cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Advanced Educational Consulting Ethiopia

Certified Educational Consultants

Show more
Advertising posts
4 913
Subscribers
-124 hours
-157 days
-10730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል? ትምህርት ሚኒስቴር ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ፤ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ አሳውቋል። Via @tikvahuniversity
Show all...
😢 5
👉 የዚህ ዙር ትምህር ሚያዚያ 15, 2016 ይጀመራል! 👉 ቦታ ሲሞላ ወደ ቀጣይ ዙር እስኪሞላ ይጠብቃሉ! 👉 ምጁሎችንና ሞዴል ጥያቄዎችን ያገኛሉ! 👉 ለኦንላየን መለማመጃ ፈተናዎች 50% ቅናሽ ያገኛሉ!
Show all...
7
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ። በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው። ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል። ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል ፦ https://t.me/tikvahethiopia/84290?single @tikvahethiopia
Show all...
Repost from Tikvah-University
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል? ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በጥር ወር መጨረሻ ይሰጣል። ፈተናውን ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም ለመስጠት መታቀዱን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ በዚህም ሁሉም ፈተናውን የሚሰጡ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከነገ ጥር 01/2016 ዓ.ም ጀምሮ የቁልፍ ብቃት መለኪያ (Core Competency) ቲቶሪያል፣ የኮምፒውተር ስልጠና እና የሙከራ ፈተና (Mock Exam) መስጠት እንደሚጀምሩ ይጠበቃል። @tikvahuniversity
Show all...
👍 9 4
#ExitExam 📌ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 📌ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባሉበት ጉዳዩ፡- የመውጫ ፈተናን ድጋሚ የሚወስዱ ተፈታኞችን ይመለከታል፤ በ2015 የትምህርት ዘመን በሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ተግባራዊ መደረጉ ይታወቃል፡፡በተሰጡት ፈተናዎች የማለፊያ ነጥብ #ያላገኙ ተፈታኞች በጥር ወር መጨረሻ ላይ ለዳግም ፈተና እንዲቀመጡ ታቅዷል፡፡ ሆኖም ግን እነዚህ ተፈታኞች በተቋማት እየኖሩ ስላልሆነ ተገቢውን ዝግጅት ለማድረግ እየተቸገሩ መሆኑን በተለያዩ መንገዶች ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይገልፃሉ፡፡ በመሆኑም ተቋሞቻችሁ በሚችሉት መንገድ ተፈታኞቹ #ቤተመጽሐፍት መጠቀም እንዲችሉ አስፈላጊው ሁሉ ትብብር እንዲያደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡ [ትምህርት ሚኒስቴር] ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 7🙏 1
🌟 የምስራች ለመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች 🌟 🔔 ለመውጫ ፈተና በብቃት የሚያዘጋጅዎ Mock እና Model  Exam በ Online ይለማመዱ! አድቫንስድ የትምህርት ማማከር አገልግሎት ማዕከል ከአተርቴክ የቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ጋር በመተባበር ፦ ➭ በዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና መምህራን የተዘጋጀ፣ ➭ የትምህርት ሚኒስቴርን የብቃት መስፈርት መሰረት ያደረገ፣ ➭ ተገቢውን ሳይንሳዊ  የምዘና ሥርዓት የተከተለ፣ ➭ ለአንድ ፕሮግራም ከ1,000 በላይ መለማመጃ ጥያቄዎችን የያዘ፣ ➭ ሁሉንም የፈተና ኮርሶች ያካተተ፣ ➭ ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስና ማብራሪያ የያዘ፣ ➭ በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዓት የሚያገኙት የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) መለማመጃ አቀረበልዎ! ለሙሉ መረጃው፡- ➧ www.http://elts.com.et ይጎብኙ፣ ➧ https://t.me/aec_ethiopia ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ #AdvancedEducationalConsultingCenter
Show all...
👍 5 1
elts.com.et የአጠቃቀም መመሪያ
Show all...