en
Feedback
Maya Essentials

Maya Essentials

Open in Telegram

ማያ ዘመናዊ የወጥ ቤት ዕቃዎች መሸጫ

Show more
664
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#JUST_IN ፡ ፑቲን ፒዮንግያንግን በሚጎበኝበት ወቅት ለኪም ጆንግ ኡን የአውረስ መኪና ስጦታ መስጠታቸው ተነግሯል። ሮይተርስ የጉምሩክ መረጃን አጥንቶ እንደዘገበው አንዳንድ የመኪናው ክፍሎች ከሰሜ
+1
#JUST_IN ፡ ፑቲን ፒዮንግያንግን በሚጎበኝበት ወቅት ለኪም ጆንግ ኡን የአውረስ መኪና ስጦታ መስጠታቸው ተነግሯል። ሮይተርስ የጉምሩክ መረጃን አጥንቶ እንደዘገበው አንዳንድ የመኪናው ክፍሎች ከሰሜን ኮሪያ ዋና ጠላት ከሆነችው ከደቡብ ኮሪያ የመጡ መሆናቸውን አረጋግጧል። Share | T.me/TheNewsReports

ምናልባትም አለማችን ሌላ ጦርነት ልታስተናግድ ይሆን?! ሀሳባችሁን አካፍሉን.." @TheNewsReports

#BREAKING ፡ አውስትራሊያ እና ጆርዳን ዜጎቻቸው ወደ ሊባኖስ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። Share | T.me/TheNewsReports

#JUST_IN ፡ ኢራናውያን አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ድምጽ መስጠት መጀመራቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ቫሂዲ ለመንግስት ቲቪ ተናግረዋል። Share | T.me/TheNewsReports
#JUST_IN ፡ ኢራናውያን አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ድምጽ መስጠት መጀመራቸውን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ቫሂዲ ለመንግስት ቲቪ ተናግረዋል። Share | T.me/TheNewsReports

#BREAKING ፡ ሰሜን ኮሪያ ወታደሮቿን ወደ በሩሲያ በተያዙ የዩክሬን ግዛቶች ልትልክ ነው። Share | @TheNewsReports

#BREAKING ፡ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ካልተደረሰ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ በእስራኤል እና በሒዝቡላህ መካከል መጠነ ሰፊ ግጭ ሊከሰት እንደሚችል የዩኤስ የስለላ መረጃዎች ያሳያሉ ሲ
#BREAKING ፡ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ካልተደረሰ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ በእስራኤል እና በሒዝቡላህ መካከል መጠነ ሰፊ ግጭ ሊከሰት እንደሚችል የዩኤስ የስለላ መረጃዎች ያሳያሉ ሲል ፖሊቲኮ አትቷል። ሁለቱም እስራኤል እና ሒዝቡላህ የውጊያ እቅድ እያዘጋጁ እና ተጨማሪ የጦር መሳሪያ እያስገቡ ነው ተብሏል። አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራትም ጦርነቱ በቀናት ውስጥ ሊቀሰቀስ እንደሚችል በማመን ዜጎቻቸው ሊባኖስን ለቀው እንዲወጡ መክረዋል። ምንጭ፡- ፖሊቲኮ Share | T.me/TheNewsReports

#JUST_IN ፡ አንድ የአሜሪካ ወታደር በኦኪናዋ ጃፓን አንዲት ታዳጊ ወጣትን በማፈን እና በመድፈር ወንጀል መከሰሱ ተዘግቧል። ብሬነን ዋሽንግተን የተባለ የዩናይትድ ስቴትስ አየር ሃይል ወታደር ኦኪ
#JUST_IN ፡ አንድ የአሜሪካ ወታደር በኦኪናዋ ጃፓን አንዲት ታዳጊ ወጣትን በማፈን እና በመድፈር ወንጀል መከሰሱ ተዘግቧል። ብሬነን ዋሽንግተን የተባለ የዩናይትድ ስቴትስ አየር ሃይል ወታደር ኦኪናዋ ውስጥ ከ16 ዓመት በታች የሆነችን እና ለአቅመ አዳም ያልደረሰች ጃፓናዊት ልጅን በማፈን እና በፆታዊ ጥቃት ክስ ተመስርቶበታል። ዘገባዎች እንደሚሉትም ወታደሩ ልጅቷን ወደ መኪናው አስገብቶ በግዳጅ ፆታዊ ግንኙነት እንዳደረጉ ገልፀዋል። Share | T.me/TheNewsReports

#NEW ፡ የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር፦ "ሀገራችንን ጨምሮ ማንም ሰው እንደ ሶስተኛው የአለም ጦርነት የጨለመውን ምስል የማይመኝ ቢሆንም፣ የኛ ጦር ግን ለማንኛውም አይነት ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ዝግጁ ነው
#NEW ፡ የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር፦ "ሀገራችንን ጨምሮ ማንም ሰው እንደ ሶስተኛው የአለም ጦርነት የጨለመውን ምስል የማይመኝ ቢሆንም፣ የኛ ጦር ግን ለማንኛውም አይነት ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ዝግጁ ነው!" Share | T.me/TheNewsReports

#BREAKING ፡ በቤይሩት የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጎቹ ወደ ሊባኖስ እንዳይጓዙ አሳስቧል። Share | T.me/TheNewsReports
#BREAKING ፡ በቤይሩት የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጎቹ ወደ ሊባኖስ እንዳይጓዙ አሳስቧል። Share | T.me/TheNewsReports

#NEW ፡ እስራኤል ማስጠንቀቂያዎችን ያዘሉ ፊኛዎች ዛሬ ወደ ደቡብ ሊባኖስ ልካለች። እንዲህም ይላል፦ "የእስራኤል ምድር የአይሁዶች ነው። በአስቸኳይ እንድትለቁ!" መረጃዎች እንዲደርሷችሁ፡ Share
#NEW ፡ እስራኤል ማስጠንቀቂያዎችን ያዘሉ ፊኛዎች ዛሬ ወደ ደቡብ ሊባኖስ ልካለች። እንዲህም ይላል፦ "የእስራኤል ምድር የአይሁዶች ነው። በአስቸኳይ እንድትለቁ!" መረጃዎች እንዲደርሷችሁ፡ Share | T.me/TheNewsReports

#BREAKING ፡ ኔዘርላንድ እና ጀርመን ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ሊባኖስን ለቀው እንዲወጡ አሳስበዋል። ይህም የሆነው እስራኤል ከሊባኖስ ጋር ጦርነት ልትከፍት ትችላለች በሚል ስጋት መሆኑን ገልጸዋል።
#BREAKING ፡ ኔዘርላንድ እና ጀርመን ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ሊባኖስን ለቀው እንዲወጡ አሳስበዋል። ይህም የሆነው እስራኤል ከሊባኖስ ጋር ጦርነት ልትከፍት ትችላለች በሚል ስጋት መሆኑን ገልጸዋል። በዚህ ሳምንት የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እስራኤልን እና ሊባኖስን ጎብኝተው በሀገራቱ መካከል ስምምነት ለመፍጠር ሙከራ አድርገው ነበር። ሙከራው ያልተሳካ ይመስላል። Share | T.me/TheNewsReports

#BREAKING ፡ "አዲስ ዜጎች የእስራኤልን የመኖር መብት ያውጃሉ" - ጀርመን በጀርመን አዲስ የዜግነት አመልካቾች የእስራኤልን የመኖር መብት እንዲያውጁ ግልጽ የሆነ መስፈርት ከትላንት ማክሰኞ ጀም
#BREAKING ፡ "አዲስ ዜጎች የእስራኤልን የመኖር መብት ያውጃሉ" - ጀርመን በጀርመን አዲስ የዜግነት አመልካቾች የእስራኤልን የመኖር መብት እንዲያውጁ ግልጽ የሆነ መስፈርት ከትላንት ማክሰኞ ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል። በዚህም ይህን መስፈርት አሟልቶ ያልተገኘ ግለሰብ የጀርመን ዜግነትን ይከለከላል። - Financial Times Share | T.me/TheNewsReports

#NEW ፡ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን፦ "እስራኤል አሁን በሊባኖስ ላይ አይኗን ጥላለች። ኔታንያሁ ጦርነቱን ወደ አካባቢው ለማስፋፋት ማቀዱ ትልቅ ጥፋት ያስከትላል። የኢስላማዊው ዓለም እና የመካከለ
#NEW ፡ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን፦ "እስራኤል አሁን በሊባኖስ ላይ አይኗን ጥላለች። ኔታንያሁ ጦርነቱን ወደ አካባቢው ለማስፋፋት ማቀዱ ትልቅ ጥፋት ያስከትላል። የኢስላማዊው ዓለም እና የመካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች ለእነዚህ ደም አፋሳሽ እቅዶች በቅድሚያ ምላሽ መስጠት አለባቸው። ቱርክ ወንድማማች ከሆኑ የሊባኖስ ህዝብ እና መንግስት ጎን ትቆማለች። ሌሎች የቀጠናው ሀገራት ከሊባኖስ ጋር በአንድነት እንዲቆሙ እጋብዛለሁ።" Share | T.me/TheNewsReports

#NEW ፡ የእስራኤል ወታደሮች የሳውዲን ሰንደቅ በመርገጥ በማህበራዊ ሚዲያ ፎቶ ለቀዋል። Share | T.me/TheNewsReports
#NEW ፡ የእስራኤል ወታደሮች የሳውዲን ሰንደቅ በመርገጥ በማህበራዊ ሚዲያ ፎቶ ለቀዋል። Share | T.me/TheNewsReports

#BREAKING ፡ የሐማስ የፖለቲካ ቢሮ ኃላፊ እህት ኢስማኢል ሃኒዬህ ዛሬ ምሽት እስራኤል በምዕራብ ጋዛ ባደረሰችው ጥቃት ተገድላለች። ጥቃቱ ልጇ ናሃድ፣ ባለቤቷ ኢማን እና ስድስት ልጆቻቸውን ገድሏ
#BREAKING ፡ የሐማስ የፖለቲካ ቢሮ ኃላፊ እህት ኢስማኢል ሃኒዬህ ዛሬ ምሽት እስራኤል በምዕራብ ጋዛ ባደረሰችው ጥቃት ተገድላለች። ጥቃቱ ልጇ ናሃድ፣ ባለቤቷ ኢማን እና ስድስት ልጆቻቸውን ገድሏል። አንዳንዶቹ አሁንም ከፍርስራሹ ስር ተቀብረዋል ተብሏል። ከጦርነቱ መጀመሪያ ጀምሮ ሃኒዬህ 17 የቤተሰቡን አባላት አጥቷል። ትላንት ምሽት ከደረሰው ጥቃት በተጨማሪ ሃኒዬህ በ 2 የተለያዩ ጥቃቶች 3 ልጆቹን እና 5 የልጅ ልጆቹን አጥቷል። Share | T.me/TheNewsReports

#እስራኤል በጋዛ ላይ ባካሄደችው ጦርነት 263ኛ ቀኑን ያስቆጠረ ሲሆን ቢያንስ 37,626 ፍልስጤማውያንን ተገድለዋል - በአብዛኛው ሴቶች፣ ልጆችን እና ጨቅላ ህፃናትን ገድሏል። 86,098 የሚሆኑት
#እስራኤል በጋዛ ላይ ባካሄደችው ጦርነት 263ኛ ቀኑን ያስቆጠረ ሲሆን ቢያንስ 37,626 ፍልስጤማውያንን ተገድለዋል - በአብዛኛው ሴቶች፣ ልጆችን እና ጨቅላ ህፃናትን ገድሏል። 86,098 የሚሆኑት የቆሰሉ ሲሆን 10,000+ በቦምብ በጋዩ ቤቶች ፍርስራሾች ስር ጠፍተዋል፣ 9,500 የሚሆኑት በቴል አቪቭ ታፍነዋል። Share | T.me/TheNewsReports