9 134
Subscribers
No data24 hours
-477 days
-22030 days
Posts Archive
9 134
Repost from 𓆩𝄽𝐓𝐈𝐍𝐈𝐒𝐇𝐔𝄽𓆪
በነብዩ ሙሐመድ "ﷺ" ዙሪያ ከሚነሱ ጥያቄዎች ውስጥ የትዳር ህይወታቸውን የተመለከተው ጉዳይ ዋነኛው ነው። ይህንኑ አጀንዳ ቀለል ባለ መልኩ የምትዳስሰው ይህች የሸይኽ ሙሐመድ አሊ አል ሳቡኒ አጭር መጽሀፍ ወደ አማርኛ ከተተረጎመች 10 አመት አለፋት። እነሆ ከብዙ አመት ጥበቃ በኃላ አላህ የፈቀደው ቀን ደርሶ የህትመት ብርሀን ለማየት እድሉን አግኝታለች። መጽሀፏ በተለይ በዚህ ዙሪያ ጥያቄ ላላቸው ሙስሊሞችም ሆነ ሙስሊም ላልሆኑ ወገኖቻችን ጠቃሚ ማብራሪያን ይዛለች።
ኢንሻአላህ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ እጃችሁ ይገባል።
⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/Yahyanuhe
9 134
አካውንቱን የማዘጋት ዘመቻ‼
====================
(መልዕክቱ ይሰራጭ! ደጋግመን Report እናድርግ!)
||
✍ ካስታወሳችሁ ያኔ ዘመድኩን በቀለን ከፌስቡክ ነቅለነው የቀረነው በወቅቱ ከ400 ሺህ በላይ ተከታይ የነበረውን የፌስቡክ ፔጁን ሪፖርት አድርገን አዘግተን ነው።
ዛሬም እፎይ የተባለውን ባለጌ ግለሰብ የመሳደቢያ የቲክቶክ አካውንት report በማድረግ እንረባረብ።
አንዳንዶች አውቃችሁም ይሁን ሳታውቁ follow የሚለውን እንዳትነኩ።
√ የሪፖርት አደራረግ ቅደም ተከተሉን ከታች ባያያዝኳቸው ኢሜጆች ላይ ታገኛላችሁ። ሪፖርት የምናደርግበት reason ተመሳሳይ ሲሆንና ብዛት ሲኖረን እንዲሁም ሲደጋገም ቲክቶክ ካምፓኒ ዘንድ ውጤት ይኖረዋል።
√ መጀመሪያ ይህን የግለሰቡ አካውንት የሚገኝበትን ሊንክ ተጫኑት።
https://www.tiktok.com/@effoyyy?_t=ZM-8uZBPeh00RB&_r=1
ስለ ግለሰቡ መረጃ ከሌላችሁ፤ ግለሰቡ በጥላቻ ሰበካና በኃይማኖት ግጭት ተጠርጥሮ የሚፈለግ ነው።
በሉ! ተሳስታችሁ ፎሎው እንዳታደርጉ።
ከአንድ በላይ አካውንት ካላችሁ በሁሉም ሪፖርት አድርጉ።
በአንዱም አካውንታችሁ ብሎክ ከማድረጋችሁ በፊት በተደጋጋሚ እስከሚደክማችሁ ድረስ ከላይ ያለውን ቅደም ተከተል ጠብቃችሁ ሪፖርት አድርጉ።
9 134
Repost from የሕያ ኢብኑ ኑህ | Yahya Ibnu Nuhe
+2
📌 መፍትሄው ምንድን ነው?
1/ ሲኖዶስ፦
ንጽጽር ውስጥ በክርስትናው በኩል የእሱን ጥያቄ ከተመሳሳይ ምንጭ እያገኙ የሚጠይቁ ብዙ ሰዎች አሉ። በተገቢው መልኩ ከእነሱ ጋር መወያየትም መልስ መስጠትም ተገቢና ትክክለኛ ስራ ነው። በዚህ መልኩ ጸያፍ ቃላትንና ምልክቶችን እየተጠቀሙ መሳደብን ግን ከማንም በላይ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልታወግዘውና ልታስቆመው የሚገባ ጉዳይ ነበር። መሠል ጉዳዮች ምንጊዜም ችላ ሲባሉ በሌላውም ወገን አጸፋ የሚሰጡ ተመሳሳይ ስብእናዎች ማቆጥቆጣቸው አይቀርም። ይህ ደግሞ ለማንም አይጠቅምም። ስለዚህ ሰዎች በስርኣት ጥያቄያቸውን እንዲያቀርቡ ማድረግ የእምነቱ መሪ ተቋም ተቀዳሚ ኃላፊነት ነው። ይህንን የሚያደርጉትንም በይፋ አውግዞ መገሰጽ ይገባል።
▣ መጅሊሱ፦
መጅሊሱ የህዝበ ሙስሊሙ ላዕላይ ተቋም ነው። መሠል ጉዳዮችን በህግ ስርኣት የማስያዝ ኃላፊነት በዋናነት የመጅሊሱ ተግባር ነው። መሠል ስብእናዎች ችላ በተባሉ ቁጥር ታዋቂነትን የሚሹ በርካታ አረሞች ማቆጥቆጣቸው አይቀርም። ይህ ለአብሮ መኖርም ትልቅ ጋሬጣ በመሆኑ በጊዜ እልባት መስጠት ከመጅሊሱ የሚጠበቅ ነው። መጅሊስ ከነብዩ ሙሐመድ "ﷺ" ስብእና በላይ ሊገደው የሚገባ ጉዳይ ያለ አይመስለኝም። መጅሊሱ የህግ ክፍል አለው፣ መሠል ጥሰቶችን ማስቆም የዚህ ክፍል ኃላፊነት ይመስለኛል። እንዲህ አይነት ጉዳዮች በኦርቶዶክስም በፕሮቴስታንት በኩል ተፈጽመው ቢሆን ፈጻሚዎቹ አንድ ቀንም እንደማያድሩ የአምቦ ተማሪዎች ተግባር ማሳያ ነው።
⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/Yahyanuhe
9 134
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ ይህንን ቻናል የዲኑል ኢሥላም የብርሃን አድማስ ለማስፋት እና ለኩፋሮች ተደራሽነት እንዲሆን ሊንኩን በየቻናሉ፣ በየግሩፑ፣ በየኮሜንት መስጫ እንድታጋሩልን ከታላቅ ትህትና ጋር እንደጠቃለን። ኢንሻላህ
https://t.me/Wahidcom
9 134
ዝሙት እየሰራ የሞተው ወጣት ታሪክ!!
ሙሉውን ለማዳመጥ ከስር ሙሉውን ለማዳመጥ ሚለውን ይንኩ!!ቀጥታ ወደ ታሪኩ ይወስዳቹሀል!!!!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 134
‟እህታችን እስልምናን ተቀብላ የመስለሟን ዜና ከሳዑዲ ሆና ለቤተሰቧ ትናገራለች። ቤተሰብም "ኧረ ምንም ችግር የለውም" ይሏታል። እርሷም አምናቸው ወደ ሀገሯ ትመጣለች። እጃቸው ላይ መግባቷን ሲያዩ ወደ ክርስትና ካልተመለስሽ ብለው ለ10 ቀናት ይቆልፉባታል። እዚያም ሞተ ተገኘች።" አላህ ይርሐማት።
® ከወንድም ሁሴን ፌስቡክ ገፅ የተወሰደ።
