ገላግሌ Academy
Open in Telegram
..........ይሄ ቻናል በትምህርት ከትምህርት ስለትምህርት ብቻ የሚወራበት ተወዳጅ የተማሪዎች ቻናል ነው ምርጥ በአማርኛ የተብራራ Note ቀላል Learning Tricks የአስተማሪውን ጭንቅላት ያነበቡ Teachers Mind ጥያቄዎችን በውስጡ አኳቷል። ✔ Alpha book series 👉 "ጥረታችን እስከ ስኬቶ ጫፍ ነው" ለማስታወቂያ @gelagleR
Show more9 883
Subscribers
-1624 hours
-227 days
+7630 days
Posts Archive
9 882
+1
" ከ415 ሺሕ ተፈታኞች ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት " - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ
የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ይፋ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) በሰጡን ቃል ውጤቱ ተለቋል ብለው፣ ያለፉት ተፈታኞች 86 በመቶ መሆናቸውን፣ ማለፊው 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ተናግረዋል።
ከአጠቃላይ ተፈታኞች መካከል 61 ሺሕ የሚሆኑት ተማሪዎች ማለፊያ ውጤት አላመጡም።
በክልሉ ወደ 415 ሺሕ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና መውሰዳቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት ቡልቶሳ (ዶ/ር)፣ ከእነዚህ ውስጥ "ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት" ሲሉ ተናግረዋል።
ተፈታኞች ውጤታቸውን በአድሚሽን ካርድ ቁጥር መመልከት እንደሚችሉና መመልከቻው "ክፍት" መሆኑን የገልጸዋል።
https://oromia.ministry.et/#/
Gelagle Academy
አዲስ አበባ
ሃምሌ 15 ቀን 2018 ዓ/ም
9 882
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
" ከ415 ሺሕ ተፈታኞች ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት " - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ
የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ይፋ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) በሰጡን ቃል ውጤቱ ተለቋል ብለው፣ ያለፉት ተፈታኞች 86 በመቶ መሆናቸውን፣ ማለፊው 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ተናግረዋል።
ከአጠቃላይ ተፈታኞች መካከል 61 ሺሕ የሚሆኑት ተማሪዎች ማለፊያ ውጤት አላመጡም።
በክልሉ ወደ 415 ሺሕ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና መውሰዳቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት ቡልቶሳ (ዶ/ር)፣ ከእነዚህ ውስጥ "ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት" ሲሉ ተናግረዋል።
ተፈታኞች ውጤታቸውን በአድሚሽን ካርድ ቁጥር መመልከት እንደሚችሉና መመልከቻው "ክፍት" መሆኑን የገልጸዋል።
https://oromia.ministry.et/#/
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሃምሌ 15 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
9 882
✅Wave time
⭐️ከ 1k subscriber ጀምሮ ያለውና ቻናላችሁን ማሴደግ የምትፈልጉ Channel ካላቹ በ @sofi1232⭐️ ተመዝገቡ
እንዴት ነው ምዝገባው?
1. የchannaleun link እና wave ብሎ ብቻ መላክ::
1. ከ1k በላይ
2. ከ5k በላይ
3. ከ10k በላይ
4,ከ15k በላይ
5, ከ 20k በላይ
6, ከ 25k በላይ
7, ከ 30k በላይ
⛔️በቀን ሁለቴ ብቻ post ይደረጋል
⛔️educational ያልሆነ ቻናል እንዳትመጡ!...(specially sexual content ይዞ መምጣት ለblock ያዳርጋል::❌
⛔️ ከ 1k በታችም አትምጡ
9 882
አዲስ አበባ #ስድስት #ኪሎ #የካቲት 12 #የሰማዕታት #ሀውልት - 1953 ዓ.ም
The #Martyrs #Statue at #Sidist #Kilo in Addis Abeba in 1961. The statue is built to honour thousands of Ethiopians massacred primarily in #Addis #Abeba & the #Debre #Libanos monastery by the #fascist forces of #Mussolini in February 1937
University of Wisconsin Libraries - Milwaukee/American Geographical Society AGS Photo Archive/Cities Around the World/Forman, Harrison Photograph/Gift of Sandra Carlyle Forman:
https://collections.lib.uwm.edu/digital/collection/catw/id/2123
9 882
Repost from ታሪካዊ ፎቶዎች 📷 📼
አዲስ አበባ #ስድስት #ኪሎ #የካቲት 12 #የሰማዕታት #ሀውልት - 1953 ዓ.ም
The #Martyrs #Statue at #Sidist #Kilo in Addis Abeba in 1961. The statue is built to honour thousands of Ethiopians massacred primarily in #Addis #Abeba & the #Debre #Libanos monastery by the #fascist forces of #Mussolini in February 1937
University of Wisconsin Libraries - Milwaukee/American Geographical Society AGS Photo Archive/Cities Around the World/Forman, Harrison Photograph/Gift of Sandra Carlyle Forman:
https://collections.lib.uwm.edu/digital/collection/catw/id/2123
