(ዲማስ)Dimase Islamic Post(ديماس)
Open in Telegram
🔰ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ🔰 ✅ከቁርኣን፣ ✅ከሐዲሥ ✅ከታማኝ ዑለማዎችና ✅ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል። ✅አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ። ✅አላማዬ በዲን ላይ ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው https://t.me/Dimas_islamic_post
Show more6 572
Subscribers
+724 hours
-127 days
-5230 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+24
in 1 channels
August '26
+117
in 9 channels
Get PRO
July '26
+168
in 13 channels
Get PRO
June '26
+136
in 9 channels
Get PRO
May '26
+110
in 19 channels
Get PRO
April '26
+119
in 11 channels
Get PRO
March '26
+116
in 9 channels
Get PRO
February '26
+78
in 3 channels
Get PRO
January '26
+102
in 8 channels
Get PRO
December '25
+74
in 6 channels
Get PRO
November '25
+80
in 11 channels
Get PRO
October '25
+99
in 5 channels
Get PRO
September '25
+144
in 22 channels
Get PRO
August '25
+230
in 27 channels
Get PRO
July '25
+194
in 33 channels
Get PRO
June '25
+167
in 38 channels
Get PRO
May '25
+573
in 116 channels
Get PRO
April '25
+392
in 126 channels
Get PRO
March '25
+180
in 34 channels
Get PRO
February '25
+202
in 41 channels
Get PRO
January '25
+544
in 61 channels
Get PRO
December '24
+238
in 13 channels
Get PRO
November '24
+156
in 17 channels
Get PRO
October '24
+181
in 23 channels
Get PRO
September '24
+1 292
in 106 channels
Get PRO
August '24
+645
in 102 channels
Get PRO
July '24
+369
in 32 channels
Get PRO
June '24
+291
in 24 channels
Get PRO
May '24
+477
in 46 channels
Get PRO
April '24
+365
in 23 channels
Get PRO
March '24
+451
in 39 channels
Get PRO
February '24
+436
in 38 channels
Get PRO
January '24
+412
in 44 channels
Get PRO
December '23
+558
in 47 channels
Get PRO
November '23
+509
in 66 channels
Get PRO
October '23
+526
in 25 channels
Get PRO
September '23
+208
in 0 channels
Get PRO
August '23
+248
in 0 channels
Get PRO
July '23
+102
in 0 channels
Get PRO
June '23
+145
in 0 channels
Get PRO
May '23
+112
in 0 channels
Get PRO
April '23
+50
in 0 channels
Get PRO
March '23
+99
in 0 channels
Get PRO
February '23
+226
in 0 channels
Get PRO
January '23
+178
in 0 channels
Get PRO
December '22
+33
in 0 channels
Get PRO
November '22
+212
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +10 | |||
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | +3 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +4 | |||
| 01 September | +2 |
Channel Posts
عن أَبِي هريرة رضي اللَّه عنه أَن رسولَ اللَّه ﷺ قال : «منْ دَعَا إِلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ منْ تَبِعَهُ لا ينْقُصُ ذلِكَ مِنْ أُجُورِهِم شَيْئاً ، ومَنْ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الإِثْمِ مِثْلُ آثَامِ مَنْ تَبِعَهُ لا ينقُصُ ذلكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْئاً » رواه مسلم.
| 2 | ⭕️የፋኖዎች ኢትዮጵያ ‼️(ፉጋ)‼️
ሀገራችን ኢትዮጵያ የሁላችንም ሀገር ናት። ድሮም ነበረች።
በእርግጥ የድሮዋ ኢትዮጵያ በአንድ ብሔር እና በአንድ ሀይማኖት የተጨመደደች የበደል ቅርጫት የነበረች ሀገር ነበረች።
በአፄዎቹ ዘመነ መንግስት ከአንዱ ወይም ከሁለቱ ብሔሮች በቀር የተለያዩ የኢትዮጵያ ብሔሮች ዝቅ በሚያደርግ የቅፅል ስም እየተሸማቀቁ እንዲኖሩ የተደረጉበት ሁነት ነበር።
(ጋላ)
(ወላሞ)
(ባርያ)
(ጃንጃሮ)
(ጉደላ)
(ሻንቅላ)
(ቡሜ)
(ሞቻ)
(አዳሬ)
(ዳማ)
(ቦጉዶ)
የአፄዎቹ የእስልምናና የኦሮሞ ጠልነት በመፅፍ ቅዱስ እንኳን "ከጋላና ከሙስሊም የተኛ የእሳት" ነው የሚል ቃል እስከሚጨምሩበት ድረስ ነበር የደረሱት።
⭕️ከሙያቸው አንፃር የተናቁና የተሸማቀቁ
-ፉጋ
-ፋቂ(ቡዳ)
-ቀጥቃጭ
-ጉማሬ
እየተባሉ በማንነታቸውና በሙያቸው ጭምር እንዲሸማቀቁና ዝቅ ተደርገው እንዲታዩ ተደርገዋል።
ከእነዚህ ጋር በጋብቻ መተሳሰር እንደነውር የሚታይበት ዘመን ነበር።
ስያሜዎቹ 1974 በወጣው ህግ የተከለከሉ ሆነዋል።
አንዳንዶቹ በሙያቸው ጭምር (ቡዳ) ናቸው በሚል ማሸማቀቂያ የድንጋይ ስም ሰዎች ከእነሱ ይሸሹ ነበር።
⭕️የመሬት ባለቤትነት⭕️ አብዛኛው የሀገራችን ህዝብ በራሱ መሬት ያልነበረው መሬት (በጋሻ) ተከፋፍሎ የአፄው ብሔር ተወላጆች ተከፋፍሎ ሌሎቹ ብሔሮች በመሬት ባለቤቶች(ባላባቶች) ስር ሆነው ነበር በባርነት መልኩ የሚያገለግሉት።
ጌባሮች(ጭሰኛ) ያመረቱትን ያመርቱና 25% ፐርሰንቱን ብቻ ለራሳቸው አስቀርተው 75% ለባላባቶች ከሙኩት በግ ጋር ወስደው ይሰጡ ነበር።
በ25% ለቤተክርስቲያን አስራት ለመንግስት ጭምር በተጨማሪ ይከፍሉ ነበር።
ጌባሮች(ጭሰኞች)ከ2-3 ቀን ልጆቻቸው የባላባቶች ከብት በማገድ ሚስቶቻቸው እበት በማውጣት እነሱም በጉልበታቸው በነፃ ያግዙ ነበር።
ሚስኪን ድሀው ብሔሩ ከንጉሱ ብሔር ያልገጠመው ኢትዮጵያዊ ስቃዩ ሲበዛ በረሀብ ሆዱ የባላባቱን ምግብ ማለትም በቅቤ የተለወሰ ስጋ ተንበርክኮ በጭንቅላቱ ተሸክሞ እስኪጨርስ ድረስ ይጠብቀው ነበር።
⭕️የሀይማኖት ስርአት⭕️
በፊውዳል ስርአቱ ወቅት አንድ ቋንቋ አንድ ሀገር አንድ ሀይማኖት በሚል መርህ ከኦርቶዶክስ ተዋህዶና አምሳያቸው እምነት ውጭ ያሉ የእምነት ተከታዮች ይንቋሸሻሉ ይሰደባሉ ይሰደዳሉ ይጨፈጨፋሉ ሀይማንታቸውን በግድ ወደ ኦርቶዶክስነትም እንዲቀይሩ ይደረጉ ነበር።
ለምሳሌ እስልምናን ብንመለከት፦
"የኢስላም ሀገር መካ ያሞራ ሀገር ዋርካ"
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሳይሆን "በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሙስሊሞች"
"መጤዎቹ ሙስሊሞች"
ብዙ ሙስሊሞች ታርደዋል፤ ተሰደዋል ፤በረሀብ እንዲሞቱ ተደርገዋል።
"ሰማይ አይታረስ ንጉስ አይከሰስ"በሚል አባባል ህዝቡ ለእንግልትና ለሞት ተዳርጓል።
ፋኖም ቢሆን አላማው ይህ ነው።
በወሎ ሙስሊሞች እየጨፈጨፈ በጎንደር አሰጋጆች በጥይት እየጨረሰ ሙስሊም የሚባለው በአይኑ ማየት የማይፈልግ አሸባሪ ቡድን ፋኖ መሆኑ ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው።
"ሙስሊምና ክርስቲያን አብረው ሊበሉ አብረው ሊጠጡ ይችላሉ በአንድ ወንበር ግን ሊቀመጡ አይችሉም"
ሲሉ ሰምታችኋል!!!
እነ ስመ ሙሀመድ የፋኖ አጎብዳጁ ባርነት የናፈቃችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ ሆይ ተው ተጠንቀቁ በራሳችሁ ቢለዋ የምትታረዱበት ጊዜ እሩቅ አይደለም።
የአፄ ዮሐንስ በሙስሊሞች የፈፀሙት የግፍ ታሪክ ለማዳመጥ ይህንን ሊንክ ተጫኑ። | 618 |
| 3 | ⭕️የፋኖዎች ኢትዮጵያ ‼️(ፉጋ)‼️
ሀገራችን ኢትዮጵያ የሁላችንም ሀገር ናት። ድሮም ነበረች።
በእርግጥ የድሮዋ ኢትዮጵያ በአንድ ብሔር እና በአንድ ሀይማኖት የተጨመደደች የበደል ቅርጫት የነበረች ሀገር ነበረች።
በአፄዎቹ ዘመነ መንግስት ከአንዱ ወይም ከሁለቱ ብሔሮች በቀር የተለያዩ የኢትዮጵያ ብሔሮች ዝቅ በሚያደርግ የቅፅል ስም እየተሸማቀቁ እንዲኖሩ የተደረጉበት ሁነት ነበር።
(ጋላ)
(ወላሞ)
(ባርያ)
(ጃንጃሮ)
(ጉደላ)
(ሻንቅላ)
(ቡሜ)
(ሞቻ)
(አዳሬ)
(ዳማ)
(ቦጉዶ)
የአፄዎቹ የእስልምናና የኦሮሞ ጠልነት በመፅፍ ቅዱስ እንኳን "ከጋላና ከሙስሊም የተኛ የእሳት" ነው የሚል ቃል እስከሚጨምሩበት ድረስ ነበር የደረሱት።
⭕️ከሙያቸው አንፃር የተናቁና የተሸማቀቁ
-ፉጋ
-ፋቂ(ቡዳ)
-ቀጥቃጭ
-ጉማሬ
እየተባሉ በማንነታቸውና በሙያቸው ጭምር እንዲሸማቀቁና ዝቅ ተደርገው እንዲታዩ ተደርገዋል።
ከእነዚህ ጋር በጋብቻ መተሳሰር እንደነውር የሚታይበት ዘመን ነበር።
ስያሜዎቹ 1974 በወጣው ህግ የተከለከሉ ሆነዋል።
አንዳንዶቹ በሙያቸው ጭምር (ቡዳ) ናቸው በሚል ማሸማቀቂያ የድንጋይ ስም ሰዎች ከእነሱ ይሸሹ ነበር።
⭕️የመሬት ባለቤትነት⭕️ አብዛኛው የሀገራችን ህዝብ በራሱ መሬት ያልነበረው መሬት (በጋሻ) ተከፋፍሎ የአፄው ብሔር ተወላጆች ተከፋፍሎ ሌሎቹ ብሔሮች በመሬት ባለቤቶች(ባላባቶች) ስር ሆነው ነበር በባርነት መልኩ የሚያገለግሉት።
ጌባሮች(ጭሰኛ) ያመረቱትን ያመርቱና 25% ፐርሰንቱን ብቻ ለራሳቸው አስቀርተው 75% ለባላባቶች ከሙኩት በግ ጋር ወስደው ይሰጡ ነበር።
በ25% ለቤተክርስቲያን አስራት ለመንግስት ጭምር በተጨማሪ ይከፍሉ ነበር።
ጌባሮች(ጭሰኞች)ከ2-3 ቀን ልጆቻቸው የባላባቶች ከብት በማገድ ሚስቶቻቸው እበት በማውጣት እነሱም በጉልበታቸው በነፃ ያግዙ ነበር።
ሚስኪን ድሀው ብሔሩ ከንጉሱ ብሔር ያልገጠመው ኢትዮጵያዊ ስቃዩ ሲበዛ በረሀብ ሆዱ የባላባቱን ምግብ ማለትም በቅቤ የተለወሰ ስጋ ተንበርክኮ በጭንቅላቱ ተሸክሞ እስኪጨርስ ድረስ ይጠብቀው ነበር።
⭕️የሀይማኖት ስርአት⭕️
በፊውዳል ስርአቱ ወቅት አንድ ቋንቋ አንድ ሀገር አንድ ሀይማኖት በሚል መርህ ከኦርቶዶክስ ተዋህዶና አምሳያቸው እምነት ውጭ ያሉ የእምነት ተከታዮች ይንቋሸሻሉ ይሰደባሉ ይሰደዳሉ ይጨፈጨፋሉ ሀይማንታቸውን በግድ ወደ ኦርቶዶክስነትም እንዲቀይሩ ይደረጉ ነበር።
ለምሳሌ እስልምናን ብንመለከት፦
"የኢስላም ሀገር መካ ያሞራ ሀገር ዋርካ"
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሳይሆን "በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሙስሊሞች"
"መጤዎቹ ሙስሊሞች"
ብዙ ሙስሊሞች ታርደዋል፤ ተሰደዋል ፤በረሀብ እንዲሞቱ ተደርገዋል።
"ሰማይ አይታረስ ንጉስ አይከሰስ"በሚል አባባል ህዝቡ ለእንግልትና ለሞት ተዳርጓል።
ፋኖም ቢሆን አላማው ይህ ነው።
በወሎ ሙስሊሞች እየጨፈጨፈ በጎንደር አሰጋጆች በጥይት እየጨረሰ ሙስሊም የሚባለው በአይኑ ማየት የማይፈልግ አሸባሪ ቡድን ፋኖ መሆኑ ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው።
"ሙስሊምና ክርስቲያን አብረው ሊበሉ አብረው ሊጠጡ ይችላሉ በአንድ ወንበር ግን ሊቀመጡ አይችሉም"
ሲሉ ሰምታችኋል!!!
እነ ስመ ሙሀመድ የፋኖ አጎብዳጁ ባርነት የናፈቃችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ ሆይ ተው ተጠንቀቁ በራሳችሁ ቢለዋ የምትታረዱበት ጊዜ እሩቅ አይደለም።
የአፄ ዮሐንስ በሙስሊሞች የፈፀሙት የግፍ ታሪክ ለማዳመጥ ይህንን ሊንክ ተጫኑ። | 2 |
| 4 | ⁉️ | 657 |
| 5 | ❌የፋኖዎች ኢትዮጵያ ❌👇እስቲ ዛሬ የድሮዋ ኢትዮጵያን በፅሁፍ ላስጎብኛችሁ | 1 340 |
| 6 | ግጥም‼️
አንድ ባይሆንማ እንዳሉት ዕነሱ፣
አንዱ የሠራዉን ሌሎች ሲያፈርሱ፣
እኔ በልጥ እኔ በልጥ ሲተረማመሱ፣
ለፈጠሩት ፍጡር ሠላምን በነሱ፣
የሶስት ሶስተኞች ማናቸው እነሱ፣
በፈጠሩት ማህጸን እንዴት ተጸነሱ፣
ምን አስገደዳቸው ለመምሠል ፍጡርን፣
ይህን ጉዙፍ አለም የቻሉ መፍጠርን፣
ስለ ምን ፈለጉት ከቶስ ሠው መባልን፣
ይህም ሳይበቃቸው ገና መሰቀልን፣
በፈጠሩት አካል እንዲህ መበደልን፣
ከጌታነት ወርዶ የሴት ልጅ መባልን፣
እንዴት ይገባዋል ለአለማቱ ጌታ፣
በእንጨት ተቸንክሮ በምስማር ሊመታ፣
ያለማት ፈጣሪ በፍጡር ሊረታ፣
በማን ትቆይ ነበር ምድር ሠማይ ጸንታ፣
ጌታዋን ብታጣው ለሠከንድም ላፍታ፣
የፈጠራት ጠፍቶ ምድር በምን ረግታ፣
ዝንታለም የሚኖር ቀድሞም የነበረ፣
አለማቱን ሑሉ እያስተናበረ፣
ማን ነው ደፍሮ ያለው ሞቶ ተቀበረ፣
የሚሞት ፈጣሪ ያውም በፈጠረው፣
ከሶስት አንዱ ነው ወይ አንዱን የገደለው፣
አንዱስ አንዱን ሲገድል ሶስተኛው ዝም አለው፣
ጌታውን ለመውሠድ ሞትስ አቅሙ አለው ???
ከአቡ ሐፍሳ | 1 712 |
| 7 | ልመን ወይስ ላሳምን‼️በጎንደር 40 ሰው በድርቅ ሞቷል።ብዙዎች ተፈናቅሏል።
የዘንድሮው ድርቅ ይለያል። | 1 642 |
| 8 | ⁉️ “ሱጁድ” ቢረሳ ምን ያድርግ ??
حكم من ترك سجدة في صلاته سهواً
السؤال: ما الحكم إذا سها المصلي عن سجدة في صلاته، سواءً علم وهو في الصلاة أم لم يعلم إلا بعدها؟
ጥያቄ ፦
አንድ ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ አንድን “ሱጁድ” ቢረሳ እየሰገደ እያለም ይወቅ ከሰገደ በኋላ ሑክሙ ምንድነው ?
الجواب: إذا نسي سجدة بطلت الركعة التي ترك منها السجدة وقامت الثانية مقامها، فمتى ذكر يأتي بركعة بدل الركعة التي ترك منها السجدة، وسجد للسهو إذا كان إماماً، أما إذا كان مأموماً فإنه يقضي بعد تسليم إمامه يقوم يأتي بركعة بدل الركعة التي ترك منها السجود، ويكفيه ... وتصح صلاته إن شاء الله بذلك؛ لأنه فاتته ركعة في المعنى بسبب السجدة التي تركها، أما إن كان إمام أو منفرد فإنه يأتي بركعة بدل الركعة التي ترك السجدة منها ويسجد للسهو بعد ذلك، أما المأموم الذي نسي السجدة ولم يفطن لها إلا بعدما مضت الركعة بعدما قام إلى الركعة الثانية وشرع في القراءة فإنه إذا سلم إمامه يأتي بركعة بدل الركعة التي ترك منها السجود، فإن ذكرها حين قيامه رجع وسجدها وتمت صلاته من غير حاجة إلى زيادة ركعة إذا تذكرها في الحال حين قيامه إلى الركعة التي بعدها، أو بعد قيامه قبل الشروع في القراءة فإنه يرجع ويأتي بالسجدة وتجزئه ركعته، لكن لو نسي واستمر النسيان فإنه يأتي بركعة بعد ذلك، والأقرب والله أعلم إنه يسجد للسهو؛ لأنه صار كالمسبوق إذا قضى الركعة التي عليه يسجد للسهو سجدتين لأنه صار في هذا حكمه حكم المسبوق. نعم.
المقدم: جزاكم الله خير، وإذا لم يعلم إلا بعد الصلاة مثلاً يعيد الصلاة؟
الشيخ: لا. يأتي بركعة إذا كان الوقت قصير قريب يأتي بركعة فقط ويسجد للسهو، أما إذا كان طال الفصل.. عرفاً بأن نسي ولم يذكر إلا في اليوم الثاني أو الثالث أو بعد طول الفصل، المقصود: إذا طال الفصل يعيد الصلاة كلها، يأتي بها كلها، يقضي الصلاة كلها. نعم.
المقدم: جزاكم الله خير، وبارك الله فيكم.
نور على الدرب
መልስ ፦
አንድን ሰጋጅ በሶላቱ ውስጥ "አንድ ሱጁድ" ቢረሳ "ሱጁድ" የጣለበት ረከዓ ዋጋ የለውም ! ሁለተኛውም ረከዓ ቦታውን ይወስዳል። ባስታወሰ ሰዓት "ሱጁድ" የጣለበትን ለመተካት ሌላ አንድ ረከዓ ያስገኛል። ከዚያም ሶላቱን እየመራ የሚያሰግድ "ኢማም" ከሆነ (የመርሳት መጠገኛ ሱጁድ) "ሰጀደተ አስ-ሰህው" ማድረግ አለበት።
ሱጁዱን የጣለው ሰው ኢማሙን ተክትሎ የሚሰግድ ሰጋጅ ከሆነ ኢማሙ ሶላቱን ከጨረሰ በኋላ ረከዓውን መስገድ አለበት ፤ ስለዚህ "ሱጁድ" የጣለበትን "ረከዓ" በቅያሪ ለመተካት ሌላ ረከዓ ለማስገኘት ተነስቶ ይቆማል። ይህም በአላህ ፍቃድ ለእሱ በቂ ነው ፤ (ትክክለኛ ነው።) ምክንያቱም በተወው ሱጁድ ምክንያት አንድ ረከዓ አምልጦታልና ነው።
ይሁን እንጂ ኢማም ወይም ብቻውን የሚሰግድ ሰጋጅ ከሆነ ካሰላመተ በኋላ ሱጁዱን በጣለበት ቦታ ምትክ አንድ ረከዓ መስገድ እና ከዚያም የመርሳትን መጠገኛ ሱጁድ ማድረግ አለበት።
ሱጁዱን የረሳው ሰጋጅ ከኢማም ኋላ የሚሰግድ ከሆነና መርሳቱንም ያስታወሰው አንደኛው ረከዓ አልፎ ለሁለተኛው ረከዓ ከቆመና መቅራት ከጀመረ በኋላ ከሆነ ኢማሙ (የመጨረሻውን ሰላምታ) ሲያደርግ (ሶላቱን ሲያጠናቅቅ) ጊዜ ሱጁዱን ባጠፋበት ቦታ ምትክ አንድ ረከዓ መስገድ አለበት።
(ብቻውን የሚሰግድ ሆኖ) ለሁለተኛው ረከዓ ተነስቶ እየቆሞ እያለ ካስታወሰ ተመልሶ ሱጁዱን ማድረግ አለበት ፤ ሌላ ረከዓ ማከል ሳያስፈልገው ሶላቱ ይሟላለታል። ለቀጣዩ ረከዓ ሲቆም ወይም ከቆመ በኋላ ነገር ግን ንባቡን ከመጀመሩ በፊት ወዲያውኑ ካስታወሰም ተመልሶ ሱጁዱን ማስገኘት አለበት ፤ ረከዓውን ያብቃቃዋል። ነገር ግን ከረሳ እና በመርሳቱም የቀጠለ ከሆነ ሌላ ረከዓ መስገድ አለበት። - ትክክለኛውን የሚያወቀው አላህ ነው ! - የበለጠ ትክክለኛ የሆነው አስተያየት(አካሄድ) የመርሳትን (መጠገኛ) ሱጁድ ማድረግ አለበት የሚለው ነው። ምክንያቱም አሁን ልክ እንደ ሶላቱን ዘግይቶ የሚሄድ እና ያመለጠውን ረከዓ ከጨረሰ በኋላ አሟልቶ እንደሚሰግድ ሰው ዓይነት ነው ፤ ምክንያቱም ረከዓ አጓድሏልና ረከዓውን ካስገኘ በኋላ ሁለት የመጠገኛ ሱጁዶችን ያስገኛል። በዚህ ሁኔታው ፍርዱ ዘግይቶ ከሚሰግደው ሰው ጋር ተመሳሳይ ነው። አዎ !
የፕሮግራሙ አቅራቢ ፦
አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳዎት ! ለምሳሌ ፦ ሶላቱን ሰግዶ ከጨረሰ በኋላ ካወቀ ሶላቱን መድገም አለበትን ?
ሼይኽ ፦
አይ ! አይደለም ! ... ጊዜው አጭር ከሆነ አንድ ረከዓ ይሰግዳል። ከዚያም ለመርሳቱ መጠገኛ ሁለት ሱጁድ ያደርጋል። ሆኖም ግን ረጅም ጊዜ ካለፈ - ማለትም ረስቶ በሁለተኛው ወይም በሦስተኛው ቀን ወይም ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ብቻ ያስታውሰዋል - ሙሉውን ሶላት መድገም አለበት። (ሁሉንም ቀዷ ማድረግ አለበት።) አዎ !
የፕሮግራሙ አቅራቢ ፦
አላህ መልካም ምንዳ ይመንዳዎት ! ረድሄቱንም ያድርግሎት !!!
ኑርን አለ-ደርብ
(( ኢማም ኢብን ባዝ ))
https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal
... ኢስማኤል ወርቁ ... | 868 |
| 9 | የዘመነት ልፋት በደቂቃዎች አመድ ሲሆን ማየት እጅግ ያማል። ሰው እድሜ ልኩን ጥሮ ግሮ በላቡ እና በወዙ የቋጠረው ሀብትና ንብረት በአይን እርግብግብታ በእሳት ተበልቶ አመድ ሲሆን ማየት ከምንም በላይ ልብ ይሰብራል። መርካቶ የንግድ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የብዙ ሺህ ቤተሰቦች የዕለት ጉርስ መገኛ የነገ ተስፋ ማሳደጊያ እና የሀገር ኢኮኖሚ የደም ስር ናት። የነጋዴው ልፋትና የህይወት ዘመን ድካም እንዲህ በየጊዜው በሚነሳ እሳት ሲወድም ማየት እጅግ ያማል ያስቆጫልም።
አደጋ የደረሰባቹህ ወንድምና እህቶች አላህ ይሶብራቹህ | 1 871 |
| 10 | ሰላምታ ለአህሾች‼️
በውጭ ያላችሁ ሙስሊም አህባሾች እወዳችኋለሁ በርቱ ጠንክሩ በስራችሁም በሰላታችሁም ስትመጡ እንገናኛለን። | 1 136 |
| 11 | የየመን ጦር የቲያዝ ስትራቴጂካዊ ቦታ ከሁቲ አስለቀቀ።
የሀገሪቱ ጦር ቲያዝን መልሶ ለመቆጣጠር 15 የአየር ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።
በተጨማሪ "ሁዳይዴ" ወደብ ላይ እርምጃ መውሰዱንና ሁለት የሁቲ መርከቦችን ማውደሙን ገልጿል። ቡድኑ አልቃስር ከተማን ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት በተወሰደበት ጥቃት "ከሽፏል" ብሏል።
ሁቲ ደግሞ በምዕራብ የመን የሚገኙ የሁቲ ወታደራዊ ስፍራዎችን ለማስለቀቅ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቋል።
ሁቲ ከ2014 ጀምሮ ዋና ከተማዋ ሰነዓን ተቆጣጥሮ ይገኛል። ዓለማቀፍ እውቅና ያለው የየመን መንግስት ደቡብ፣ ምስራቅ እና ምዕራብ የሀገሪቱን ክፍል እያስተዳደረ ይገኛል። #trtworld
@EyobTikuye | 2 140 |
| 12 | መርካቶ ዱባይ ተራ እሳት ተነስቷል። | 1 193 |
| 13 | ጴንጤዎች እኛን ለማወዛገብ ቁርአን‼️
አሏህ የሰው ልጆችን የፈጠረው ለጀሀነም ነው ብለው ብዙ ጊዜ አምጥተውብኛል።
በቁርአንም ማወዛገቡ ተያይዘውታል
አንቀፁ👇
وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤ | 1 883 |
| 14 | መቆያ‼️በመንፈስ የወጣው ደም በመንፈስ ተከፈለ‼️
አንዱ የጴንጤ እምነት ተከታይ ቸርች ገብቶ እየተከታተለ ሳለ አንዷ እራሷን ስታ እየጮኸች ወንበር አንስታ ጭንቅላቱን በሳችለትና ደም በደም አደረገቺው።ከዚያም አውቃ አይደለም መንፈስ ነው ተባለላትና ተመቺውን ወደ ህክምና ተወሰደ።ታከመ በላ ተጠገነ አገገመ።
ከዚያም የለበሰውን የህመም ጋቢ ተከናንቦ ቸርች ሄዶ ከመቺዋ አጠገብ ቁጭ አለ።ለሷም ቀስ ብሎ "አይዞሽ አንቺ አይደለሽም የመታሽኝ መንፈሱ ነው።በጌታ ፊት ይቅር ብዬሻለሁ" ብሎ አፅናናት።
ይህን የሱ ማፅናናት የቀጠለው ፕሮግራሙ ሞቅ እስከሚል ድረስ ነበር።
ፕሮግራሙ ሞቅ ሲል የእሱም መንፈስ ይጮኽና ያጓራ ጀመረ።ሰዎቹ ሊይዙት ቢሞክሩም አልቻሉትም።
ጮኸ አጓራ ፎከረ ተነሳ ወደቀ "ክፉ መንፈስም ነኝ" አለ። እንዲህ የሚሆነው ግን ለአንድ አላማ ነው።
ያቺን ልጅ ያደረገቺውን በተግባር መክፈል።
እየጮኸ ሳለም ወንበሩን አንስቶ በጭንቅላቷ ላይ ጨነቀለው።እሷም ፌንት በፍንከታ በላች።
የእሱ መንፈስ ግን በዚህ አላቆመም ወደ ውጭ ወጥቶ በመንፈስ ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ እንደ አጋነንት እንደ ዲያቢሎስ ግብረ ባህሪይ ጩኸቱን አቀለጠው።
የቸርቹ ተሰብሳቢ አብዷል ያዙት ያዙት ሲሉ፦"እሱ እየጮኸም አንድ ቃል ታናገረ መሰከረ አመነ ዳነ።
ቃሉም "አሽሀዱ አልላ ኢላሃ ኢልለ አላህ ወአሽኸዱ አንነ ሙሀመድ አርረሱል አሏህ" የሚል ነበር።
ከዚያ ቀን ጀምሮ እሱም ልጆቹና ባለቤቱ ሙስሊም ሆኑ።
⁉️ያሰለመው ክፉ መንፈሱ ነው ወይስ ሆን ብሎ ፈልጎት?
እስቲ አስቡት ከ60 አመት በላይ የእድሜ ባለፀጋ የሆነ ሰው ሴትና ወንድ የሚጨመላለቁበት እምነት ውስጥ ገብቶ ሲታይ።
ከአረጋውያን የማይሄድና የማይመጥን እምነት!
https://t.me/Dimas_islamic_post/9909 | 1 |
| 15 | መቆያ‼️በመንፈስ የወጣው ደም በመንፈስ ተከፈለ‼️
አንዱ የጴንጤ እምነት ተከታይ ቸርች ገብቶ እየተከታተለ ሳለ አንዷ እራሷን ስታ እየጮኸች ወንበር አንስታ ጭንቅላቱን በሳችለትና ደም በደም አደረገቺው።ከዚያም አውቃ አይደለም መንፈስ ነው ተባለላትና ተመቺውን ወደ ህክምና ተወሰደ።ታከመ በላ ተጠገነ አገገመ።
ከዚያም የለበሰውን የህመም ጋቢ ተከናንቦ ቸርች ሄዶ ከመቺዋ አጠገብ ቁጭ አለ።ለሷም ቀስ ብሎ "አይዞሽ አንቺ አይደለሽም የመታሽኝ መንፈሱ ነው።በጌታ ፊት ይቅር ብዬሻለሁ" ብሎ አፅናናት።
ይህን የሱ ማፅናናት የቀጠለው ፕሮግራሙ ሞቅ እስከሚል ድረስ ነበር።
ፕሮግራሙ ሞቅ ሲል የእሱም መንፈስ ይጮኽና ያጓራ ጀመረ።ሰዎቹ ሊይዙት ቢሞክሩም አልቻሉትም።
ጮኸ አጓራ ፎከረ ተነሳ ወደቀ "ክፉ መንፈስም ነኝ" አለ። እንዲህ የሚሆነው ግን ለአንድ አላማ ነው።
ያቺን ልጅ ያደረገቺውን በተግባር መክፈል።
እየጮኸ ሳለም ወንበሩን አንስቶ በጭንቅላቷ ላይ ጨነቀለው።እሷም ፌንት በፍንከታ በላች።
የእሱ መንፈስ ግን በዚህ አላቆመም ወደ ውጭ ወጥቶ በመንፈስ ሆኖ ድምፁን ከፍ አድርጎ እንደ አጋነንት እንደ ዲያቢሎስ ግብረ ባህሪይ ጩኸቱን አቀለጠው።
የቸርቹ ተሰብሳቢ አብዷል ያዙት ያዙት ሲሉ፦"እሱ እየጮኸም አንድ ቃል ታናገረ መሰከረ አመነ ዳነ።
ቃሉም "አሽሀዱ አልላ ኢላሃ ኢልለ አላህ ወአሽኸዱ አንነ ሙሀመድ አርረሱል አሏህ" የሚል ነበር።
ከዚያ ቀን ጀምሮ እሱም ልጆቹና ባለቤቱ ሙስሊም ሆኑ።
⁉️ያሰለመው ክፉ መንፈሱ ነው ወይስ ሆን ብሎ ፈልጎት?
እስቲ አስቡት ከ60 አመት በላይ የእድሜ ባለፀጋ የሆነ ሰው ሴትና ወንድ የሚጨመላለቁበት እምነት ውስጥ ገብቶ ሲታይ።
ከአረጋውያን የማይሄድና የማይመጥን እምነት! | 2 002 |
| 16 | ✅ልዩ የዑምራ ፓኬጅ!!🎁
💎በኡስታዝ አቡ አብድልመናን ኻሊድ መሪነት🤖
ሁለት ጁሙኣዎችን በሁለቱ ሐረሞች
3ቀናት ለረሱልﷺ የስደት ማረፊያ በሆነችው መዲነቱል ሙነወራ እና
7 ቀናቶች ነብያችንﷺ ተወልደው ባደጉባት፤ ከምድር ገፅ ሁሉ በላጭና ዱንያ ላይ ያሉ ምእመናን በአጠቃላይ ተቀጣጭተው በሚሰግዱባት መከተል ሙከረማህ ቆይተው፤
የረሱልﷺ እና የምርጥ ባልደረቦቻቸው ቀብር ዘይረውና ሰልመው፤
መስጂድ አል_ቁባዕ ዘይረውና ረከዐተይን ሰግደው፤
ረውደቱል ሸሪፋ ዘይረው ረከዐተይን ሰግደው ጌታዎትን ተመሳጥረው፤
ወደ አላህ ይበልጥ ቀርበው ዱንያና አኼራዎትን የሚያሳምርሎት ከሙኻለፋ የጠራ: ሱናውና አዳቡን የጠበቀ 🕋ዑምራ🕋 መፈፀም የሚያስችሎት ልዩ የዑምራ ፓኬጅ አዘጋጅተናል።
በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች በተከታታይ ስራ ዝግ በሚሆንባቸው
ከመስከረም🥰🥰 እስከ🥰🥰
የሚቆይ 1⃣0⃣ኛ ዙር ልዩ የዑምራ ፓኬጅ ተዘጋጅቷል።
ከፈለጋችሁ✅🔤🔤
ከፈለጋችሁም🔠🔠🔠🔠🔠🔠
መመዝገብ ትችላላችሁ።
ለሁለቱም ሐረሞች ቅርብ የሆኑ ምቹና ዘመናዊ ሆቴሎች በማዘጋጀት በቤተሰባዊ እንክብካቤ ልንኻድማችሁ ተዘጋጅተናል።
የሁል ጊዜ ምርጡና ተመረጭ ትራቭል =>የለምለም የጉዞ ወኪል!!
🎁ፓኬጁ የሚያካትተው……
💳ዓመታዊ የዑምራ ቪዛ፤
✈ደርሶ መልስ የአየር ትኬት፤
🎓በሁለቱም ሐረሞች የሆቴል ክፍያ፤
🎓ዘመናዊ የባስ ትራንስፖርት፤
🎓በሁለቱም ሐረሞች የተለያዩ ቦታዎች ዝያራ፤
▫️ያስተውሉ…
አብረው ለሚመጡ ጥንዶች ልዩ መስተንግዶ ይደረጋል!!
አሁኑኑ ደውለው ይመዝገቡ
🫱0911674580
🫱 0911683917
🫱 0922448888
አድራሻ📍ቤተል ሚና ሞል 2ኛ ፎቅ ላይ እንገኛለን።
✅Telegram:
https://t.me/Yelemlem_travel
| 1 186 |
| 17 | ዝናቡ እናንተ ጋ እንዴት ነው⁉️እኔ ባለሁበት ዛሬ በመዝነቡ ተስፋው ለምልሟል።
እናንተስ ጋር የት ነው እንዴት ነው?
አካፍሉን? | 2 269 |
| 18 | 🔘 አጫጭር ምክሮች ቁ.42
🚨 ወንድምህን ውደደው አትግፋው! 🚨
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙሐመድ ሙሐመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው።
♻️ ሙሉ ሙሓደራውን ለማግኘት ⤵️
↪️ t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/2006
📎 https://t.me/mesjidalsunnah/25097
https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/7709 | 862 |
| 19 | ¿ርበነ ትዴንእ ዓሙጁ ቼቦሰተቤ | 2 125 |
| 20 | ዝናብ ለናፈቃችሁ‼️ | 2 786 |
