en
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

Open in Telegram
1 354
Subscribers
-124 hours
No data7 days
+2730 days
Posts Archive
ከማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት

photo content
+7

ከፍተኛ ውጤት
ከፍተኛ ውጤት

ክብራን ወላጆች   እንኳን ደስ አለን  እንኳን ደስ አላችሁ የ2018 ዓ.ም የማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ትምህርትቤት  የ12 ክፍል ተማሪዎች ውጤት አስደሳች ነው 99.03% ተማሪዎች አልፈዎል አብዘሀኛው ተማሪ ጥሩ ውጤት አምጥቶል  ( ከተፈተኑ ተማሪዎች 103 ተማሪዎች 1 ብቻ አላለፈችም 102 አልፈዎል) አብዘሀኛው ተማሪ ጥሩ ውጤት አምጥቶል። ይህን ውጤት እንድናመጣ ለረዳን  እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው ።

ሰላም ለእናንተ ይሁን የመፅሐፍ ቅድመ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች ከ1 ክፍል  እስከ 8 ክፍል  መፅሐፍ ስለመጣ  እሮብ 20 /12/2018  እና ሐሙስ 21/12/2018 ጠዋት 2:30 እስከ 6:30 ድረስ መውሰድ ትችላላችሁ።

ለወላጆች በሙሉ የ 2019 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪ ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ነገ ሐሙስ 30/11 / 2018 ዓ.ም  በመሆኑ ያልተመዘገቡ ልጆችዎን ነገ እንዲያስመዘግቡ በድጋሚ ማሳሰብ እንወዳለን ::         ት/ቤቱ

ለወላጆች በሙሉ የ 2019 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪ ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ነገ ሐሙስ 30/11 / 2018 ዓ.ም በመሆኑ ያልተመዘገቡ ልጆችዎን ነገ እንዳያስመዘግቡ በድጋሚ ማሳሰብ እንወዳለን :: ት/ቤቱ

ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ትምህርት ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የመጽሀፍ ክፍያ በባንክ እንደማይከፈል አውቃችሁ በጥሬ ገንዘብ እንድትከፈሉ በትህትና  እናሳውቃለን ።

ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏 የ2019 ዓ.ም ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሐሙስ 30/11/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ወላጆች በቀሩት ሶስት ቀናት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ በጥብ እናሳስባለን🙏

Repost from N/a
photo content

ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ነባር ለማስመዝገብ ስትመጡ 1. የተማሪው ወላጅ እናት ሙሉ ስም 2. የተማሪው ፋይዳ ቁጥር አስፈላጊ መሆኑን እናሳውቃለን

ከ5ኛ-8ኛ ክፍል የሚሰጠው የክረምት ትምህርት ሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም ይጀመራል። ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ትምህርት መማር ጀምረው ማስመዝገብ የምትችሉ ስለሆነ በቀኑ ወደ ት/ቤት እንዲመጡ አድርጉ🙏

መልቀቂያ መውሰድ የምትፈልጉ ወላጆች የምናስተናግደው ከሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም እስከ ዓርብ 17/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን🙏

ከ6ኛ-8ኛ ክፍል የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ረቡዕ 15/11/2018 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን🙏

የክረምት ት/ት መማር ለተማሪዎች የሚሰጠው ዋና ዋና ጥቅሞች፦ 👉 በዓመቱ ውስጥ ያጋጠሙ ድክመቶችን ለማስተካከል እድል ይሰጣል 👉 ዝግጅት ለሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች ትኩረት ለመስጠት ያግዛል 👉 አዲስ ትምህርቶችን አስቀድሞ መማር ይቻላል 👉 የመጪው ዓመት የትምህርት ዝግጅት ሸክም ይቀንሳል 👉 በረጅም ዕረፍት ምክንያት የሚፈጠረውን የመርሳት ችግር ይከላከላል 👉 ከስልክ/ከጨዋታ ብቻ ይልቅ ልጆች ከቅርብ ጓደኞቻቸው ልምድ የመለዋወጥ ጠቀሜታ ይሰጣል 👉 የጊዜ አጠቃቀም ልምድ ያሰለጥናል 👉ለብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እና የፈተና ልምምዶችን በመስራት ጭንቀትን ይቀንሳል