አንድነት በጎ አድ. ማኀበር
❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና። ቆላ 3:24 ማደግህ በነገር ሁሉ እንድገለጥ ይህን አስብ ፥ ይህንም አዛወትር... ይህን ብታደርግ፥ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና። 1ጢሞ 4:15-16 @ዞዊ ማለት የእግዚአብሔር ሕይወት ወይም ዘላለማዊ ሕይወት ማለት ነው ። መገኛ ምንጩም የኢየሱስን ሞትና ትንሣኤውን በማመን ነው ።
ባልረዳው.... የአለም መድሀኒት ብርሀነ ፍጥረት፤ ሞልቶህ ክብር ተትረፍርፎህ ግብር፤ አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱልህ፤ ገርሟቸው ሞገስህ ማርኳቸው ውበትህ፤ ቅዱስ ቅዱስ ሲሉህ በዜማቸው፤ ማምለክ ተስኗቸው በሚታይ ፊታቸው፤ ተሸፍነው በክንፋቸው፤ ባይገባኝ እንጂ ባይገባኝ እንጂ ባልረዳው፤ እንዲህ ካለ ክብር ይዤህ እንደወጣው፤ ስምህን አርክሼ ፀጋህን ሳጣጥል፤ ፍቅርህን ስገፋ፤ ሳቃልል የሰጠኸኝን ተስፋ፤ ጠፋሁ ወጣሁ ከመስመሩ፤ አጣሁት ተሰወረ በሩ፤ ልሰፍር ብፈልግ በእጄ፤ የሰራውን የቀራኒዮው ወዳጄ፤ ልለካ የኖርከውን ህይወት፤ ስናገር በረከሰ አንደበት፤ ተሸወድኩ...
❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤
የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና። ቆላ 3:24 ማደግህ በነገር ሁሉ እንድገለጥ ይህን አስብ ፥ ይህንም አዛወትር... ይህን ብታደርግ፥ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና። 1ጢሞ 4:15-16 @ዞዊ ማለት የእግዚአብሔር ሕይወት ወይም ዘላለማዊ ሕይወት ማለት ነው ። መገኛ ምንጩም የኢየሱስን ሞትና ትንሣኤውን በማመን ነው ።