915
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+1630 days
Posts Archive
"ጸሎትን የምንጸልየው እግዚአብሔር የማያውቀው ነገር ኖሮ አይደለም፤ ወደ እርሱ እንድንቀርብ፣ ቀርበን ወዳጆቹ እንድንሆን፣ ዘወትር እንዲረዳን፣ ራሳችንን ዝቅ ለማድረግ፣ ኃጢአታችንንም እንድናሰብ ነው እንጂ።"
ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
እጅግ የተወደዱ ዘወትር ዐርብ መሐረነአብ ጸሎታችን 12:00 መተባበር ህንጻ 605 መምህርት ጽዮን በገና ቤት እንገናኝ!!!
❤️ፍኖተ አፈወርቅ🌹
የእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን
ጉባኤ ጵሮቅለስ በያዝነውም ሳምንት ሙሉ
ዝግጅቱን ጨርሶ በተለመደው ሰዓት ሊካሄድ
እናንተን ክቡራን እንግዶቹን ይጠባበቃል
የእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለንጉባኤ ጵሮቅለስ በያዝነውም ሳምንት ሙሉ ዝግጅቱን ጨርሶ በተለመደው ሰዓት ሊካሄድ እናንተን ክቡራን እንግዶቹን ይጠባበቃል
እንደምን አመሻቹ ውድ ቤተሰቦች 🙌
እግዚአብሔር ቢፈቅድና ቢወድ የነገ እንደተጠበ ነው።
መናነሻ ቦታ መገናኛ ቦሌ ክፍለከተማ አጠገብ ያለው ተርሚናል ውስጥ ነው።
12:30 መናነሻ ሰዓታችን ነው በጊዜ ይድረሱ አደራ!!
ለበለጠ መረጃ :-+251953662929
+251941546185
+251929117589
+251988183778
🌹🌹እንኳን አምላክን ለወለደች ለክብርት ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤ ወዕርገታ በሰላም በጤና አደረሳቹሁ አደረሰን !
መልካም በዓል ይሁንልን።
ስለ ሁሉም ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!
🌹ፍኖተ አፈወርቅ❤️
እንደምን አመሻችሁ ተወዳዶች
እንኳን እመቤታችን ለቅድስት ኪዳነ ምሕረት በዓል በሰላም አደረሰን
በዓሉን በማስመልከት አብዛኛው አባላት ማሕሌቱን እንደምትቆሙ ተስፋ በማድረግ የዚህ ሳምንት የጉባኤ ጽሮቅለስን ለቀጣይ ሳምንት አሳልፈናል
በቀጣይ ሳምነት የሚጀምር የ 2ሳምንት ተከታታይ ትምህርት ይኖረናል አደራ እንዳይቀሩብንለጸሎት በቆምን ጊዜ ሁሉ ማሕበራችን ማሰብ እንዳንረሳ🙏 ከበዓሉ ረድኤት በረከት ያሳትፈን አሜን
ማቴ 13÷18(የዘሪው ምሳሌ)
1. አሁን ባለንበት ሕይወት የልባችን አፈር ሁኔታ የትኛውን ይመስላል?
2. የቃሉን ፍሬ የሚያንቁብን የዘመናችን "እሾሆች" ምንድን ናቸው?
3. በመንፈሳዊ ሕይወታችን ፍሬያማ (መቶ፣ ስድሳ፣ ሰላሳ) ለመሆን ምን ያጎድለናል?
4. እንደ ገበሬው በጸሎታችንና በሕይወታችን ታጋሾች ነን?
5. ሰምተን ከምንረሳው ይልቅ ቃሉ በልባችን እንዲቀር ምን እናድርግ?
በ17 መወያያ እርሳችን ነው👆👆ሌሎችም ብዙ ምንማማርበት በረከት የምናገኝበት መርኃ ግብራት ይኖሩናል በፍጹም እንዳይቀሩብ ጉዞዋችን ለይ🙏🙏
‼️‼️ደርሶ መልስ ትራንስፓርትና ምግብን ጨምሮ 300 ብር ነው።
በዚህ አካውንት በማስገባት👇 1000712877573 Ofijan Dula and Etsub Alemayehu
screen shoot @EtsubiA ይላኩና በቶሎ ያሳውቁን እባኮትን 🙏
🌹ፍኖተ አፈወርቅ❤️
🌼🌼እጅግ የተወደዱ እንደምን አሉ😊
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንኺድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።
መዝ 121:1
እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢወድ የአመቱ የመጨረሻ የጽዋ መርኃ ግብራችንን ነሐሴ 17 ወደ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተክርስቲያን ጉዞ እናደርጋለ እጅግ የተወደዱ እርሶም ፕሮግራሞትን ከወዲው እንዲያስተካክሉ በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አምላክ ስም አደራ እንላለን🙏
‼️‼️ደርሶ መልስ ትራንስፓርትና ምግብን ጨምሮ 300 ብር ነው።
በዚህ አካውንት በማስገባት 1000712877573 Ofijan Dula and Etsub Alemayehu
screen shoot @EtsubiA ይላኩ 🙏
መጠየቅ የምትፈልጉት ነገር ካል 👇👇
+251953662929
+251941546185
ስለ ሁሉም ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!
❤️ፍኖተ አፈወርቅ🌹
🌼🌼እጅግ የተወደዱ እንደምን አሉ😊
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንኺድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።
መዝ 121:1
እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢወድ የአመቱ የመጨረሻ የጽዋ መርኃ ግብራችንን ነሐሴ 17 ወደ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተክርስቲያን ጉዞ እናደርጋለ እጅግ የተወደዱ እርሶም ፕሮግራሞትን ከወዲው እንዲያስተካክሉ በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አምላክ ስም አደራ እንላለን🙏
‼️‼️ደርሶ መልስ ትራንስፓርትና ምግብን ጨምሮ 300 ብር ነው።
በዚህ አካውንት በማስገባት 1000712877573 Ofijan Dula and Etsub Alemayehu
screen shoot @EtsubiA ይላኩ 🙏
መጠየቅ የምትፈልጉት ነገር ካል 👇👇
+251953662929
+251941546185
ስለ ሁሉም ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!
❤️ፍኖተ አፈወርቅ🌹
የእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለንጉባኤ ጵሮቅለስ በያዝነውም ሳምንት ሙሉ ዝግጅቱን ጨርሶ በተለመደው ሰዓት ሊካሄድ እናንተን ክቡራን እንግዶቹን ይጠባበቃል
🌼🌼ደስስስ የሚል የምስራችችች😊
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንኺድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።
መዝ 121:1
እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢወድ የአመቱ የመጨረሻ የጽዋ መርኃ ግብራችንን ነሐሴ 17 ወደ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተክርስቲያን ጉዞ እናደርጋለ እጅግ የተወደዱ እርሶም ፕሮግራሞትን ከወዲው እንዲያስተካክሉ በቅዱስ ዮሐንስ አፈወር አምላክ ስም አደራ እንላለን🙏
ስለ ሁሉም ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!!
❤️ፍኖተ አፈወርቅ🌹
ጉባኤ ጵሮቅለስ በዚህ ሳምንትከ መምህር ተክሌ ጋር ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ሆይ፤ እኔን ኃጥያተኛውን ማረኝ።
አርብ ማታ 3፡00 ላይ አይቀርምየእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን https://t.me/FNOAFW
Repost from ቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ጾም ሙሽሪትን ትመስላለች፤ ሙሽሪትን በሰርግ አዳራሽ ኾነው የሚቀበሏት ሰዎች ቤቱን ያስጌጡታል፤ ይሸልሙታል፡፡ ወደ ሰርጉ አዳራሽ የሚገባውን ሰው የሰርግ ልብስ ለብሶ እንደኾነ፣ የቆሸሸ እንዳልኾነ አይተው ያስገቡታል፡፡ እኛም እንዲኽ ልንኾን ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡
ልቡናችንን በማንጻት፣ ልል ዘሊል ከመኾን በመራቅ፣ የክፋት እርሾን በማስወገድ፣ ከጾም ጋር አብረው የሚመጡትን የሚያጅቧትን መልካም ምግባራትንም ለመቀበል የልቡናችንን ውሳጤ በመክፈት የምግባር እናት፣ የማስተዋል እንዲኹሉም ለሌሎች ምግባራት ኹሉ ንግሥት የምትኾን ጾምን ልንቀበላት ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡ ይኽን ያደረግን እንደኾነ ታላቅ ሐሴት እናደርጋለን፤ ርሷም ቁስለ ነፍሳችንን ትፈውስልናለች፡፡
በሌላ አገላለጽ ብነግራችኹ ሐኪሞች በአንድ ታማሚ ሰውነት ውስጥ ያለውን ቆሻሻ፣ መርዘኛ ፈሳሽን ማስወገድ ሲፈልጉ መጀመሪያ የሚያደርጉት ነገር ቢኖር ታማሚው ምግብ ከመውሰድ እንዲቈጠብ ነው፡፡ ታማሚው ለጊዜው ምግብን ከመብላት ካልተከለከለ ሓኪሞቹ የሚሰጡት መድኃኒት እንደተፈለገው ውጤት አይሰጥም፡፡ እኛም ቁስለ ነፍስ ቁስለ ሥጋ የምትፈውሰውን ጾም ስንቀበላት ከዚኽ በላይ ልንኾን ይገባናል ብዬ እነግራችኋለኹ፡፡ ድኅነተ ሥጋ ድኅነተ ነፍስን የምንሻ ከኾነ ልቡናችንን ንጹሕና ንቁ በማድረግ ልንወስዳት ይገባናል፡፡ እንዲኽ ካልኾነ ግን ከጥቅሟ ይልቅ ጉዳቷ ያመዝናል፡፡
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ጉባኤ ጵሮቅለስ በዚህ ሳምንትጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ሆይ፤ እኔን ኃጥያተኛውን ማረኝ።
አርብ ማታ 3፡00 ላይ አይቀርምየእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን https://t.me/FNOAFW
ጉባኤ ጵሮቅለስ በዚህ ሳምንትጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ሆይ፤ እኔን ኃጥያተኛውን ማረኝ።
አርብ ማታ 3፡00 ላይ አይቀርምየእግዚአብሔርን ቃል ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን https://t.me/FNOAFW
‹‹ወደሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ያነጽሐነ እምኵሉ ኀጣውኢነ፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኀጢአታችን ሁሉ ያነጻናል››
1ዮሐ 1:7
‼️‼️ን ስ ሐ ገብተን ሐምሌ 26 እንደ እግዚአብሔር መልካም ፍቃድ ለቅዱስ ሥጋውና ደሙ እንዘጋጅ 🙏
ስለ ሁሉም ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን !!
❤️ፍኖተ አፈወርቅ🌹
