cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

Show more
Advertising posts
200
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-430 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ስኬትን ፍለጋ “ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡ ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡ From Dr.Mihrat Debebe በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
190Loading...
02
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች? 1. ችግሩ እንዳብን አምኖ መቀበል 2. የግል ቀይ መስመርን ማበጀት መማር 3. ከሰዎቹ ውጪ መኖር እንደምንችል ራስን መሳመን 4. የግል ሕይወት እድገት ላይ ማተኮር 5. የጤንነት አደጋ ላይ ከደረሰ መለየር 6. ለሰወቹ ስሜት ምንም ሃላፊነትን እንደሌለን መገንዘብ 7. ለስላሳ ግን ጠንካራ መሆን 8. ስሜታዊ በመሆን አቅርቦት አለመስጠት 9. እርዳታን መፈለግ ከዚህ በታች የቀረበላችሁን የቲክቶክ ሊንክ በመጫንና በመመልከት ራሳችሁን አንቁ! ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ለመረጃው @DrEyobmamo ቴሌግራም inbox ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ https://t.me/Dreyob https://m.youtube.com/user/naeleyob623 https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
120Loading...
03
10 አስገራሚ የማንበብ ጥቅሞች For more : @Bemnet_Library
260Loading...
04
ክርስቶስ የእውነተኛ ፍቅር ምሳሌ ነው በዓለማችን ላይ ብዙ ፍቅሮች አሉ ማለቴ ፍቅር የሰው ስም ሳይሆን የፍቅር አይነቶች ማለቴ ነው፡ እና ሁሉም ፍቅር መጀመሪያና መጨረሻ አለው ነገር ግን የሁሉም ፍቅሮች ባለቤትና መሠረት እንድሁም መነሻና መድረሻ ራሱ ፍቅር የሆነው የኢየሱስ ፍቅር ብቻ ነው ደግሞ የኢየሱስ ፍቅር መለኪያ ምዛኑ ምንም ሳይሆን ያው እንድሁ የሆነ ፍቅር ነው ርኅራኄ ነው ከዚያ ውጪ ምንም!! የሰው ልጆች የፍቅር ምዛኑ ዘር፣ ጎሳ፣ መልክ፣ ቀለም፣ሃብትና ዝና: ብቻ የተለያዩ ነገሮች ልሆኑ ይችላሉ ነገር ግን እነዚያ ነገሮች ሁሉም ገደብ አላቸው። መልክ ቢሆን ይጠወልጋል፣ዘር ቢሆን ይክዳል፣ሃብት ቢሆን ያልቃል፣ዝናም ቢሆን ይረግፋል፡ አዎ ሁሉም ነገር ዛሬ ትልቅና ግርም የሚለን ነገር ሁሉ ለጊዜው ነው በጊዜው እርፍ ይላል። የማያልቅ አንድ አለ፤ የዘላለም ፍቅር የሆነው ኢየሱስ፣ እንግዲህ እኛ እርስ በራሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እውነተኛ ፍቅር ምንጩ ቅንነት ነው፣ ትህትና ነው፣ በጎነት ነው፣ ደግሞ መሠረቱም በልብ እንደመሆኑ ሁሉንም ሰው ይወዳል እናም ፍቅሩ ራሱ በርኅራኄ የተሞላ ነውና ብዙ ጊዜ በቸርነትና በሥጦታ ይገለጣል። እኛኮ ክርስቶስ ለኔ ርቃኑን ተሰቀለልኝ እያልን እንደመጣለን ግን በአጠገባችን የታረዘውን #ወንድም:ክርስቶስ አንመለከትም ደግሞም ከጎረቤት እስከ ጎዳና ዳር ብዙ ክርስቶሶች ተርበው ተጠምተው  እያየን አሯ ክርስቶስ ለኔ ነው የተጠማው እያልን ከንፈችንን እንሞጥጣለን!! ለነገሩማ ኢየሱስ እኮ መከራ የተቀበለው ፍቅሩን አሳይቶልን እኛም ለሌሎች ፍቅር እንድናጋራላቸው ዘንድ ነው። ሌላ ደግሞ በፍቅር ውስጥ ይቅርታ ትልቅ ስፍራ አለው እኛ ግን ይቅርታን በወጉ አናቅም ማለት ኢየሱስ በመስቀል ምህረት ሲያደርግልን እና ሲያስደርግልን ምንም ድርድርና ክርክር አላደርገውም ዛሬ ዛሬ ይቅርታ በማስፈርትና በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች እየተደረጉ ይገኛል። ታድያ ፍቅርን ከይቅርታ ነጥሎ ማያት ከአይን ብሌን ቆብውን ማንሳት ነው!! ስለዚህ ሁለቱም የተጣመሩ ናቸው። በአጠቃላይ ፍቅራችን ያለግብዝነት ይሁን የሚወደንን ብቻ መውደድ ጨው ላይ ሱካር መጨመር ነውና ደካሞችን የተጣሉትንም እንቅረባቸው የልባችንን ማዕድ እናጋረው❤❤ share share🙏 God be we with us🙋💓💓❤ xuma hosehe🙏🙏❤❤ Share share 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
620Loading...
05
እንፋሎት ነን " ነገ የሚሆነውን አታውቁምና፥ ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።”— ያዕቆብ 4፥13-14        ስለነገ በእርግጠኝነት የምናውቀው ነገር ቢኖር አለማወቃችንን ነው። ስለ ነገ በዙሪያችን ካሉ ሰዎች መሀል አንዱም ዋስትና አይሰጠንም። ነገ በእግዚአብሔር የተጠቀለለች እርሱ ብቻ ያያትና የሚያውቃት ስጦታ ናት።      ህይወት ትነት መሆኑን አውቆ መኖር ከመኖር የተለየ ነው። እዚህ ያሉት የሚታዩት፣ ልትይዛቸው የምትጓጓላቸው ነገሮች ሁሉ ያልፋሉ። የሚጸናውን ነገር አጥብቀህ መያዝ አለብህ።  አስፈላጊ የሆነውን ነገር አጣጥሙ። ህይወት አጭር ናት፤ ዘላለማዊነት ረጅም ነው። እንደዚህ መኖር አለብን።       የምወዳቹ እህት እና ወድሞቼ ዛሬ ያዝኩት የምትሉት፣ አለኝ የምትሉት ገንዘብ ቢሆን ቁመና፣ ጤና ቢሆን ስራ፣ ሰው ቢሆን ንብረት ይቅርና እኛ ራሱ ትነት ነን። አሁን ታይተን በኋላ የምንሰወር፤ ነበሩ ለመባል ቅርብ የሆንን ነን። ታዲያ የማይዘልቅ ሐብት፣ የማይከርም ንብረት፣ ዘላለም የማያስቆጥር እውቀትና ሙያ ይዞ መኩራት ልክ አይደለም። እንኳን ያለን ነገር ሕይወታችንም አታኮራም።       ሕይወትን እንደ እንፋሎት ስትቆጥር ከሰው ጋር በፍቅር እንጂ በጸብ ለመኖር አትከጅልም፤ ከሰው ጋር በትህትና እንጂ በትዕቢት ለመኖር አታቅዱም። አዎ ሕይወት እንፋሎት መሆኗ ሲገባን ክርስቶስን እያሰባቹ ከሰውም ከእግዚአብሔርም ጋር በሰላም ትኖራለቹ።       ይህ የያዕቆብ ጥቅስ ልባችሁን ዘልቆ እንዲገባ መንፈስ ቅዱስ እንዲገልጥላችሁ እጸልያለሁ። ሕይወት በጭጋግ የተመላች እንፋሎት ናት። ሁሉ ለመጥፋት የሚቸኩል ነው። እዚህ ያለን ጊዜ ከዘላለም ህይወት አንጻር እጅግ ትንሽ ናት። ዛሬን በደንብ ልንወዳት፣ ዛሬን በጥሩ ሁኔታ እንድንኖር፣ ዛሬን በፍጹም ልባችን፣ በፍጹም ሃሳባችን፣ በፍጹም ኃይላችን እግዚአብሔርን ልንወድ ይገባል። ዛሬ በአካባቢያችን ያሉትን ሰዎች በደንብ ልንወድ ይገባል።       ዛሬ በገንዘባችን ላይ ልንሰለጥንበት ለወደቁት ረድተነው፣ ለተራቡት አጉርሰነው ሰጥተን እንጂ እኛ የማንበላውን ገንዘብ ለሌሎች በባንክ አስቀምጠን ማለፍ የለብንም። አልበላም አላበላም፤ አልጠጣም አላጠጣም ብላችሁ በባንክ የቆጠባችሁት ገንዘብ ስታልፉ የሚያዝበት ያልቆጠበው ያላጠራቀመው ሰው ነው። ሕይወት እስካለች ባላችሁ ነገር እዘዙበት እግዚአብሔርን የሚያስደስት ስራ ሰርታችሁ እለፉበት።      ክርስትና የመስጠት መርህ እንጂ የመቆጠብ መርህ አይደለም። መቆጠብ መርሁ ቢሆን እግዚአብሔር ያለውን አንድያ ልጁን በቆጠበው ነበር። ክርስትና ግን መርሁ መስጠት መቆረስ ነውና ያለውን ሰጥቶ ያልረካው እግዚአብሔር ልጁንም ሰጠን። ታዲያ በልጁ ሕይወት ያልሳሳ አምላክን እየተከተልን ገንዘብን ለምስኪኖች መቆጠብ፤ ማበረታቻ ቃልን ተስፋ ለቆረጡ ሰዎች መንፈግ ምን የሚሉት ህይወት ነው።       ወዳጆቼ የውሸት እየኖርን የእውነት እንዳንሞት እንጠንቀቅ።👈
552Loading...
06
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !! በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብና የመረዳዳት እንድሆንላችሁ እንመኛለን ። እንዲሁም በበዓሉ ወቅት ከምንበለውና ከምንጠጠው ሁሉ ለሌላቸው እንድናቆርስላቸው በታላቅ ፍቅር ጥሪ ለማስተላለፍ እንወዳለን ። አንድነት ።።።መልካም በዓል ።።።።በአማ ከአንድነት በአማ 🙏🙏❤ ከዋና ጽ/ቤት join us ..share..comment https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
1022Loading...
07
Media files
801Loading...
08
Media files
690Loading...
09
#የሚደንቅ ቀን በትላንትናው ዕለት አንድነት በጎ አድራጎት ማኀበር የስቅለትና የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ አባላቱ ልዩ የሕብረት ጊዜ ማሳለፍ ችለዋል። በዕለቱም ደማቅ ጊዜ ያሳለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጥቂት እንግዶችና ከ90% በላይ የማኀበሩ አባላት መገኘት ችለዋል ። በፕሮግራሙ ዝግጅት ላይ የተካተቱ ነገሮችን ለማስታወስ ያክል ፦የውይይትና የስብሰባ ጊዜ፣ የአባላት እርስ በርስ የመተዋወቅ ጊዜ ፣ ስለ ማኀበሩ ያላቸውን ቦታ በቃላት የሚገልጽበት ጊዜ ፣ ደግሞ ለማኅበሩ እድገት ትልቅ ሚና ለመጫወት ቃል የመግባት ጊዜ ፣ የመመካከርና የጭውውት ጊዜ እንዲሁም አዝናኝና አስተማሪ ጥያቄዎችን የመጠያየቅ ጊዜ እያለ ፍጻሜውን በጋራ የphoto ጊዜ በማድረግ ተጠናቋል ። በአጠቃላይ ከሚባለው በላይ #አስደማሚ ጊዜ እንደነበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች በግልጽ አስታያየት መስጠት ችለዋል ። የፕሮግራሙ ክፍል ሁለት በቀጣይ ወር ከልዩ #ሥልጠና ጋር የሚካሄድ ሲሆን ከዚያ በፊት ደግሞ በመጪው በትንሣኤ በዓል ዕለት በአንዲት #ተፈናቃይ እናት ቤት በዓልን አብሮ ለማሳለፍ ታቅዶ እየተዘጋጀበት ይገኛል ። ስለሆነም ከአሁን ጀምሮ የማኀበሩ አባል በመሆንም ሆነ ስፖንሰር በመሆን በዚህ ሥራ ላይ የበኩላችሁን ትብብር ለማድረግ እንድትችሉ በታላቅ ፍቅር ጥሪ እናቀርባለን ። ከማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
832Loading...
10
እንደምን ከረማችሁ ወዳጆች ከነገ ጀምሮ ስለ ሕማማት ሳምንት በጣም ምገራርሙ ትምህርቶችን እንከፋፈላለን በደምብ ለመከታተል ሞክሩ ! ደግሞ ወዳጆቻችንን በመጋበዝ እንድንተባበር በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ የሕማማት ሳምንት ትምህርት በተላይ ጌታችን ኢየሱስ በሕይወቱ ማብቂያ ላይ የተናገራቸው የኑዛዜ ንግግሮችም ስለሆኑ ትኩረት ልሰጥበት ይገባል ። እንግዲህ በትዕግሥትና በትህትና እንትጠብቁኝ በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ ። I love so much in the chirst name Join us https://t.me/ZOEEternallife Join us https://t.me/ZOEEternallife
571Loading...
11
#ሊሞቱ_የደረሱ_ሰዎች_የሚቆጫቸው_10_ነገሮች በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል። 1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም። 2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም። 3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም። 4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ? 5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም። 6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም። 7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም። 8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር። 9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ። 10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር። ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ Dawit Dreams ላይ ከተናገረው የተወሰደ። ሞት መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም። በየሰአቱ በአለማችን 7500 ሰዎች ይሞታሉ። በየቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ 180ሺ ሰዎች ይሞታሉ። ሞት ማን ጋር መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም።  ደስተኛ ሆነን፣ ህልማችንን እየኖርን፣ ራሳችንን እየተንከባከብን፣ብዙም ኮስታራ ሳንሆን፣ ከምንወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ እያሳለፍን በይቅርታ ልብ እንዲሁም በመንፈሳዊነት መኖር ሞት ሲመጣ እዳንፀፀት የሚያግዙ ነጥቦች ይመስሉኛል። @UoG_Psych
650Loading...
12
ክፍል 10 👍.....እንደቀጠለ ነው ሐይሚ የተስፍሽን ተጣረች፡ ወዬ ! ወዬ...አቤታ አበዛ። ሐይሚን አሁንም ብስጭት እያከነፋት ነው ፡ ንዴትና ቁጣም ግንፍልፍል ይልባታል። ፊቱዋ ተጨማዶ ፡ ጸጉሩዋ መንጨባረር ጀምሯል። ምክንያቱም የምረዳት ሰው አላገኘችምና ። የክርስቲ ቢሽቂያ ፣ ከቡና ቤቱ የወጣው የወጣቱ ጉዳይና የብሬ መመጻደቅ ተደራርቦባት ትንሽ በልቡዋ ተናጠች ። ነገር ግን አሁንም ዝምታን መረጠች ። ለምን ? ግን ለምን ...ዝም ! ዝምታ ግን አመራጭ ይሆናል ? በአንድ ዓይኑዋ ክፋት እያየች ! በአንደኛዋ ደግሞ ሽንገላን እየተመለከተች ! በሁለቱም ዓይኖቹዋ ደግሞ ያልበሰለ ክርስቲያን ! ግን ለምን ዝም ትላለች ? እውነትን አፍኖ፡ደብቆ፡ አምቆ ከመያዝ አውጥቶ ተናግረው ከእውነት ጋር መሞት አይሻልም ። ለነገሩማ ውሸት ደምቆ ሸብርቆ ቢኖር ብብለጨለጭ ለጊዜው ነው ይሞታል ። እውነት ግን ብጓሳቆልም ቀና ይላል ፣ ብታፈንም ይወጣል ፣ ብሞትም ሕያው ሆኖ ይነሳል ። ለውሸት ከሞት በኃላ ዋስትና የለውም ! እውነት ግን ትንሣኤ አለው ! እኛስ ከእውነት ጋር ሞተን ብንነሳ አይሻልም ? የውሸት አባት ሳይጣን ነው ፤ የእውነት አባትም ባለቤትም ራሱም እውነት የሆነ ኢየሱስ ብቻ ነው ። ።።።።።።። ይቀጥላል ።።።።።።..... https://t.me/FishTemesgen share comment like subscribe
520Loading...
13
ሕብረት ምንድነው?? ሕብረት ማለት የአሳብ አንድነት ወይም የአካል አንድነት ያለበት የተለያዩ ነገሮች ተዋሕዶ ወይም ቅንጅት ነው ። ምን አልባት ሕብረቱ የሰው ከሆነ ደግሞ ብዙ ትርጉሞችን መስጠት ይቻላል። በተረቱ ድር ቢያብር አምበሳ ያስራል እንደምባለው ሰዎችም ሲያብሩ የማያደርጉት ነገር የማይንዱት ተራራ የማይፈነቅሉት ድንጋይ አይኖርም ዋናው አንድነቱ ከአካል ባለፈ የልብም ይሁን እንጂ። አንድነት አንድ አይነትነት አይደለም ግን የተለያዩ አመለካከትና ሀሳብ ያላቸው አካላት ለአንድ ዓላማ የሚቆሙበት የስምምነት መንገድ ነው። ሕብረት ደግሞ የአንድነት ውጤት ነው። በሕብረት ውስጥ አንድነት ከሌላ መለያየት ይፈጠራል። በእርግጥ በሕብረት ውስጥ መለያየት አይገባም ተብሎ ባይታሰብም የሕብረት ትርጉም ያልገባቸው ሰዎች ሁሌም የሕብረት መፍረስ መዋጮ ይሆናሉ። ጠንካራ ሕብረቶችን ምገነቡና ምመሠርቱ ጀግኖች እንዳሉት ሁሉ ያንን የሚያወድሙ ሰዎችም እንዳሉ ነው ። በሕብረት ውሰጥ መለያየት እንዳይኖር ከተፈለገ ከራስ ይልቅ ሌሎችን መውደድ ፣ ከራስ ደስታ በላይ የሌለውን ደስታ ማስቀደም፣ከግል ፈላጎትና ስሜት አብልጦ ለሌሎች መቆርቆር ሕብረትን ለማጽናት ወሳኝ ንጥረ ነገሮች ናቸው። በሕብረት ውስጥ ትልቅ እንቅፋት የምሆን ጉዳይ የግል ነጻነት የሚባል ነገር ነው። ነጻነታችን የሌሎችን ነጻነት ምጋፋ ከሆነ ከመጀመሪያውም ነጻነት አይደለም ወይም አጠቃቀሙን አላወቅንበትም ይሆናል።(ነጻነት የሚለውን ሀሳብ በዚህ ቻናል ወደ ላይ ሄዳችሁ ፈልጋችሁ ማንበብ ትችላላችሁ) በአጠቃላይ ሕብረት ለሁሉም ነገር መሠረታዊ ነገር የሚሆንበት ሁኔታ ይኖራል ግን ከራሱ ጋር ያልሆነ ሰው ከሰው ጋር መሆን አይችልም Thanks Fish T
460Loading...
14
እርዕስ ያዘነልኝ ማን ነዉ(ሉቃስ 10-30_36 ከለታት አንድቀን መንደር ለመቀየር ከሰፈሬ ወጣሁ ሰፈሬንም ትቼ ጉዞኤንም ጀመርኩ ሠፈሬንም ትቼ ትንሽ እንደሔድኩኝ ያዉም ባጋጣሚ ወንበዴ አገኙኝ እንደዉ ሣላስበዉ እኔን በጣም ጎዱኝ በሞትና በህወት መካከልም ተዉኝ ያዉም በዚያ መንገድ አንድ ካህን መጣ እንደዉ  ባዘነልኝ  ህይወቴ    እንዳላጣ ብኤ አስቤ ነበር ወደኔ በመጣ ካህኑም መጣና እንዳላየ ሆኖ እሡም አለፈና አንድ ሌዋዊ መጣ ያዉም በመንገዱ እንደዉ ቢያዝንልኝ ቢበላዉ አንጀቱ ብኤ አስቤ ነበር በመጣ ወደኔ ህይወቴ እዳላጣ ቢሆነኝ ደጀኔ                            ያዘነልኝ ማን ነዉ ? የሚገርመዉ ነገር ሌዋዊዉ መጣና እንዳላየ ሆኖ እሡም አለፈና ያዉም በመንገዱ አንድ ሣምራዊ መጣ ከገጠመኝ ሁሉ ሊያወጣኝ ከጣጣ እሡም አዘነልኝ ህይወቴ እዳላጣ                  ያዘነልኝ ማን ነዉ ?? ቀረበኝ ተጠጋኝ ቁስሌንም አከመዉ በቁስሎቼም ላይ ወይኑን አፈሠሠዉ እንደዉ ያዘነልኝ ማን ቢሆን ጥሩ ነዉ? እሡ ባይደርሥልኝ ባይመጣ ወደኔ መች ይቀጥል ነበር ህይወቴማ የኔ አዘነልኝ እንጂ እሡ በመሆኑ ሌላዉ ትቶኝ ሲሔድ እያንጎራጎሩ ባይደርስልኝ ኖሮ ባይመጣ ወደኔ መች ይቀጥል ነቀር ህይወቴማ የኔ። ዮናስ React ❤️ Subscribe Our YouTube channel https://youtu.be/Zm-qdcs5jhQ
820Loading...
15
በጎ የሚያደርገው በጎ የሚያደርግ ማንነት ይዤ ስለተፈጠርኩ እንጂ በጎነት መልካም ነው ተብሎ ስለተነገረኝ አይደለም ። ሰበብ ፈልጌ ከበጎነት ገሸሽ አልልም ፤ ሰበብ ፈልጌ ወደ በጎነት ፍልስ ከማለት ውጪ፤ ስለዚህ በጎ አለማድረግ አልችልም።ባገኘሁት አገጣሚ ሁሉ ቸርነት ማድረግ እንጂ በጎ ማድረግ ያለመቻል ንፉግነት እንድኖርብኝ አልፈልግም ። ያለውን ያልሰጠ እንጂ ንፉግ በሌላው እያማረረ ሲኖር እሰጣለሁ የሚል ሰው አይደለም። ስለዚህ አንድነቶች እንደዚህ ከምሉት ወገን አይደለችሁምና ኩራት ይሰማችሁ ደግሞም መፈለግንና ማድረግ በእናንተ ውስጥ ለሚሠራው አምላክ ምስጋና ስጡለት🙏👍❤ share share comment 👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
921Loading...
16
Media files
1090Loading...
17
Media files
1100Loading...
ስኬትን ፍለጋ “ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡ ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡ From Dr.Mihrat Debebe በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
Show all...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

Repost from Dr. Eyob Mamo
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች? 1. ችግሩ እንዳብን አምኖ መቀበል 2. የግል ቀይ መስመርን ማበጀት መማር 3. ከሰዎቹ ውጪ መኖር እንደምንችል ራስን መሳመን 4. የግል ሕይወት እድገት ላይ ማተኮር 5. የጤንነት አደጋ ላይ ከደረሰ መለየር 6. ለሰወቹ ስሜት ምንም ሃላፊነትን እንደሌለን መገንዘብ 7. ለስላሳ ግን ጠንካራ መሆን 8. ስሜታዊ በመሆን አቅርቦት አለመስጠት 9. እርዳታን መፈለግ ከዚህ በታች የቀረበላችሁን የቲክቶክ ሊንክ በመጫንና በመመልከት ራሳችሁን አንቁ! ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ለመረጃው @DrEyobmamo ቴሌግራም inbox ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ https://t.me/Dreyob https://m.youtube.com/user/naeleyob623 https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
Show all...
Dr. Eyob Mamo

Life skill development! You can contact me @DrEyobmamo

10 አስገራሚ የማንበብ ጥቅሞች For more : @Bemnet_Library
Show all...
ክርስቶስ የእውነተኛ ፍቅር ምሳሌ ነው በዓለማችን ላይ ብዙ ፍቅሮች አሉ ማለቴ ፍቅር የሰው ስም ሳይሆን የፍቅር አይነቶች ማለቴ ነው፡ እና ሁሉም ፍቅር መጀመሪያና መጨረሻ አለው ነገር ግን የሁሉም ፍቅሮች ባለቤትና መሠረት እንድሁም መነሻና መድረሻ ራሱ ፍቅር የሆነው የኢየሱስ ፍቅር ብቻ ነው ደግሞ የኢየሱስ ፍቅር መለኪያ ምዛኑ ምንም ሳይሆን ያው እንድሁ የሆነ ፍቅር ነው ርኅራኄ ነው ከዚያ ውጪ ምንም!! የሰው ልጆች የፍቅር ምዛኑ ዘር፣ ጎሳ፣ መልክ፣ ቀለም፣ሃብትና ዝና: ብቻ የተለያዩ ነገሮች ልሆኑ ይችላሉ ነገር ግን እነዚያ ነገሮች ሁሉም ገደብ አላቸው። መልክ ቢሆን ይጠወልጋል፣ዘር ቢሆን ይክዳል፣ሃብት ቢሆን ያልቃል፣ዝናም ቢሆን ይረግፋል፡ አዎ ሁሉም ነገር ዛሬ ትልቅና ግርም የሚለን ነገር ሁሉ ለጊዜው ነው በጊዜው እርፍ ይላል። የማያልቅ አንድ አለ፤ የዘላለም ፍቅር የሆነው ኢየሱስ፣ እንግዲህ እኛ እርስ በራሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እውነተኛ ፍቅር ምንጩ ቅንነት ነው፣ ትህትና ነው፣ በጎነት ነው፣ ደግሞ መሠረቱም በልብ እንደመሆኑ ሁሉንም ሰው ይወዳል እናም ፍቅሩ ራሱ በርኅራኄ የተሞላ ነውና ብዙ ጊዜ በቸርነትና በሥጦታ ይገለጣል። እኛኮ ክርስቶስ ለኔ ርቃኑን ተሰቀለልኝ እያልን እንደመጣለን ግን በአጠገባችን የታረዘውን #ወንድም:ክርስቶስ አንመለከትም ደግሞም ከጎረቤት እስከ ጎዳና ዳር ብዙ ክርስቶሶች ተርበው ተጠምተው  እያየን አሯ ክርስቶስ ለኔ ነው የተጠማው እያልን ከንፈችንን እንሞጥጣለን!! ለነገሩማ ኢየሱስ እኮ መከራ የተቀበለው ፍቅሩን አሳይቶልን እኛም ለሌሎች ፍቅር እንድናጋራላቸው ዘንድ ነው። ሌላ ደግሞ በፍቅር ውስጥ ይቅርታ ትልቅ ስፍራ አለው እኛ ግን ይቅርታን በወጉ አናቅም ማለት ኢየሱስ በመስቀል ምህረት ሲያደርግልን እና ሲያስደርግልን ምንም ድርድርና ክርክር አላደርገውም ዛሬ ዛሬ ይቅርታ በማስፈርትና በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች እየተደረጉ ይገኛል። ታድያ ፍቅርን ከይቅርታ ነጥሎ ማያት ከአይን ብሌን ቆብውን ማንሳት ነው!! ስለዚህ ሁለቱም የተጣመሩ ናቸው። በአጠቃላይ ፍቅራችን ያለግብዝነት ይሁን የሚወደንን ብቻ መውደድ ጨው ላይ ሱካር መጨመር ነውና ደካሞችን የተጣሉትንም እንቅረባቸው የልባችንን ማዕድ እናጋረው❤❤ share share🙏 God be we with us🙋💓💓❤ xuma hosehe🙏🙏❤❤ Share share 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
Show all...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

እንፋሎት ነን " ነገ የሚሆነውን አታውቁምና፥ ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።”— ያዕቆብ 4፥13-14        ስለነገ በእርግጠኝነት የምናውቀው ነገር ቢኖር አለማወቃችንን ነው። ስለ ነገ በዙሪያችን ካሉ ሰዎች መሀል አንዱም ዋስትና አይሰጠንም። ነገ በእግዚአብሔር የተጠቀለለች እርሱ ብቻ ያያትና የሚያውቃት ስጦታ ናት።      ህይወት ትነት መሆኑን አውቆ መኖር ከመኖር የተለየ ነው። እዚህ ያሉት የሚታዩት፣ ልትይዛቸው የምትጓጓላቸው ነገሮች ሁሉ ያልፋሉ። የሚጸናውን ነገር አጥብቀህ መያዝ አለብህ።  አስፈላጊ የሆነውን ነገር አጣጥሙ። ህይወት አጭር ናት፤ ዘላለማዊነት ረጅም ነው። እንደዚህ መኖር አለብን።       የምወዳቹ እህት እና ወድሞቼ ዛሬ ያዝኩት የምትሉት፣ አለኝ የምትሉት ገንዘብ ቢሆን ቁመና፣ ጤና ቢሆን ስራ፣ ሰው ቢሆን ንብረት ይቅርና እኛ ራሱ ትነት ነን። አሁን ታይተን በኋላ የምንሰወር፤ ነበሩ ለመባል ቅርብ የሆንን ነን። ታዲያ የማይዘልቅ ሐብት፣ የማይከርም ንብረት፣ ዘላለም የማያስቆጥር እውቀትና ሙያ ይዞ መኩራት ልክ አይደለም። እንኳን ያለን ነገር ሕይወታችንም አታኮራም።       ሕይወትን እንደ እንፋሎት ስትቆጥር ከሰው ጋር በፍቅር እንጂ በጸብ ለመኖር አትከጅልም፤ ከሰው ጋር በትህትና እንጂ በትዕቢት ለመኖር አታቅዱም። አዎ ሕይወት እንፋሎት መሆኗ ሲገባን ክርስቶስን እያሰባቹ ከሰውም ከእግዚአብሔርም ጋር በሰላም ትኖራለቹ።       ይህ የያዕቆብ ጥቅስ ልባችሁን ዘልቆ እንዲገባ መንፈስ ቅዱስ እንዲገልጥላችሁ እጸልያለሁ። ሕይወት በጭጋግ የተመላች እንፋሎት ናት። ሁሉ ለመጥፋት የሚቸኩል ነው። እዚህ ያለን ጊዜ ከዘላለም ህይወት አንጻር እጅግ ትንሽ ናት። ዛሬን በደንብ ልንወዳት፣ ዛሬን በጥሩ ሁኔታ እንድንኖር፣ ዛሬን በፍጹም ልባችን፣ በፍጹም ሃሳባችን፣ በፍጹም ኃይላችን እግዚአብሔርን ልንወድ ይገባል። ዛሬ በአካባቢያችን ያሉትን ሰዎች በደንብ ልንወድ ይገባል።       ዛሬ በገንዘባችን ላይ ልንሰለጥንበት ለወደቁት ረድተነው፣ ለተራቡት አጉርሰነው ሰጥተን እንጂ እኛ የማንበላውን ገንዘብ ለሌሎች በባንክ አስቀምጠን ማለፍ የለብንም። አልበላም አላበላም፤ አልጠጣም አላጠጣም ብላችሁ በባንክ የቆጠባችሁት ገንዘብ ስታልፉ የሚያዝበት ያልቆጠበው ያላጠራቀመው ሰው ነው። ሕይወት እስካለች ባላችሁ ነገር እዘዙበት እግዚአብሔርን የሚያስደስት ስራ ሰርታችሁ እለፉበት።      ክርስትና የመስጠት መርህ እንጂ የመቆጠብ መርህ አይደለም። መቆጠብ መርሁ ቢሆን እግዚአብሔር ያለውን አንድያ ልጁን በቆጠበው ነበር። ክርስትና ግን መርሁ መስጠት መቆረስ ነውና ያለውን ሰጥቶ ያልረካው እግዚአብሔር ልጁንም ሰጠን። ታዲያ በልጁ ሕይወት ያልሳሳ አምላክን እየተከተልን ገንዘብን ለምስኪኖች መቆጠብ፤ ማበረታቻ ቃልን ተስፋ ለቆረጡ ሰዎች መንፈግ ምን የሚሉት ህይወት ነው።       ወዳጆቼ የውሸት እየኖርን የእውነት እንዳንሞት እንጠንቀቅ።👈
Show all...
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !! በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብና የመረዳዳት እንድሆንላችሁ እንመኛለን ። እንዲሁም በበዓሉ ወቅት ከምንበለውና ከምንጠጠው ሁሉ ለሌላቸው እንድናቆርስላቸው በታላቅ ፍቅር ጥሪ ለማስተላለፍ እንወዳለን ። አንድነት ።።።መልካም በዓል ።።።።በአማ ከአንድነት በአማ 🙏🙏❤ ከዋና ጽ/ቤት join us ..share..comment https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
Show all...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

👍 1
👍 1
#የሚደንቅ ቀን በትላንትናው ዕለት አንድነት በጎ አድራጎት ማኀበር የስቅለትና የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ አባላቱ ልዩ የሕብረት ጊዜ ማሳለፍ ችለዋል። በዕለቱም ደማቅ ጊዜ ያሳለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጥቂት እንግዶችና ከ90% በላይ የማኀበሩ አባላት መገኘት ችለዋል ። በፕሮግራሙ ዝግጅት ላይ የተካተቱ ነገሮችን ለማስታወስ ያክል ፦የውይይትና የስብሰባ ጊዜ፣ የአባላት እርስ በርስ የመተዋወቅ ጊዜ ፣ ስለ ማኀበሩ ያላቸውን ቦታ በቃላት የሚገልጽበት ጊዜ ፣ ደግሞ ለማኅበሩ እድገት ትልቅ ሚና ለመጫወት ቃል የመግባት ጊዜ ፣ የመመካከርና የጭውውት ጊዜ እንዲሁም አዝናኝና አስተማሪ ጥያቄዎችን የመጠያየቅ ጊዜ እያለ ፍጻሜውን በጋራ የphoto ጊዜ በማድረግ ተጠናቋል ። በአጠቃላይ ከሚባለው በላይ #አስደማሚ ጊዜ እንደነበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች በግልጽ አስታያየት መስጠት ችለዋል ። የፕሮግራሙ ክፍል ሁለት በቀጣይ ወር ከልዩ #ሥልጠና ጋር የሚካሄድ ሲሆን ከዚያ በፊት ደግሞ በመጪው በትንሣኤ በዓል ዕለት በአንዲት #ተፈናቃይ እናት ቤት በዓልን አብሮ ለማሳለፍ ታቅዶ እየተዘጋጀበት ይገኛል ። ስለሆነም ከአሁን ጀምሮ የማኀበሩ አባል በመሆንም ሆነ ስፖንሰር በመሆን በዚህ ሥራ ላይ የበኩላችሁን ትብብር ለማድረግ እንድትችሉ በታላቅ ፍቅር ጥሪ እናቀርባለን ። ከማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
Show all...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

Repost from N/a
እንደምን ከረማችሁ ወዳጆች ከነገ ጀምሮ ስለ ሕማማት ሳምንት በጣም ምገራርሙ ትምህርቶችን እንከፋፈላለን በደምብ ለመከታተል ሞክሩ ! ደግሞ ወዳጆቻችንን በመጋበዝ እንድንተባበር በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ የሕማማት ሳምንት ትምህርት በተላይ ጌታችን ኢየሱስ በሕይወቱ ማብቂያ ላይ የተናገራቸው የኑዛዜ ንግግሮችም ስለሆኑ ትኩረት ልሰጥበት ይገባል ። እንግዲህ በትዕግሥትና በትህትና እንትጠብቁኝ በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ ። I love so much in the chirst name Join us https://t.me/ZOEEternallife Join us https://t.me/ZOEEternallife
Show all...
ZOE (ዞዊ) Eternal life

የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና። ቆላ 3:24 ማደግህ በነገር ሁሉ እንድገለጥ ይህን አስብ ፥ ይህንም አዛወትር... ይህን ብታደርግ፥ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና። 1ጢሞ 4:15-16 @ዞዊ ማለት የእግዚአብሔር ሕይወት ወይም ዘላለማዊ ሕይወት ማለት ነው ። መገኛ ምንጩም የኢየሱስን ሞትና ትንሣኤውን በማመን ነው ።