en
Feedback
የአዲስ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት

የአዲስ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት

Open in Telegram

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ስር የሚከናወኑ ዋናዋና ተግባራት የሚገለጽበት የግንኙነት ገጽ ነው፡፡

Show more
262
Subscribers
-124 hours
-17 days
-130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+263
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
25 September0
24 September+1
23 September0
22 September0
Channel Posts
🌼🌼🌼2017ዓ.ም የሰላም፣ የፍቅር፣ የመከባበር፣ የጥጋብ፣  የትጋት፣ የተሻለ ውጤት የምናስመዘግብበት/የምታስመዘግቡበት፣ የ2016ዓ.ም ጉድለቶቻችንን የማንደግምበት፣ ፈጥነን እና ፈጥረን የሴቶችን፣ የህጻናትን፣ የአካል ጉዳተኞችን እና የአረጋውያንን ተሳትፎና ፍትሀዊ ተጠቃሚነታቸውን የምናረጋግጥበት አመት እንዲሆንልን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ይመኛል 🌼🌼🌼 መልካም በዓል ከመላው ይሁንላችሁ🌼🌼🌼🙏

2
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት በከተማ ደረጃ ከ11ዱ ክፍለ ከተሞች ተወዳድሮ 3ኛ በመውጣት ለተሸለመው የመኪና ሽልማት የክፍለ ከተማችን ጽ/ቤቶችም በከተማ ደረጃ ያስመዘገቡት ላቅ ያ+1
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት በከተማ ደረጃ ከ11ዱ ክፍለ ከተሞች ተወዳድሮ 3ኛ በመውጣት ለተሸለመው የመኪና ሽልማት የክፍለ ከተማችን ጽ/ቤቶችም በከተማ ደረጃ ያስመዘገቡት ላቅ ያለ ውጤት እና ደረጃ ውስጥ በገቡት ድምር ውጤት ነው በማለት ጽ/ቤታችን በከተማ ደረጃ ላስመዘገበው 1ኛነት ክፍለ ከተማችን ተዘጋጀልንን ዋንጫ እና የምስክር ወረቀት ከምስጋና ጋር ተበርክቶልናል። ይህ የበለጠ እንድንሰራ የሚያበረታታ በመሆኑ ውጤቱ እንዲመጣ የበኩላቸውን ሁሉ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን በሙሉ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ላቅ ያለ ምስጋናውን ያቀርባል። ነሐሴ 18/2016ዓ.ም አዲስ አበባ
280
3
እንኳን ደስ አለን! የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2016 ዓ.ም ማጠቃለያ ምዘና ከ11ዱ ክፍለ ከተሞች የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ+6
እንኳን ደስ አለን! የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2016 ዓ.ም ማጠቃለያ ምዘና ከ11ዱ ክፍለ ከተሞች የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት 1ኛ በመውጣት የዋንጫ እና የምስክር ወረቀት ተሰጥቶታል። ይህ ውጤት የጋራ ውጤት ሲሆን በቀጣይም አጠናክሮ ለመቀጠል እና የሴቶችን፣ የህጻናትን፣ የአረጋውያንን እና የአካል ጉዳተኞችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ በትኩረት የሚሰራ ይሆናል።
383
4
"የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ" የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እንጦጦ ፓርክ ባካሄደው የ2016ዓ.ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ወይን+6
"የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ" የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እንጦጦ ፓርክ ባካሄደው የ2016ዓ.ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘሪሁን መልዕክት በማስተላለፍ የችግኝ ተከላ ፕሮግራሙን ያስጀመሩ ሲሆን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች በተሰጣቸው ቦታ አሻራቸውን አሳርፈዋል። መንከባከቡም ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሐምሌ 8/2016ዓ.ም
366
5
+9
No text...
284
6
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሚገኘው የአማኑኤል ኮንዶሚንየም ነዋሪዎች ህጻናት በኮንዶሚንየሙ በመጫወቻ ቦታ እሁድ 23/10/2016ዓ.ም
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሚገኘው የአማኑኤል ኮንዶሚንየም ነዋሪዎች ህጻናት በኮንዶሚንየሙ በመጫወቻ ቦታ እሁድ 23/10/2016ዓ.ም
287
7
ለህጻናት ልዩ ድጋፍ ሲያደርጉ ለነበሩ ፈጻሚዎችና ላስተባበሩ ጽ/ቤቶች የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ። በ2016ዓ.ም ልዩ ድጋፍ የሚሹ ህጻናትን ለመደገፍ በክፍለ ከተማ ባሉ ጽ/ቤቶች የሚሰሩ ልበ ቀና የስ+5
ለህጻናት ልዩ ድጋፍ ሲያደርጉ ለነበሩ ፈጻሚዎችና ላስተባበሩ ጽ/ቤቶች የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ። በ2016ዓ.ም ልዩ ድጋፍ የሚሹ ህጻናትን ለመደገፍ በክፍለ ከተማ ባሉ ጽ/ቤቶች የሚሰሩ ልበ ቀና የስራ ኃላፊዎችና ፈጻሚዎች ከወር ደመወዛቸው 1% ሲደግፉ ለነበሩት የምስጋና ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን በእለቱ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና አፈ ጉባኤ አቶ በቀለ ጉታ ድጋፍ የሚሹ ህጻናትን በቅርበት ሆኖ የመደገፍ ስራው የህሊና እርካታ የሚሰጥ በመሆኑ አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። ድጋፍ ሲደረግላቸው ለነበሩት የህጻናት ወላጆች የተረጂነት ስሜት እንዳይኖራቸው ሰርተው ኢኮኖሚ በመፍጠር ቤተሰቦቻቸውን እንዲደግፉበት "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት" እንዲገቡ በማሰብ የተለያዩ ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችን ማበርከት እንደተቻለ እና በዚህ በጎ ተግባር ውስጥ ያልተሳተፈ ጽ/ቤት እና ፈጻሚ ለ2017 ዓ.ም በመቀላቀል በርከት ያሉ ህጻናትን ተደራሽ ማድረግ እንችላለን በማለት የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሪት ሳምራዊት ቅባቱ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ድጋፍ የተደረገላቸው የህጻናቱ ወላጆችም መስራት የምንችልበት ጉልበት ስላለን በተደረገልን ድጋፍ ተለውጠን የምናኮራችሁ ይሆናል ብለዋል።
354
8
148_2015_የቀዳማይ_ልጅነት_ልማት_ፕሮግራም_ማስተግበሪያ_የአደረጃጀት_ቅንጅት_እና_አሰራርን_ደንብ.pdf
335
9
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የእሁድ ዝግ መንገድ የህጻናት ጨዋታ ተጠናክሮ ቀጥሏል።+1
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የእሁድ ዝግ መንገድ የህጻናት ጨዋታ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
437
10
+9
No text...
458
11
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሰንበት ዝግ መንገድ የህጻናት ጨዋታ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ዋንጫ በማዘጋጀት በሁሉም ወረዳ እየዞረ መጨረሻ ላይ በመስፈርቱ መሰረት የተሻለ አፈጻጸም ላሳየ ወረዳ የማበረታቻ ሽ+8
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሰንበት ዝግ መንገድ የህጻናት ጨዋታ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ዋንጫ በማዘጋጀት በሁሉም ወረዳ እየዞረ መጨረሻ ላይ በመስፈርቱ መሰረት የተሻለ አፈጻጸም ላሳየ ወረዳ የማበረታቻ ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
441
12
ለሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ባለሙያዎች የአዲሱን ስታንዳርድ አመዘጋገብና ትንተና ላይ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።+4
ለሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ባለሙያዎች የአዲሱን ስታንዳርድ አመዘጋገብና ትንተና ላይ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
387
13
የአዲስ ከተማ ክፍለ የወረዳ 12 አስተተዳደር በወረዳ ማዕከል የህጻናት ማቆያ አስመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።+7
የአዲስ ከተማ ክፍለ የወረዳ 12 አስተተዳደር በወረዳ ማዕከል የህጻናት ማቆያ አስመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
354
14
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት የክፍለ ከተማ እና የወረዳ የሴክተሩ ባለሙያዎች አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው በቅርቡ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብ+7
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት የክፍለ ከተማ እና የወረዳ የሴክተሩ ባለሙያዎች አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገኘው በቅርቡ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተመረቀው በየነገዋ የሴቶች የተሀድሶ እና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ከየክፍለ ከተማው የተውጣጡ ምቹ ባልነበረ ህይወት ውስጥ ከነበሩት አሁን ግን ህይወታቸውን ለመቀየር ሙያዊ ስልጠና እየሰለጠኑ ከሚገኙ ሴቶች ጋር የትንሳኤ ዋዜማን በድምቀት ተከብሯል። በፕሮግራሙም እኛ ሴቶች እንኳን በእንዲህ ዓይነት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮ ይቅርና ሁኔታዎች ባይመቻቹም የማንችለው ነገር ባለመኖሩ አላማዬ ብላችሁ የሚሰጧችሁን ስልጠናዎች በሙሉ በብቃት ለማጠናቀቅ እና ወደፊት ራሳችሁንና ቤተሰባችሁን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለማድረግ እንዲሁም ለአገር በጎ አሻራችሁን ለማሳረፍ በትጋት እና በንቃት መከታተል ይኖርባችኋል በማለት የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሪት ሳምራዊት ቅባቱ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በማዕከሉ የሚገኙ ሰልጣኝ ሴቶችም ዋዜማውን እኛን ብላችሁ ስለመጣችሁ በማመስገን የምትኮሩብን ሴቶች ለመሆን ጠንክረን ስልጠናውን እንወስዳለን ብለዋል። ለሁሉም ሰልጣኞች የእንኳን አደረሳችሁ የፍቅር ስጦታ ፖስትካርድ በመስጠት ፕሮግራሙ ተጠናቋል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
324
15
+9
No text...
260
16
ለህጻናት ሞግዚቶች የህጻናት አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ። የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ህጻናትን በልምድ ከመንከባከብ ይልቅ ለህጻናት የአእምሮ እና የአካል እ+4
ለህጻናት ሞግዚቶች የህጻናት አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ። የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ህጻናትን በልምድ ከመንከባከብ ይልቅ ለህጻናት የአእምሮ እና የአካል እድገት ወሳኝ የሆኑ ነገሮችን ልምድን ከሳይንስ ጋር በማቀናጀት እንዴት መንከባከብ እንደሚገባ በወረዳ አስተዳደር፣ በት/ቤቶች እና በጤና ጣቢያዎች አገልግሎት መስጠት ለጀመሩ የህጻናት ማቆያ ለህጻናት ሞግዚቶች ስልጠና ሰጥቷል። ለህጻናት ነገአቸው ዛሬ ላይ የምናደርግላቸው እንክብካቤ እና የምንሰጣቸው ያልተገደበ ፍቅር ላይ የመሰረተ በመሆኑ ወላጆች አስፈላጊውን ሁሉ በማድረግ ጥሩ ተስፋ እንዲኖራቸው እየሰሩ ያለውን ስራ አጠናክረው መቀጠል ይገባቸዋል በማለት የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሪት ሳምራዊት ቅባቱ ለሰልጣኞቹ እና እንደ ወላጅም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
421
17
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት የማህበራዊ ሴፍቲኔት እና የኑሮ ማሻሻያ ቡድን ጊዜያዊ የቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚዎችን በተመለከተ የተጠቃሚዎችን አሁን ያሉበትን ነባራ+1
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት የማህበራዊ ሴፍቲኔት እና የኑሮ ማሻሻያ ቡድን ጊዜያዊ የቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚዎችን በተመለከተ የተጠቃሚዎችን አሁን ያሉበትን ነባራዊ ሁኔታ ለመዳሳስ በተከናወነው ተግባር እና በተሰራው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ላይ ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች በጣም የተሻለ አፈጻጸም በማምጣቱ የ1ኛ ደረጃ ሰርተፊኬት ተሰጥቶታል። በዚህ ስራ ላይ ድርሻችሁን ለተወጣችሁ ጽ/ቤቱ ምስጋናውን ያቀርባል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
274
18
ከመጪው ክረምት ጋር በተያያዘ ህጻናት፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ከጎርፍ አደጋ ለመጠበቅ ቅድመ መከላከል ላይ ያተኮረ ለእድር አመራሮች እና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ስልጠና ተሰ+3
ከመጪው ክረምት ጋር በተያያዘ ህጻናት፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ከጎርፍ አደጋ ለመጠበቅ ቅድመ መከላከል ላይ ያተኮረ ለእድር አመራሮች እና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ስልጠና ተሰጠ። አዲስ ከተማ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
252
19
በወረዳ አስተዳደር፣ ቤት/ቤቶች እና በጤና ተቋማት የህጻናት ማቆያን ማስጀመር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ። በወረዳ አስተዳደር፣ በየት/ቤቶች እና በጤና ጣቢያዎች እየተዘጋጀ ያለውን የህጻናት ማቆያ፣ የህ+5
በወረዳ አስተዳደር፣ ቤት/ቤቶች እና በጤና ተቋማት የህጻናት ማቆያን ማስጀመር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ። በወረዳ አስተዳደር፣ በየት/ቤቶች እና በጤና ጣቢያዎች እየተዘጋጀ ያለውን የህጻናት ማቆያ፣ የህጻናት መጫወቻ እና የሰንበት ዝግ መንገድ የህጻናት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እና ጨዋታ አስመልክቶ ያለበትን ደረጃ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ በመድረክ ግብረ መልስ ተሰጥቷል። የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ዘይነባ ጠሀ የህጻናት ማቆያ በሁሉም ተቋም ለማስጀመር በአጭር ጊዜ ውስጥ የመጣው ለውጥ ይበል የሚያሰኝና ለሴት ሰራተኞች ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር አንጻር ጉልህ ሚና ያለው በመሆኑ ባልተጠናቀቁባቸው ተቋማት በማጠናቀቅ ስራ ማስጀመር ያስፈልጋል ብለዋል። የህጻናት ማቆያ በሁሉም የመንግስት ተቋማት ለማስጀመር ከተያዘው እቅድ አንጻር በቅርበት በመከታተል ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚሰጡ ግብረ መልሶችን ያለመሸራረፍ በመተግበር እና ስራዎችን በእምነት በመያዝ በቁርጠኝነት ከተገባ ለውጥ ሊመጣ እንደሚችል ያየንበት ነው ሲሉ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሪት ሳምራዊት ቅባቱ ገልጸዋል።
418
20
+1
No text...
325