ማስገባት እና በአጠቃላይ የቆዩ ችግሮችን በይቅርታ እና ምህረት ዕሳቤ በመፍታት ፖለቲካዊ ምህዳሩን የማስፈት ስራዎች ተሰርተዋል አሁንም ይሰራሉ፡፡ ድሎቻችንን በትብብር እናስቀጥላልን፣ ችግሮቻችንን በንግግር እንፈታለን እንደ ሀገር የወረስናቸዉን እዳዎቻንን ቀጣይነት ባለዉ ህዝባዊ ዉይይት እና ምክክር ወደ ምንዳ እየቀየርን የተዛቡ የታሪክ ትርክቶቻችንን በወል እዉነት እየሻርን የበለፀገች ኢትዮጵያን እዉን እናደርጋለን፡፡ "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን ለዘላቂ ሰላም እና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በ20 የኦሮሚያ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት እንደቀጠለ ነዉ
86
9
No text...
82
10
No text...
81
11
No text...
79
12
#በአዳማ ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር እና የዜጎችን ክብር ማስጠበቅ የለዉጡ ፍሬ.. በህዝቦች መካከል ለረዥም ጊዜ የተዘራዉን የጥላቻ ዘር በመንቀል ወንድማማችነትና አብሮነትን ለመትከል የተሰሩ ጠንካራ ስራዎች ፣ ጠያቂ አጥተዉ በባዕድ ሀገር ታስረዉን ተቸግረዉ የነበሩ ዜጎቻችንን ወደ ሃገራዉ ለመመልስ የተደረገዉ ከፍተኛ ጥረት እና ዉጤታማ ሂደት እንዲሁም በእምነቶች መካከል ተፈጥሮ የነበረዉን የመለያየት መንፈስ በማስተካከል በእርቅ እና በምህረት ወደ አንድነት ለማምጣጥ የተደረገዉ ስኬታማ ስራ ማህበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ጉልህ ሚና ተጫዉቷል፡፡ የዜጎች ክብርን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ስራዎች ከተዛባ ትርክት እና የዲሞክራሲ ስርዓል አለመዳበር በወረስናቸዉ እዳዎች የተነሳ ፈታኝ ሁኔታዎች ቢገጥሙንም እንዲህ ባሉ ህዝባዊ ወይይቶች እና ምክክሮች እዳዎቻችን ወደ ምንዳ እየቀየርን የወል እዉነቶቻችንን እያፀናን ወደ ብልፅግና የምናደርገዉን ጉዞ እናፋጥናል፡፡ በአዳማ እየተካሄደ ያለዉን ህዝባዊ ወይይት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ አረጋ ከበደ ዉይይቱን እየመሩ ይገኛሉ፡፡ #Prosperity
77
13
No text...
74
14
No text...
73
15
በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው በውይይት መድረኩ ከተለያዩ የዞኑ ወረዳዎች የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በውይይቱም የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት ኡመድ ኡጁሉ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፀጋዬ ማሞ፣ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ እና የኢሉ አባ ቦር ዞን ዋና አስተዳዳሪ እንዳልካቸው ተፈሪ ተገኝተዋል። በተያያዘ ሕዝባዊ ውይይቱ በኦሮሚያ ክልል ሰንዳፋ በኬ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ ላይ የከተማዋና የአካባቢው ነዋሪዎች እየተሳተፉ ሲሆን በሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ማእከል ግንባታ አስተባባሪ መለስ አለሙ፣ የአፋር ክልል የመንግስት ተጠሪ ኢሴ አደም እና ሌሎችም ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። አገር አቀፋዊ የሰላምና የልማት ምክክር መድረክ በኦሮሚያ ክልል በ20 ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል ሲል ዋልታ ዘግቧል።
83
16
No text...
85
17
No text...
85
18
#ሻሸመኔ ፣ #ጂማ ፣ #ቡሌሆራ ፣ #ነቀምቴ ተፈጥሮ ያደለንን ፀጋ ተረድተን ዛሬን ተሻግሮ የትዉልድን ብልፅግና በፅኑ መሰረት ላይ ለማቆም የሚያስችል የሃብት ፈጠራ ጉዟችን ፈጣን ሊሆን ይገባል። የጉዞዓችንን ፍጥነት ለመጨመር ከትርክት መዛባትና ከዴሞክራሲ ባህላችን አለመሰልጠን ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ እዳዎቻችንን ማራገፍ ይኖርብናል። ይህ ሊሆን መመካከር፤ መነጋገር፣ ለጋራ ሀገራዊ ተግዳሮቶቻችን የጋራ እልባት እየፈለግን በስኬት ጎዳና ወደማይቀረው ብልፅግናችን መራመድ ይጠበቅብናል። ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ብልፅግና በሚል መሪ ቃል ዛሬ በኦሮሚያ 20 ከተሞች የተጀመረዉ ህዝባዊ ዉይይት በፌዴራልና ክልል ከፍተኛ አመራሮች መሪነት አንደቀጠለ ነዉ።
83
19
No text...
71
20
No text...
75