SIDAMA BANK SC®
Open in Telegram
Sidama Bank Sc " Bank for All " ሲዳማ ባንክ "የሁሉም ባንክ! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
Show more1 937
Subscribers
No data24 hours
-67 days
+1330 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
February '25
February '25
+10
in 0 channels
January '25
+40
in 0 channels
Get PRO
December '24
+40
in 0 channels
Get PRO
November '24
+77
in 0 channels
Get PRO
October '24
+16
in 0 channels
Get PRO
September '24
+8
in 0 channels
Get PRO
August '24
+23
in 0 channels
Get PRO
July '24
+96
in 0 channels
Get PRO
June '24
+12
in 0 channels
Get PRO
May '24
+28
in 0 channels
Get PRO
April '24
+13
in 0 channels
Get PRO
March '24
+20
in 0 channels
Get PRO
February '24
+41
in 0 channels
Get PRO
January '24
+170
in 0 channels
Get PRO
December '23
+129
in 0 channels
Get PRO
November '23
+53
in 0 channels
Get PRO
October '23
+98
in 0 channels
Get PRO
September '23
+58
in 0 channels
Get PRO
August '23
+82
in 0 channels
Get PRO
July '23
+82
in 0 channels
Get PRO
June '23
+72
in 0 channels
Get PRO
May '23
+66
in 0 channels
Get PRO
April '23
+110
in 0 channels
Get PRO
March '23
+211
in 0 channels
Get PRO
February '23
+64
in 0 channels
Get PRO
January '23
+564
in 0 channels
Get PRO
December '22
+542
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 16 February | 0 | |||
| 15 February | 0 | |||
| 14 February | +1 | |||
| 13 February | 0 | |||
| 12 February | 0 | |||
| 11 February | 0 | |||
| 10 February | 0 | |||
| 09 February | +1 | |||
| 08 February | +1 | |||
| 07 February | +2 | |||
| 06 February | +1 | |||
| 05 February | +1 | |||
| 04 February | 0 | |||
| 03 February | +2 | |||
| 02 February | 0 | |||
| 01 February | +1 |
Channel Posts
ለክፍት የስራ መደብ (EV/005/2024) አመልካቾች በሙሉ
ሲዳማ ባንክ አ/ማ በቀን እ.ኤ.አ. November 08, 2024 ለክፍት የስራ መደብ ባወጣው ማስታዐቂያ በGOOGLE FORM ለማመልከት ስትሞክሩ ሲስተሙ ላስቸገራችሁ እና ከዚህም የተነሳ ሳታመለክቱ የቀራችሁ ባንኩ የምዝገባ ቀኑን ለ3 (ሶስት) ተጨማሪ ቀናት ያራዘመ በመሆኑ በሲዳማ ባንክ ድረገጽ ላይ ብቻ በመግባት እስከ ህዳር 11/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
https://is.gd/9lXhPu
| 2 | 🗃 External Vacancy Announcement
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 262 |
| 3 | የሐዋሳ ከተማ ዓለም አቀፍ ስታዲዬም ሥራ ማጠናቀቂያ የገቢ ማሰባሰቢያ የቶምቦላ ሎተሪ ሽያጭ በይፋ ተጀመረ:: በመሆኑም በሲዳማ ባንክ በተከፈተው ዝግ ሂሳብ ቁጥር 3413302000051 በሞባይል USSD code *842# በመጠቀም በቀላሉ ሎተሪውን መግዛት ትችላላችሁ::በተጨማሪም በሁሉም የሲዳማ ባንክ ቅርንጫፎች ገቢ ማድረግ ይቻላል::
#Mitteenni_Dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #SDMAETAA #ethiodash #dhabshil
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 167 |
| 4 | እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2017 በሰላም አደረሳችሁ!
የኢትዮጵያን አዲስ አመት ስናከብር የሲዳማ ባንክ ቀላል፣ ፈጣን እና ምቹ በሆነ መንገድ ከዓለም ማዕዘናት ገንዘብ የሚቀበሉበትን ምቹ መንገድ ሲናቀርብላችሁ በደስታ ነው።
በአለምአቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ አገልግሎታችን Dahabshiil እና SWIFT አድራሻ፡ SDMAETAA ይጠቀሙ። በዓሉን ምክንያት በማድረግ ዳጎስ ባለ የምንዛሬ ተመን ልናስተናግዳችሁ ተዘጋጅተናል::
ዛሬ የሲዳማ ባንክን ቤተሰብ በመቀላቀል የባንክ አገልግሎትን ከእኛ ያግኙ!!
ለእርስዎ እና ለቤተሰብዎ አዲስ ዓመት የብልጽግና እና የደስታ እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን!
በጋራ እንችላለን!
Mitteendandineemo
ሲዳማ ባንክ አ.ማ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 631 |
| 5 | የሀዘን መግለጫ
የሲዳማ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንትና ሰራተኞች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት ሳቢያ ውድ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡
+++
#ሲዳማባንክ #SidamaBank | 1 022 |
| 6 | አገራችን ኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪዉን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ማድረጓን ተከትሎ የዓለም አቀፍ ማህበረሰብን ትኩረት እየሳበች ትገኛለች። ከዚህ ጋር በተያያዘ ሲዳማ ባንክ ከውጭ ባለሀብቶች ጋር መስራት በሚያችሉ ጉዳዮች ላይ መቀመጫውን ስፔን ባርሴሎና ካደረገው ከ One World Media ጋር ሰፊ ውይይትና የማስተዋወቅ ሥራ በባንኩ ሥራ አስፈፃሚ ተደርጓል። ይህ ተቋም ቃለ መጠይቆችንና የተለያዩ ፅሁፎችን ሰፊ ተነባቢነት ባላቸው እንደ USA TODAY እና GULF NEWS እና ሌሎችም ጋዜጦች ላይ የሚያሳትም ታዋቂ ዓለም አቀፍ ድርጅት ነው።
www.oneworldmediacorp.com
#Mitteenni_Dandiineemmo #SDMAETAA #በጋራ_እንችላለን #በየቀኑ_መቆጠብ_በየቀኑ_መበደር_በየቀኑ_መክፈል ✅
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 408 |
| 7 | ለሁሉም የባንኩ ሠራተኞች፣ ባለአክሲዮኖችና ደንበኞች በሙሉ
እንኳን አደረሰን እንኳን ደስ አለን!
===================
ሲዳማ ባንክ የ2023/24 በጀት ዓመት በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ስንገልጽ በታላቅ ደስታ ነዉ። ባንካችን በሁሉም ቁልፍ መመዘኛዎች አመርቂ ዉጤት ማስመዝገብ የቻለ ሲሆን ለዚህም ስኬት የባንኩ ሠራተኞች፣ ማኔጅሜንት፣ የቦርድ አመራር እንዲሁም የደንበኞቻችንና የባለአክሲዮኖቻችን ያላሰለሰ ጥረትና ድጋፍ መሆኑን ለመግለጽ እንወድዳለን። ባንካችን በሚመጣዉ በጀት ዓመት ከዚህ እጅግ በተሻለ ሁኔታ መሥራት የሚጠበቅበት በመሆኑ “#በጋራ_እንችላለን” በሚለዉ መርሃችን መሰረት ሁላችንም በጋራ ሆነን ባንካችንን ተወዳዳሪና በደንበኞች ተመራጭ ባንክ ለማድረግ እንድንሰራ አደራ እላለሁ።
እንኳን ለአዲሱ የባንክ ዓመት በሰላም አደረሰን! በጋራ እንችላለን!
ሲዳማ ባንክ
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 478 |
| 8 | Hanqafaanchu faynaansete amuraati/Inclusive Finance/ gobbanke giddo buuxisiisate baadiyye qooxeessira suuqotenna liqoote rosicho lossa hasiissanno daafira illacha tunge loonseemmo. Babbaxxitino woraddaranna qawallara afantanno daga horaameessimmate qajeelsha /Customers Education/ uynanni hee'noommo.
#በጋራ_እንችላለን #Mitteenni_Dandiineemmo #ቁጠባን_ባህላችን_እናደርጋለን #swift
#sidmaetaa
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 028 |
| 9 | #የምስራች!
#የአክሲዮን_ሽያጭ_ማስታወቂያ
ሲዳማ ባንክ አ.ማ በ2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ መሰረት ክፍያ ያልተፈጸመባቸው ውስን አክሲዮኖችን ከግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሽያጭ አቅርቧል፡፡
ስለሆነም ነባርም ሆነ አዲስ አክሲዮን ገዥዎች ከብር 10,000 (አስር ሺህ) ወይም 10 አክሲዮን ጀምሮ በመግዛት የዚህ ትርፋማ ባንክ ባለድርሻ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል!
አክሲዮኖቹን ለመግዛት አዲስ አበባ፣ ጎተራ ላንቻ አካባቢ ወደሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት አክሲዮን አስተዳደር ክፍል ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኙ የባንኩ ቅርንጫፎች ጎራ ይበሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ
ስ.ቁ 011-4706927 ወይም 011-4704706:0916412805
በጋራ እንችላለን!
ሲዳማ ባንክ አ.ማ
ይህ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን እንዲተላለፍ የተፈቀደ ማስታወቂያ ሲሆን ሲዳማ ባንክ አ.ማ አክሲዮኖችም በብሔራዊ ባንክ የተቀመጡ ግዴታዎችን ለማሟላት ለሽያጭ የቀረቡ ናቸው፡፡ | 1 026 |
| 10 | External Vacancy Announcement
Sidama Bank S.C invites qualified applicants for the following vacant post.
Position: Junior Customer Service Officer
Qualification: BA Degree in Banking & Finance, Accounting, Economics, Management or other business related fields.
Experience: 0 years of Experience
Year of Graduation: 2022/2023 Graduates
GPA: 3.00 and above and who passed the National Exit Examination
Link: https://forms.gle/m6zjNVuFDVdt8LeA7
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 988 |
| 11 | Our bank's CEO Mr Tadesse Hatiya Oge has held fruitful discussion with managing director &CEO of Bank of Beirut(UK) Ltd Mr Sophoklis Argyrou and with Relationship Manager Mr Mark Talat Soliman on different issues related with correspondent banking relationship. Sidama Bank Sc. has started correspondent banking relationship with Bank of Beirut(UK) seven months ago.
#Mitteenni_Dandiineemmo #SDMAETAA #TogetherWeCan
ምርጫዎ ስላደረጉን እናመሰግናለን።
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 098 |
| 12 | ሲዳማ ባንክ በአይነቱ ለየት ባለ መስተንግዶ ደንበኞቹን ለማርካት ቆርጦ እየሰራ ይገኛል። የትኛውንም አገልግሎት ቢጠይቁ ከባንካችን ያገኛሉ።
#MobileBanking, #CardBanking #Credit #BankGuarantee, #FixedTimeDeposits, #Microfinance #SMALLENTREPRISELOANS, #RTGS, #FOREIGNBanking,#MoneyTransfers and many more..
ምርጫዎ ስላደረጉን እናመሰግናለን። | 733 |
| 13 | #ሲዳማ_ባንክ 🏦
Sidaamu Baanke G.M Gobboomitte horo afidhino Dijitalete ayyimatte kaarde techo barra Sidaamu dagoomu qoqqowi mootimma Hawaasi quchumira techo barra faajetenni Looso Hanafississinno.
Looso hanafisisate Amuratira leelle sookassi sayisinohu Sidaamu Baanke laylinikki perezidanitichi coyi'ranni Sidaamu Baanke alba keeshshitino Baankenni roore Tekinolojetenni lifixxino owante aatenni luphima Baanke ikkate ilacha tugge loossanni noota xawisse; tini techo hanafisiinisoommo Gobboomitte horo afichino Dijitalete ayyimatte kaarde qoqqowu Deerrinni umita ikkase coyi'rino.
Laylinikki perezidanitichi coyyi'ranni; Tenne ayimate kaarde techo barrini hananfe konni woroonni noo Sidaamu Baanke Sinnara borreessama dandiinannitano egensinsiisino.
1. Taabori Sina
2. Hawaasi Sina
3. Manahariyu Sina
4. Allaamuri Siniranna
5. Addis katamu sinira horo afi'ra dandiinannita qummi assineemmo
#ቁጠባን_ባህላችን_እናደርጋለን #Mitteenni_Dandiineemmo #sidamabanksc
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 743 |
| 14 | #የምስራች!
ሲዳማ ባንክ አ.ማ ብሄራዊ የዲጂታል መታወቂያ ካርድ(ፋይዳ) ዛሬ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መቀመጫ በሆነችዉ ሐዋሳ ከተማ በይፋ አስጀመረ፡፡ በፕሮግራሙ ማስጀመርያ ሥነ ሥርአት ላይ በመገኘት የዕለቱን ፕሮግራም ያስጀመሩት የባንኩ ኮሪፖሬት ሪሶርስ ማነጅመንት ምክትል ፕሬዚዳንት ሲሆኑ ባንካችን ከቀደምት ባንኮች የተሻለ ተክኖሎጅ በመተግበር ተወዳዳሪ ለመሆን እየሰራ መሆኑን በመግለጽ ይህም ብሄራዊ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ካርድ በክልል ደረጃ በሀዋሳ ከተማ ያስጀመረ የመጀመሪያው ባንክ ያደርገዋል በማለት እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡
ምክትል ፕሬዝደንቱ አክለው ይህንን ብሄራዊ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ካርድ ምዝገባን ከዚህ በታች በተዘረዘሩ በሐዋሳ ከተማ ዉስጥ በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች በመመዝገብ መውሰድ እንደምችሉ ገልፀዋል፡፡
1. ታቦር ቅርንጫፍ
2. ሐዋሳ ቅርንጫፍ
3. መናኃሪያ ቅርንጫፍ
4. አለሙራ ቅርናጫፍ እና
5. አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ፡፡
ስለሆነም የሐዋሳና አካባቢዉ ነዋሪዎች ከላይ በተጠቀሱት ቅርንጫፎቻችን በመቅረብ እንድትመዘገቡ በታላቅ አክብሮት እንጋብዛለን፡፡
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 647 |
| 15 | ሲዳማ ባንክ ለመላው ሙስሊም ወገኖቻችን እንኳን ለ1445ኛው የዒድ-አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የደስታ፣ የሰላም፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
መልካም በዓል
ሲዳማ ባንክ
የሁሉም ባንክ
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 871 |
| 16 | Sidama new year #Ficheecamballaala2024 is being celebrated by our different branches. #AddisKetema #Tabor #Menaheria #Alamura #DugunaDubale #EBC #Furra | 897 |
| 17 | ሄልቬታስ ኢትዮጵያ፣ የስዊስ ዓለም አቀፍ ትብብር ማህበር ከሲዳማ ባንክ ጋር አብሮ የመስራት ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን በሲዳማ ክልል በተመረጡ 4 ከተሞች ላይ በUP Women/Unleashing the potential of Young Women Project/ ፕሮጀክት የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀዋሳ ሮሪ ሆቴል አካሂዷል።
ዝግጅቱን መርቀው የከፈቱት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ታደሰ ሀጢያ እንደተናገሩት UP Women የያዘው ዓላማ የሴት ተማሪዎችን አቅም ከማጎልበት ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ሚና የሚጫዎት እንደሆነ እና ባንኩም በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ/SME/ ሞዳሊቲ የብድር አገልግሎትን በማቅረብ በጋራ ለመስራት መስማማቱን ገልጸዋል።
የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ምህረት ገለቱ ሙሉ የፕሮጀክቱን ገለጻ አድርገው፣ የአሰራር ሂደቱን ከባንኩ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች ጋር ስልጠናዊ መድረክ በማዘጋት ውይይትም አድርገዋል። ፕሮግራሙ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ እንደሚገባ አስታውቀዋል።ሲዳማ ባንክ ከዚህ ቀደምም በሴቶች የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢኮኖሚ አቅም ለማጎልበት በ WEDP PROGRAM ብዙ ብድር እየሰጠ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
ሄልቬታስ፣ የስዊስ ዓለም አቀፍ ትብብር ማህበር በዙሪክ ስዉዘርላንድ በ 1955 ዓም የተቋቋመ ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ሲሆን በመላው አፍሪካ በአስራ አምስት አገሮች ውስጥ እየሰራ ይገኛል።
#mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #sidmaetaa
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 938 |
| 18 | ከሲዳማ ባንክ ጋር እንዴት ማደግ ይቻላል?
በአቅራቢያዎ ያሉትን ቅርንጫፎች በመጎብኘት በሲዳማ ባንክ አካውንት ይክፈቱ።
የትኞቹ ምርቶች ወይም አገልግሎቶች ለእርስዎ በተሻለ ሁኔታ እንደሚስማማዎት አይተው ይምረጡ።
በሲዳማ ባንክ ገንዘብ ለመቆጠብ ዝግጁ ይሁኑ። ንግድዎን ያቅዱ። ገበያውን ያጥኑ፣ ብድር ይጠይቁ። መስፈርቶችን ያሟሉ ከወሰዱ በኋላ በየወሩ ይክፈሉ። ትርፋማ ይሁኑ!
በጋራ እንችላለን።
How to grow with Sidama Bank.
Open an account in Sidama Bank by going to your nearby branches. Choose which products or services will suit best for you. Save your money in Sidama Bank and get exclusive offers.
Plan your business. Analyze the market, request a loan. Fulfill requirements and pay monthly.
Together We Can.
#Togetherwecan #mitteenni_dandiineemmo #Sidamabanksc #Swift #SIDMAETAA #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 235 |
| 19 | ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የሲዳማ ባንክ ከስር በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም
1.Vice President Operations
2. Director, Information Systems Department
የስራ መደብ ላይ ማመልከት ትችላላችሁ! ለዝርዝሩ ከስር የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ!
#ሲዳማባንክ
#በጋራእንችላለን | 1 552 |
| 20 | ውድ ደንበኞቻችን፣
የ*842# USSD ባንኪንግ አገልግሎት በመጠቀም ቀሪ ሂሳብዎን ማወቅ፣ ገንዘቦችን ማስተላለፍ፣ ክፍያ መፈጸም እና ሌሎችንም ማድረግ ይችላሉ! በዚህ አዲስ ምቹ የባንካችን መፍትሄ በመጠቀም ጊዜና ጉልበትዎን ይቆጥቡ!
ሲዳማ ባንክን ስለመረጡ እናመሰግናለን።
በጋራ እንችላለን!!
ሲዳማ ባንክ
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 | 1 637 |
