AAU-Official
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 AAU-Official 的分析概览
频道 AAU-Official (@aau_official) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 39 527 名订阅者,在 教育 类别中位列第 4 730,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 846 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 39 527 名订阅者。
根据 29 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 3 104,过去 24 小时变化为 121,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 已认证(Telegram 官方确认)
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 50.38%。内容发布后 24 小时内通常能获得 16.12% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 19 879 次浏览,首日通常累积 6 362 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 34。
- 主题关注点: 内容集中在 aau, addis, ababa, ethiopia, አበባ 等核心主题上。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Addis Ababa University”
凭借高频更新(最新数据采集于 30 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
39 527
订阅者
+12124 小时
+9187 天
+3 10430 天
帖子存档
39 527
AAU Connect Vol. 16 | Grad ’26
The newest edition of AAU Connect is now available!
This special graduation edition celebrates the Class of 2026 and Addis Ababa University’s 76th Graduation Ceremony, featuring inspiring graduate stories, messages from university leadership, research highlights, partnerships, and major institutional achievements.
Read the full issue and celebrate our newest graduates!
https://volume.aau.edu.et/6,3d9d335e5379f7
Congratulations to the Class of 2026!
#AAUConnect #Graduation2026 #HigherEducation #Research #Innovation #AddisAbabaUniversity
39 527
“እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ሁለተኛ ቀኑን በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡
በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች የሚከተሉትን አገልግሎቶች እንሰጣለን።
🔹 የውስጥ ደዌ ህክምና
🔹 የዓይን ህክምና
🔹 የካንሰር ቅድመ-ምርመራ
🔹 የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ
ከዚህ በተጨማሪም ፣ የነገዋን አረንጓዴ እና ጤናማ ኢትዮጵያ ለመገንባት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እና የአካላዊ እንቅስቃሴ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የጋራ የመንገድ ላይ ጉዞ ተዘጋጅቷል።
#እሺ_ለበጎ_ተግባር!
#ጥቁርአንበሳስፔሻላይዝድሆስፒታል #2018
39 527
+4
ለ33 ቀናት የሚቆይ ነፃ የሕክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ “እሺ ለበጎ ተግባር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ዛሬ ሐምሌ 20 ቀን 12018 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል።
ይህ የበጎ አድራጎት መርሃ ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ከቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
በአገልግሎቱ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የቦሌ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ክፍሌ ለማ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ሃላፊ ፕሮፌሰር ማቴዎስ እንሰርሙ እና የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤግዚኪውቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር ራሔል አርጋው ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የህክምና ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እና ስፔሻሊስቶች እየተሳተፉበት ባለው በዚህ መርሃ ግብር በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የነፃ ሕክምናው ተጠቃሚ መሆን መጀመራቸው ታውቋል።
39 527
📢 2018 Entry Year 1 Students – Dept. Choice Update
AAU announces the online departmental choice process for 2018 E.C.
🔹 Program details: July 27, 2026
🔹 Submit preferences: July 28 – Aug 04, 2026 via AAU student portal
🔹 Placement based on cGPA, capacity & affirmative action
📢 Instructions for Submitting Preferences
To submit your academic preferences, follow these steps:
Get an overview of each program : https://www.aau.edu.et/announcements/detail?title=Undergraduate~programs~adverts~for~the~upcoming~placement~for~1st~Year~Students
Once you get an overview, log in to your https://portal.aau.edu.et/ account
Click on the Admissions tab and choose Placement
You will find a list of disciplines available under each college and institute.
Rank your preferred disciplines/programs by assigning numbers (1, 2, 3, etc.) in the preference form.
Ensure you enter the correct number in front of each program before you click Submit.
39 527
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የመረጃ ሳምንት፤
ከነሐሴ 8–16፣ 2018
ቦታ፡ ዋና ካምፓስ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ጉዞዎን ከመጀመርዎ በፊት የሚያስፈልግዎትን መመሪያ ሁሉ የማግኘት እድልዎ ነው!
በመረጃ ሳምንት ውስጥ፣ የሚከተሉትን መረጃ ያገኛሉ
• የመግቢያ መስፈርቶች
• የማመልከቻ ሂደቶች
• የመጀመሪያ ዲግሪ የመግቢያ ፈተና (UAT)
• የስኮላርሺፕ አማራጮች (መንግስት፣ በግልና፣ ፕሬዝዳንታዊ)
• ስለ ምደባ መረጃ
ለዕለታዊ ዝመናዎች ኦፊሴላዊውን የድረ-ገጽ ድረ-ገጻችንን እና የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ ሕልሞን ያሳኩ
39 527
1 ቀን ብቻ ቀረው!
የ33 ቀናት የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የጤና አገልግሎታችን ሰኞ ይጀምራል!
በ5ቱ ክፍለ ከተሞች (በቦሌ፣ በጉለሌ፣ በልደታ፣ በአዲስ ከተማ እና በለሚ ኩራ)፣ በመቄዶንያ፣ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች የሚከተሉትን አገልግሎቶች እንሰጣለን።
🔹 የውስጥ ደዌ ህክምና
🔹 የዓይን ህክምና
🔹 የካንሰር ቅድመ-ምርመራ
🔹 የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ
ከዚህ በተጨማሪም ፣ የነገዋን አረንጓዴ እና ጤናማ ኢትዮጵያ ለመገንባት የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እና የአካላዊ እንቅስቃሴ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳ የጋራ የመንገድ ላይ ጉዞ ተዘጋጅቷል።
#እሺ_ለበጎ_ተግባር!
#ጥቁርአንበሳስፔሻላይዝድሆስፒታል #2018
39 527
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ CDT-Africa ያበረከታቸው አዳዲስ የፈጠራ ውጤቶች አምስት የፓተንት (Patent) እና የዩቲሊቲ ሞዴል ፓተንት ባለቤትነት መብት ማግኘቱ ይታወቃል፤
ይህንን ከኢትዮጵያ አእምሮአዊ ንብረት ጥበቃ ባለስልጣን በቅርቡ አዳዲስ የፈጠራ ውጤቶችና ባለቤትነት ስላገኛቸው አዳዲስ የፈጠራ ውጤቶችና ባለቤትነት የሚያብራራ ፕሮግራም ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመንካት ይከታተሉ፤
https://youtu.be/rAxRUn4kgmA?si=e7k7vBoZsotWbO0y
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን Official Youtube Acccount ሰብስክራይብ ያድርጉ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
39 527
🏥 ነጻ የክረምት የጤና በጎ አገልግሎት
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ በአምስቱ ክፍለ ከተማዎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ፤ በጉለሌ ከፍለ ከተማ ፤ በልደታ ከፍለ ከተማ ፤ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ፤ በመቄዶንያና በበጎአድራጎት ድርጅቶች አንዲሁም በማረሚያ ቤቶች ነጻ የክረምት በጎ አገልግሎት ይሰጣል ፡፡
📅 ይህን ልዩ የክረምት የጤና በጎ አገልግሎትን ከቦሌ ከፍለ ከተማ ጋር በመተባበር የነጻ የህክምና አገልግሎት ሰኞ ከሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ33 ቀናቶች አገልግሎት መስጠቱን በይፋ ያስጀምራል ፡፡
የሰዎችን ህይወት ለመለወጥ ፣ የጤና እንክብካቤን ለማቅረብ ፣ የአረንጓዴ አሻራችንን ለማሳረፍ የተዘጋጀው የ33 ቀናት “እሺ ለበጐ ተግባር” የክረምት በጐ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ሊካሄድ 2 ቀናት ብቻ ቀሩት!
#እሺ_ለበጐ_ተግባር #2018 #ጥቁርአንበሳሆስፒታል
👉 የህክምና አገልግሎትን በነጻ ለማግኘት በተጠቃሚ ቦታዎች ይገኙ።
39 527
NOTICE to GAT Applicants
Please find attached the GAT Brochure and Test Date Guide for the upcoming GAT Administration.
Addis Ababa University
39 527
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን የአፍሪካ ከፍተኛ ትምህርት ለለውጥ (AHEFT) የመጀመሪያው ዙር ሽልማት አሸናፊ በመሆን ተመረጠ!
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ለውጥን በመምራት እና ለወጣቶች ዕድሎችን በማስፋፋት ዕውቅና ከተሰጣቸው አምስት የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ነው።
ሽልማቱ በምርምር፣ በፈጠራ፣ በሰው ኃይል ልማት እና በማህበረሰብ ተፅዕኖ ላይ የምናደርገውን ሥራ የበለጠ ለማጠናከር የሚረዳ የ3 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍን ያካትታል።
ይህ ታላቅ ዕውቅና Reimagining Our Future ብለን የሰየምነው ስትራቴጂክ ዕቅዳችንን እና ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር ያለንን የረጅም ጊዜ አጋርነት የሚያንፀባርቅ ነው። እንደ ኢትዮጵያ አንጋፋ፣ ስመ-ጥር እና ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ፣ ይህንን ዕድል ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሚሆን የምርምር ብቃት፣ ፈጠራ እና ለውጥ አምጪ ትምህርትን ለማጠናከር እንጠቀምበታለን።
ለዚህ ዕውቅና ማስተርካርድ ፋውንዴሽንን የምናመሰግን ሲሆን፣ ለዚህ ስኬት አስተዋፅኦ ላደረጉ መምህራኖቻችን፣ ሰራተኞቻችን፣ የአሁኖቹና የቀድሞ ተማሪዎቻችን እና አጋሮቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
#AddisAbabaUniversity #AAU #MastercardFoundation #AHEFT #Research #Innovation #HigherEducation
39 527
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የቀረበ የምስራችና የምዝገባ ጥሪ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤት (AAU-MCS) በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከ1ኛ-7ኛ ክፍል ለማስተማር ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
በመሆኑም ልጆቻችሁን በትምህርት ቤታችን ማስመዝገብ የምትፈልጉ ወላጆች የሚከተለውን መረጃ አውቃችሁ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን።
ዋና ዋና መረጃዎች፦
የምዝገባ ቀን፦ ከማክሰኞ ሐምሌ 14 - ሐምሌ 21 /2018 ዓ.ም
- የምዝገባ ቦታ፦ 5 ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና ቢዩልት ኢንቫይሮንመንት ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር E04
- የትምህርት ቤቱ ቦታ፦ 5 ኪሎ (በቀድሞው ድህረ ምረቃ/ፋርማሲ ትምህርት ቤት ግቢ)
- የመመዝገቢያ ክፍያ፦ 1,000 ብር
የሚያስፈልጉ ሰነዶች፦
- የተመዝጋቢ ልጆች የልደት ካርድ እንዲሁም ከቀድሞ ትምህርት ቤት ያጠናቀቁበት ሰርተፊኬት
- 2 የወላጅ እና 4 የልጅ ፎቶግራፍ እንዲሁም ወላጆች ከሚሰሩበት የሥራ ክፍል የሰው ሀብት ቢሮ የተመዝጋቢው ወላጅ ወይም ህጋዊ አሳዳጊ መሆናቸውን የሚገልፅ ደብዳቤ
- የመመዝገቢያ ክላሰር እና የክፍያ ደረሰኝ
ማሳሰቢያ፦ ትምህርት ቤቱ ቅድሚያ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ልጆች ዕድል የሚሰጥ ቢሆንም፣ ባለው ክፍት ቦታ መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ውጭ ላሉ ተማሪዎችም በውድድር ተደራሽ የሚሆን መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሞዴል ማህበረሰብ ትምህርት ቤት
39 527
📢 ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የሥራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን በኮንትራት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡
1. የኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስኪያጅ
2. የአስተዳደርና ፋይናንስ ሐላፊ
ለበለጠ መርጃ የሚከተሉትን ሊንኮች ይጠቀሙ
https://press.et/vacancy-details/4wv3babtpjrwrt3svqn3bvepm9
https://press.et/vacancy-details/40asn86cepdeatxs26843r49d9
አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሰነዶች
1. የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ኦሪጂናልና የማይመለስ አንድ ኮፒ
2. ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ ማማራቸውን የሚገልት ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
3. የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት
4. የስራ ክፍል፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ
5. የምዝገባ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ
(የሰው ሀብት ስራ አመራር ጥ/ቤት ቤሮ ቁጥር 01)
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
39 527
AAU has got 300 K Facebook Followers!
Follow its official Page here:
https://web.facebook.com/profile.php?id=100064311447035
Thank you our followers!
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
Addis Ababa University
39 527
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት!
ከዩኒቨርሲቲው ምዝገባ፣ የፈተና ሂደቶች፣ እንዲሁም ከማንኛውም ተያያዥ ጉዳዮች ጋር የሚኖሩ ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት የዩኒቨርሲቲውን ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ብቻ እንድትጠቀሙ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከይፋዊ ገጾቻችን ውጪ በሚሰራጩ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳትታለሉና ራሳችሁን ከሃሰተኛ መረጃዎች እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊና የተረጋገጡ( Verified) ገጾቻችንን በሚከሉት ላይ ብቻ ይከተሉ::
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/addis-ababa-university-official
Facebook: https://www.facebook.com/p/Addis-Ababa-University-100064311447035/
X (Twitter): https://x.com/AAU_Official
You Tube: https://youtube.com/@AddisAbabaUniversity-AAU
TikTok: https://www.tiktok.com/@aauniversity
Telegram: https://t.me/aau_official
Instagram: https://www.instagram.com/aau_official_/
Website: https://www.aau.edu.et/
39 527
🎨✨ Annual Art Exhibition – Grand Opening! ✨🎨
The Alle School of Fine Arts and Design, Addis Ababa University, invites you to the Grand Opening of the Annual Show.
📅 Date: July 16, 2026
🕒 Time: 3:00 PM
📍 Venue: Academy Gallery
The exhibition will run until October 16, 2026.
Come and experience creativity, innovation, and artistic excellence at AAU’s premier cultural event! 🌟
