en
Feedback
AAU-Official

AAU-Official

Open in Telegram

Addis Ababa University

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel AAU-Official

Channel AAU-Official (@aau_official) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 36 306 subscribers, ranking 5 185 in the Education category and 911 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 36 306 subscribers.

According to the latest data from 26 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 035 over the last 30 days and by 112 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Verified (Officially confirmed by Telegram)
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.09%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 13.08% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 13 815 views. Within the first day, a publication typically gains 4 744 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 15.
  • Thematic interests: Content is focused on key topics such as aau, addis, ababa, ethiopia, አበባ.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Addis Ababa University

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 27 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

36 306
Subscribers
+11224 hours
+3627 days
+1 03530 days
Posts Archive
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው ለ76ኛው ዙር ያስተማራቸውን 3 ሺህ 542 ተማሪዎቸ‍ን በመጀመሪያ ዲ
+4
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው ለ76ኛው ዙር ያስተማራቸውን 3 ሺህ 542 ተማሪዎቸ‍ን በመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2 ሺህ 241 ተማሪዎቸ‍ን በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም 377 ተማሪዎችን በሦስተኛ ዲግሪ ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎቹ መካከል 2 ሺህ 646 ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል። በምርቃት መርሀ ግብሩ እንደተጠቀሰው በቅርቡ በተሰጠው ሀገራዊ የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 3 ሺህ 960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸውን እና በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች ደግሞ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተገልጿል።

"ይህ ቀን የዓመታት ድካማችሁና የፅናት ውጤታችሁ ብቻ አይደለም፤ አዲሱ የትምህርት ሪፎርማችን ከተጀመረ በኋላ ያስመረቅናችሁ የመጀመሪያዎቹ ተመራቂዎች በመሆናችሁ፣ ዕለቱ በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ው
+2
"ይህ ቀን የዓመታት ድካማችሁና የፅናት ውጤታችሁ ብቻ አይደለም፤ አዲሱ የትምህርት ሪፎርማችን ከተጀመረ በኋላ ያስመረቅናችሁ የመጀመሪያዎቹ ተመራቂዎች በመሆናችሁ፣ ዕለቱ በኢትዮጵያ የትምህርት ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ሲያበስር የታሪኩ ባለቤት ናችሁ!" ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር እንዲሁም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ! #AAU #aaugraduation2026

"አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመደገፍ የቴክኖሎጂ ጥያቄዎችን ለመመለስ እና የሀገርን ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል" ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የአዲስ አበባ ዩኒቨ
+2
"አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመደገፍ የቴክኖሎጂ ጥያቄዎችን ለመመለስ እና የሀገርን ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል" ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት #AAUGraduation2026

76ኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምረቃት ሥነ ስርዓት በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ!
+3
76ኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምረቃት ሥነ ስርዓት በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ!

የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence

ጥብቅ ማሳሰቢያ ለተመራቂ ተማሪዎች QR ኮድን ከቤተሰብ ውጪ ለሶስተኛ ወገን አሳለፎ መስጠት ተጠያቂነት የሚያስከትል መሆኑን ከወዲሁ እንድትገነዘቡ እናሳስባለን፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

Repost from AAU-Official
🎓 ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ በር በ አምስተኛ በር ሲሆን የቤተሰብ መግቢያ ደግሞ በስድስተኛ በር (በአፍንጮ በር ዞሮ) ያለውን በር መጠቀም ይቻላል፡ ወደ በር ለመግባት
🎓 ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ በር በ አምስተኛ በር ሲሆን የቤተሰብ መግቢያ ደግሞ በስድስተኛ በር (በአፍንጮ በር ዞሮ) ያለውን በር መጠቀም ይቻላል፡ ወደ በር ለመግባት የዲጂታል ወይም QR ኮድ በስልክ ወይም የታተመ QR ኮድ መያዝ ያስፈልጋል የ QR ኮዱ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ሲሆን በድጋሚ አይሰራም የመግቢያ QR ኮድ የሚያገለግለው ሰዓት፡ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት - ቀን 6፡00 ሰዓት ብቻ ነው 🎟 የQR ኮድ ለማረጋገጥ በሩ ላይ መቅረብ አለበት። መልካም የምረቃ በዓል

ጥብቅ ማሳሰቢያ ለተመራቂ ተማሪዎች QR ኮድን ከቤተሰብ ውጪ ለሶስተኛ ወገን አሳለፎ መስጠት ተጠያቂነት የሚያስከትል መሆኑን ከወዲሁ እንድትገነዘቡ እናሳስባለን፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

የ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ 2018 የምረቃ ስን ስርዓት ነገ ሰኔ 20 በደማቅ ፕሮግራም ይካሄዳል ለመላው የ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ 2018 ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence

🎓 ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ በር በ አምስተኛ በር ሲሆን የቤተሰብ መግቢያ ደግሞ በስድስተኛ በር (በአፍንጮ በር ዞሮ) ያለውን በር መጠቀም ይቻላል፡ ወደ በር ለመግባት
🎓 ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የተመራቂ ተማሪዎች መግቢያ በር በ አምስተኛ በር ሲሆን የቤተሰብ መግቢያ ደግሞ በስድስተኛ በር (በአፍንጮ በር ዞሮ) ያለውን በር መጠቀም ይቻላል፡ ወደ በር ለመግባት የዲጂታል ወይም QR ኮድ በስልክ ወይም የታተመ QR ኮድ መያዝ ያስፈልጋል የ QR ኮዱ የሚያገለግለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ሲሆን በድጋሚ አይሰራም የመግቢያ QR ኮድ የሚያገለግለው ሰዓት፡ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት - ቀን 6፡00 ሰዓት ብቻ ነው 🎟 የQR ኮድ ለማረጋገጥ በሩ ላይ መቅረብ አለበት። መልካም የምረቃ በዓል

Repost from AAU-Official
🎓 ማስታወቂያ ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የዚህ ዓመት የምረቃት መግቢያ ለወላጆች እና የቤተሰብ አባላት መግቢያ በዲጂታል ወይም QR ኮድ ነው። 👉 የግብዣ ካርዱን ለማግኘት የተመዘገቡበትን ኢሜል
🎓 ማስታወቂያ ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የዚህ ዓመት የምረቃት መግቢያ ለወላጆች እና የቤተሰብ አባላት መግቢያ በዲጂታል ወይም QR ኮድ ነው። 👉 የግብዣ ካርዱን ለማግኘት የተመዘገቡበትን ኢሜል ያረጋግጡ። 👉 የመግቢያ የQR ኮድን ዝግጁ አድርገው - በስልክ ወይም በታተመ ቅጂ ያዘጋጁ። 📅 የክብረ በዓሉ መግቢያ በር፡ 5ኛ በር፡ ዋና ካምፓስ ⏰ ሰዓት፡ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት - ቀን 6፡00 ሰዓት 🎟 የQR ኮድ ለማረጋገጥ በሩ ላይ መቅረብ አለበት።

Repost from AAU-Official
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት በልዩ መሠናዶ! ኑ! የዘንድሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እጩ ተመራቂዎችን አብረን በጋራ፥ “እንኳን ለምረቃ ክብረ በዓላችሁ ዋዜማ አደረሳችሁ!” እንበላቸው! ባሕል ማዕከላችን
+1
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት  በልዩ መሠናዶ! ኑ! የዘንድሮ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እጩ ተመራቂዎችን አብረን በጋራ፥ “እንኳን ለምረቃ ክብረ በዓላችሁ ዋዜማ አደረሳችሁ!” እንበላቸው! ባሕል ማዕከላችን ይህን ታላቅ የምረቃ ክብረ በዓል በማስመልከት፤ ዘወትር ዕረቡ የሚቀርበውን አንጋፋ  የኪነ ጥበብ መሰናዶ በልዩ ሁኔታ አዘጋጅቷል፡፡ የዘንድሮ ተመራቂዎች ደግሞ ከምን ጊዜውም በተለየ ሁኔታ በጣም ዕድለኞች ናቸው! “በምን?” አትሉም? ተመራጩ ለስላሳ መጠጥ፤ ኮካ ኮላ እነሆ በአስደናቂ ሽልማቶች ሊያንበሸብሻቸው ነው!        “ደስታ ምሽት!”         60ኛ ምሽት! የአንድ ግጥም፣ አንድ ወግ እንግዶቻችን አዲስ ለገሰ እና አኒስ ገቢ ናቸው! ምን እነሱ ብቻ! ሌላም የ‘ሰርፕራይዝ’ እንግዳ አለን። ሰኔ 17፤ በዕለተ ረቡዕ፤ 11:30   አንድ ምሽት፣ ብዙ ታሪኮች፤ አንድ መድረክ፣ ሺ ስሜቶች። ሁላችሁም  ተጋብዛችኋል።

ዛሬ ሰኔ 17፤ በዕለተ ረቡዕ፤ 11:30  በልዩ ፕሮግራም አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት በልዩ መሠናዶ! የአንድ ግጥም፣ አንድ ወግ እንግዶቻችን አዲስ ለገሰ እና አኒስ ገቢ ናቸው! ሌላም የ‘ሰርፕራይዝ’ እንግዳ አለን።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት 3 ቀናት ይቀሩታል በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence #AAUGraduation2026

🎓 ማስታወቂያ ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የዚህ ዓመት የምረቃት መግቢያ ለወላጆች እና የቤተሰብ አባላት መግቢያ በዲጂታል ወይም QR ኮድ ነው። 👉 የግብዣ ካርዱን ለማግኘት የተመዘገቡበትን ኢሜል
🎓 ማስታወቂያ ለተመራቂዎች ተማሪዎች! 🎉 የዚህ ዓመት የምረቃት መግቢያ ለወላጆች እና የቤተሰብ አባላት መግቢያ በዲጂታል ወይም QR ኮድ ነው። 👉 የግብዣ ካርዱን ለማግኘት የተመዘገቡበትን ኢሜል ያረጋግጡ። 👉 የመግቢያ የQR ኮድን ዝግጁ አድርገው - በስልክ ወይም በታተመ ቅጂ ያዘጋጁ። 📅 የክብረ በዓሉ መግቢያ በር፡ 5ኛ በር፡ ዋና ካምፓስ ⏰ ሰዓት፡ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት - ቀን 6፡00 ሰዓት 🎟 የQR ኮድ ለማረጋገጥ በሩ ላይ መቅረብ አለበት።

🎓 Attention AAU Graduates! 📱 Digital Invitation (QR Code) This year, entry for parents & family members will be through a d
🎓 Attention AAU Graduates! 📱 Digital Invitation (QR Code) This year, entry for parents & family members will be through a digital QR code. 👉 Check your registered email for the invitation card. 👉 Keep the QR code ready — on a phone or printed copy — for smooth entry. 📅 Ceremony Entry Details 📍 Gate: 5th Gate, Main Campus ⏰ Time: 6:00 AM – 12:00 PM (noon) 🎟 QR code must be presented at the gate for verification. Let’s make this milestone unforgettable — see you at the graduation! 🎉 #AAUGraduation #ClassOf2026

🎶የሙዚቃ ኮንሰርት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ 76 ኛ ዓመት የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ምክንያት በማድረግ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ልዩ የሙዚቃ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡ ማክሰኞ ከ 11፡0
🎶የሙዚቃ ኮንሰርት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ 76 ኛ ዓመት የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት ምክንያት በማድረግ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ልዩ የሙዚቃ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡ ማክሰኞ ከ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል፡፡ 🎶 Music Concert 📍 Yared School of Music Concert Hall  🗓 Tuesday | ሰኔ 16 (June 23) 🕔 Starting at 5:00 PM በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence #AAUGraduation2026 #RootedInLegacy #AdvancingThroughExcellence

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት 5 ቀናት ይቀሩታል በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምርቃት ስነ ስርዓት 5 ቀናት ይቀሩታል በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence

Repost from AAU-Official
🎓✨ Celebrating the Graduating Class of 2026! ✨ Theater Performance: "Desperate to Fight" By School of Theatre Arts Students
🎓✨ Celebrating the Graduating Class of 2026! ✨ Theater Performance: "Desperate to Fight" By School of Theatre Arts Students Addis Ababa University proudly invites all students to join a week of artistic and cultural events honoring the achievements of our graduates. 🎭 Monday | June 22 📍 AAU Cultural Centre | ⏰ 5:00 PM 🎓 Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence Your achievement. Your week. Your celebration. Come, celebrate, connect, and make this graduation week unforgettable! 💫 #AAUGraduation2026 #CelebrateExcellence #AAUCulture

በቀዳሚ አሻራ የጸናን፣ በልህቀት የምንጓዝ! Rooted in Legacy, Advancing Through Excellence #AAUGraduation2026 #ClassOf2026 #RootedInLegacy #Science #Innovation #AddisAbabaUniversity