fa
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

رفتن به کانال در Telegram
1 324
مشترکین
+224 ساعت
+207 روز
+9630 روز
آرشیو پست ها
Repost from N/a
photo content

ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ነባር ለማስመዝገብ ስትመጡ 1. የተማሪው ወላጅ እናት ሙሉ ስም 2. የተማሪው ፋይዳ ቁጥር አስፈላጊ መሆኑን እናሳውቃለን

ከ5ኛ-8ኛ ክፍል የሚሰጠው የክረምት ትምህርት ሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም ይጀመራል። ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ትምህርት መማር ጀምረው ማስመዝገብ የምትችሉ ስለሆነ በቀኑ ወደ ት/ቤት እንዲመጡ አድርጉ🙏

መልቀቂያ መውሰድ የምትፈልጉ ወላጆች የምናስተናግደው ከሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም እስከ ዓርብ 17/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን🙏

ከ6ኛ-8ኛ ክፍል የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ረቡዕ 15/11/2018 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን🙏

የክረምት ት/ት መማር ለተማሪዎች የሚሰጠው ዋና ዋና ጥቅሞች፦ 👉 በዓመቱ ውስጥ ያጋጠሙ ድክመቶችን ለማስተካከል እድል ይሰጣል 👉 ዝግጅት ለሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች ትኩረት ለመስጠት ያግዛል 👉 አዲስ ትምህርቶችን አስቀድሞ መማር ይቻላል 👉 የመጪው ዓመት የትምህርት ዝግጅት ሸክም ይቀንሳል 👉 በረጅም ዕረፍት ምክንያት የሚፈጠረውን የመርሳት ችግር ይከላከላል 👉 ከስልክ/ከጨዋታ ብቻ ይልቅ ልጆች ከቅርብ ጓደኞቻቸው ልምድ የመለዋወጥ ጠቀሜታ ይሰጣል 👉 የጊዜ አጠቃቀም ልምድ ያሰለጥናል 👉ለብሔራዊ ፈተናዎች ቅድመ ዝግጅት እና የፈተና ልምምዶችን በመስራት ጭንቀትን ይቀንሳል

ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ትምህርት ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የክረምት ትምህርት ክፍያ በባንክ እንደማይከፈል አውቃችሁ በጥሬ ገንዘብ እንድትከፈሉ በትህትና እናሳውቃለን ።

Repost from N/a
photo content

Repost from N/a
photo content

እንኳን ደስ አለን ደስ አላችሁ🏆 በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆

እንኳን ደስ አለን ደስ አላችሁ🏆 በ2018 ዓም የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆

ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የተማሪዎችን የሰኔ ወር የማጠቃለያ ክፍያ ቀድማችሁ የከፈላችሁትን እያመሰገንን የሰኔ ወር እና ከሰኔ ወር በፊት በተለያየ ምክንያት ያልከፈላችሁ ከፈተና በፊት ከሰኔ 1 እስከ 10 ባለው ጊዜ ከፍላችሁ እንድታነቁ ስንል በትህትና እናሳውቃለን፡፡