cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Havan Academy

📚Are You Student? 📌Havan Academy is renovating online tutoring service. ✅we are introducing a revolutionery tutoring service for Ethiopian University students. More Info: @havanacademyinfo Youtube: @havantube Any qs or comments @Drhavan,

Show more
Advertising posts
5 503
Subscribers
+224 hours
+47 days
+2930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Why do students at Ethiopian Universities exhibit such a lack of creativity? why there is limited innovation in Ethiopia? Due to:Anonymous voting
  • Students are assigned to fields in w/c they have no interest, thus it decreses their motivation.
  • The curriculam in universities prevent students from developing their creativity & innovation.
  • Ethiopian students are not smart enough to become creative and innovative.
  • Lecturers lack the intelligence to help students develop their creative & innovative thinking.
0 votes
Education liberates the intellect, unlocks the imagination and is fundamental for self-respect. It is the key to prosperity and opens a world of opportunities, making it possible for each of us to contribute to a progressive, healthy society. Learning benefits every human being and should be available to all. @havanacademy
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
178,000 ተማሪዎች የዘንድሮውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ ሀገር አቀፍ ፈተናው በዛሬው ዕለት በማኔጅመንት፣ ጂኦሎጂ እና ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽንና ዴቨሎፕመንት ማኔጅመንት ተማሪዎች በመስጠት ተጀምሯል። ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች በኦንላይን የሚሰጠው ፈተናው፤ እስከ ሰኔ 19/2016 ዓ.ም ይቀጥላል፡፡ ከመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ አዲስና በድጋሜ ለፈተና የሚቀመጡ 178,000 ተማሪዎች በጠቅላላ እንደሚፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር ገልል። ተፈታኞቹ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የመጨረሻውን መንፈቅ ዓመት ፈተና የወሰዱና የሚሰጡ ትምህርቶችንም ያጠናቀቁ ናቸው። #MoE @tikvahuniversity
Show all...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ላልሆኑ የተቋሙ ተማሪዎች የመኝታ እና የምግብ አገልግሎት ከነገ ሰኔ 13/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደማይሰጥ አሳውቋል። ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ግን አገልግሎቶቹ መሰጠት እንደሚቀጥሉ ተገልጿል። @tikvahuniversity
Show all...
የፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ̔ፕሬዝዳንሻል ሜንተርሽፕ̔ ሰልጣኞች በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመረቁ፡፡ የሜንተርሽፕ ፕሮግራሙ በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለሚገኙ ሴት ተማሪዎች የተለያዩ ክህሎቶች ማሳደጊያ የማማከር ስልጠናዎችን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ ከአምስቱ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ ዙር ስልጠናውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች የምርቃት እና የፕሮጀክቱ ማጠቃለያ መርሐግብር ተካሄዷል፡፡ በአጠቃላይ በአምስቱ ዩኒቨርሲቲዎች ቁጥራቸው 500 የሚሆኑ የፕሬዝዳንሻል ሜንተርሺፕ ስልጠና (Presidential Mentorship Program) ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮግራሙ በ Institute of International Education አማካኝነት በአመራር ብቁ የሆኑ ሴቶችን ለማፍራት ከአራት ዓመት በፊት የተጀመረ መርሐግብር ነው፡፡ #AASTU @havanacademy
Show all...
👍 1 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ የአባቶች ቀን እየተከበረ ይውላል። መልካም የአባቶች ቀን ! አስታየት መስጫው ላይ ለአባታችሁ መልካም ምኞት መግለፅ ትችላላችሁ ❤️ @havancademy
Show all...
4 4
ሃቫን አካዳሚ ለእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የኢድ-አል አደሃ (አረፋ) በዓል ይመኛል! እንኳን ለኢድ-አል አደሃ (አረፋ) በዓል አደረሳችሁ! በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምትገኙ የእስልምና ዕምነት ተከታይ ተማሪዎች መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ እንመኛለን! ኢድ ሙባረክ!! Eid Mubarak!! @havanacademy
Show all...
🥰 5
Photo unavailableShow in Telegram
የዩኒቨርሲቲወች በጀት ከቀጣይ አመት ጀምሮ በማይታመን መልኩ ተሸሽሉአል፣ በዚያ ላይ በየአመቱ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡት ተማሪወች ቁጥር እየቀነሰ ነው፣ ይህ ማለት ወደፊት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚገቡ ተማሪወች living standard ይሻሻላል፣ እናንተስ ምን ትጠብቃላችሁ!!! አሁን በደምብ ካነበባችሁ የፈለጋችሁበት ዩኒቨርሲቴ ትገባላችሁ !!! @havanacademy
Show all...
👍 4 4
Photo unavailableShow in Telegram
ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል።በመድረኩም የትምህርት ሚኒስቴር አፈፃፀም በስፋት ውይይት የተደረገበት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል። በ2016 በጀት ዓመት ከማኅበረሰቡ በተገኘ ድጋፍ በትምህርት ለትውልድ መርሐ ግብር 22 ሺህ የሚደርሱ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ጥገና መከናወኑን አስታውቀዋል።በተለይም ለተማሪዎች የሚሰጠው የሪሚዲያል ፈተና መጀመሩን በማስታወቅ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር ተናግረዋል።ሐምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር የገለጹት ሚኒስትሩ÷ ፈተናውን የተሳለጠ ለማድረግ ለፈታኝ መምህራን በቂ ሥልጠና እየሰተጠ መሆኑንም ገልጸዋል። ዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀትና በኦንላይን የሚሰጥ መሆኑን ተከትሎ ለዚህ የሚረዳ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።በክረምት ወራት 62 ሺህ መምህራንን በሚያስተምሩት ትምህርትና የማስተማር ሥነ ዘዴ ዙሪያ ሥልጠና ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቀዋል።ሚኒስቴሩ በክረምት ከያዛቸው ሥራዎች መካከል የዩኒቨርሲቲዎች ዕድሳት ሥራ አንዱ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ @havanacademy
Show all...
1
Photo unavailableShow in Telegram
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2017 በጀት ክፍፍል የፌደራል መንግሥት ለ2017 በጀት ዓመት ከያዘው 971.2 ቢሊዮን ብር በጀት ውስጥ 39 ቢሊዮን ብር ያህሉ ከመንግሥት ግምጃ ቤት ወጪ ሆኖ ለመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲከፋፈል መድቧል። ለፓርላማ በቀረበ የበጀት ረቂቅ ሰነድ ላይ እንደሚታየው 13 ዩኒቨርሲቲዎች ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ተመድቦላቸዋል። ራስ ገዙ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግሥት መደበኛ በጀት 1.9 ቢሊዮን ብር ተመድቦለታል። በሁለተኛ ደረጃ የተቀመጠው ባህርዳር ዩኒቨርስቲ 1.8 ቢሊዮን ብር ተመድቦለታል። ከመንግሥት ግምጃ ቤት 1.7 ቢሊዮን ብር የሚሰጠው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በክፍፍሉ ሦስተኛውን ከፍተኛ የገንዘብ መጠን የሚያገኝ ይሆናል። ጅማ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች በአራተኛ እና በአምስተኛነት ይከተላሉ። የፌደራል መንግሥት በጀትን የሚያዘጋጀው የገንዘብ ሚኒስቴር፤ ባለፈው ግንቦት ወር መጀመሪያ ባካሄደው የበጀት ስሚ መርሐግብር ዩኒቨርሲቲዎች “በተቀመጠላቸው ጣሪያ መሰረት” የበጀት ዕቅዳቸውን አስተካክለው እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቶ እንደነበር አይዘነጋም። #ኢትዮጵያ_ኢንሳይደር @tikvahuniversity
Show all...
1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.