en
Feedback
Sidama Region Electric Utility/የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

Sidama Region Electric Utility/የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

Open in Telegram
702
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+830 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
January '25
January '25
+14
in 0 channels
December '24
+16
in 0 channels
Get PRO
November '24
+16
in 0 channels
Get PRO
October '24
+18
in 0 channels
Get PRO
September '24
+33
in 0 channels
Get PRO
August '24
+49
in 0 channels
Get PRO
July '24
+44
in 0 channels
Get PRO
June '24
+30
in 0 channels
Get PRO
May '24
+24
in 0 channels
Get PRO
April '24
+21
in 0 channels
Get PRO
March '24
+8
in 0 channels
Get PRO
February '24
+11
in 0 channels
Get PRO
January '24
+12
in 0 channels
Get PRO
December '23
+11
in 0 channels
Get PRO
November '23
+9
in 0 channels
Get PRO
October '23
+33
in 0 channels
Get PRO
September '23
+39
in 0 channels
Get PRO
August '23
+37
in 0 channels
Get PRO
July '23
+21
in 0 channels
Get PRO
June '23
+16
in 0 channels
Get PRO
May '23
+19
in 0 channels
Get PRO
April '23
+15
in 0 channels
Get PRO
March '23
+12
in 0 channels
Get PRO
February '23
+16
in 0 channels
Get PRO
January '23
+25
in 0 channels
Get PRO
December '22
+20
in 0 channels
Get PRO
November '22
+31
in 0 channels
Get PRO
October '22
+264
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
30 January0
29 January0
28 January+1
27 January0
26 January+1
25 January+2
24 January0
23 January+1
22 January0
21 January0
20 January+1
19 January+1
18 January0
17 January0
16 January+1
15 January+1
14 January0
13 January0
12 January+1
11 January0
10 January+3
09 January0
08 January0
07 January0
06 January0
05 January0
04 January0
03 January0
02 January+1
01 January0
Channel Posts
የሀዘን መግለጫ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ዞን በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋላና ወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው አሰቃቂ ትራፊክ አደጋ ከ71 በላይ ወገኖቻችን ህይወት በመቀጠፉ የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጥልቅ ሀዘን የተሰማው መሆኑን ይገልፃል። የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማናጅመንት እና ሰራተኞች በደረሰው አደጋው ህይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች በሙሉ መፅናናትን ይመኛሉ። የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ታህሳስ/2017ዓ.ም

2
+1
No text...
518
3
በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል *** ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት በተፈጠረ ችግር የተነሳ በመላው ሀገሪቱ የኃይል መቋረጥ አጋጥሟል ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል። ችግሩን በመፍታት የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል። የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቆ፤ ያሉትን መረጃዎች በፍጥነት የሚያሳውቅ መሆኑንም ገልጿል።
1 304
4
No text...
1 106
5
ክቡራን ደንበኞቻችን ተቋሙን የተመለከቱ መረጃዎችን የማግኝያ ገፆችን እናስተዋውቅዎ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን የተመለከቱ ወቅታዊና ትኩስ መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡ ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/ ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
740
6
No text...
645
7
የሲዳማ ሪጅን 3ሺህ 360 አዳዲስ ደንበኞች የኃይል ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሲዳማ ሪጅን በ2017 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3ሺህ 360 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረጉን የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ አበበ እድሉ አስታውቀዋል፡፡ እንደ አቶ አበበ ገለጻ አዲስ ኃይል ካገኙ አዳዲስ ደንበኞች ውስጥ 85 በመቶ የሚሆኑት የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ኮሜርሻል እና የከፍተኛ ኃይል ተጠቃሚ ናቸው፡፡  በዚህም 95 በመቶ የሚሆኑት አዳዲስ ደንበኞች በአማካይ በ11 ቀን እንዲያገኙ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በአንድ መካካለኛ መስመር ላይ የነበረውን የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽና የቆይታ ጊዜ መቀነስ ተችሏል ብለዋል፡፡     ሪጅኑ በ2017 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 255 ሚሊየን የኃይል ፍጆታ ለመሰብሰብ አቅዶ መቶ በመቶ ማሳካት የቻለ  መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሩ  የሪጅኑን  ገቢ ለማሳደግ  ለ1 ሺህ 23 የከፍተኛ ኃይል ተጠቃሚ ደንበኞች  ስማርት ቆጣሪ መግጠም፣ በንባብ ግደፈት፣ በቆጣ ብልሽት እና በቁጥጥር ማነስ ያልተሰበሰበ ገቢን መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል፡፡ እንደ ዳይሬክተሩ አክልለውም ሪጅኑ የኤ.ኤም.አይ.ቆጣሪ በመትከሉ 181 ሚሊየን ብር በፊት ያልተሰበሰበን ገቢ እንዲሰበሰብ ማድረግ ተችሏል፡፡     ሪጅኑ ደንበኞቹን ውጤታማ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ከመስጠት ባሻገር አቅም የሌላቸውን የኃይል ፈላጊ ደንበኞች ኤሌክትሪክ እንዲያገኙ ዘዴ ቀይሶ ለማዳረስ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በበጀት አመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አዲስ ደንበኛን የኃይል ተጠቃሚ በማድረግ፣ የፍጆታ ሒሳብ ገቢ በሙሉ በመስብሰበ እና ኃይል አቅርቦቱን ውጤታ በማደረግ ስኬታማ ስራ መስራቱን አስታውቋል፡፡    #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
621
8
+2
No text...
517
9
በስራ ምክንያት የሚቋረጥ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ስለማሳወቅ *** የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት  የመልሶ ግንባታ  ስራ ለማከናወን በሲዳማ ክልል በዳዬ ከተማ እና አካባቢው፣ በአቦስቶ ፣ በመሰንቀላ እና በአንፈራ ከተሞች እና በአካባቢው ሕዳር 1 /2017 እሁድ  እለት ከጥዋቱ 2፡00 ጀምሮ እስከ ቀኑ   7፡00 ድረስ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚቋረጥ በመሆኑ በተጠቀሰው አካባቢ የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ #የሲዳማ_ክልል_ኤሌክትሪክ_አገልግሎት Follow ሀs Telegram https://t.me/SIDAMAEU Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=61551030763514 ሕዳር/2017
619
10
No text...
498
11
ለኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቻችን በሙሉ ተቋማችን የደንበኞቹን መረጃ ወቅታዊ ለማድረግና ለማዘመን የአገልግሎት ተጠቃሚነት ውል ስምምነት ከፈረሙ አምስት ዓመት ያለፋቸው ደንበኞችን የውል እድሳት እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። እስካሁንም በርካታ ደንበኞች የውል እድሳት አከናውነው መረጃቸውን ወቅታዊ አድርገዋል፡፡ ሆኖም ሥራው ውጤታማ በሆነ መንገድና ለደንበኞቻችን በሚያመች መልኩ መከናወን እንዳለበት በመታመኑ፤ ጊዜው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል፡፡ ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ በየአገልግሎት መስጫ ማዕከላቱ በሚወጣው መርሀግብር መሰረት ከህዳር 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ያለምንም ክፍያ፡- ✅ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣ ብሄራዊ መታወቂያ፣ ታደሰ መንጃ ፍቃድ ወይም ፓስፖርት ✅ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ✅ የቀድሞው ውል ወይም የወርሀዊ ፍጆታ ክፍያ ሰነድ ወይም የደንበኝነት መለያ ቁጥር ✅ የስም ዝውውር የተደረገ ከሆነ የተዛወረበትን ህጋዊ ሰነድ ✅ የቆጣሪ ባለቤትነቱ በውክልና ከሆነ ህጋዊ የውክልና ሰነድ እንዲሁም የቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ከሆኑ ከተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች በተጨማሪ ካርድ የተሞላበትን ደረሰኝ በመያዝ የውል እድሳት ማከናወን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
626
12
No text...
474
13
የኃይል መቆራረጥ በምን ምክንያት ይከሰታል   የኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ ምክንያቶች ሊቋረጥ ይችላል ፡፡ ኃይል ከሚቋረጥባቸው ምክንያቶች መካከል ሲስተም ላይ የሚፈጠር ችግር እና ለጥንቃቄ ሲባል የሚደረግ የኃይል መቋረጥ በዋናነት የሚነሱ ናቸው፡፡  በሌላ መልኩ ደግሞ ለቅድመ ጥገና ሲባል የኃይል መቋረጥ የሚከሰት ሲሆን ይህም የረገቡ መስመሮችን መጠገን ፤ ያረጁ ምሰሶዎችን መቀየር እና ለአደጋ አጋላጭ ቦታ ላይ ያሉ ዛፎችን መቁረጥ የሚጠቀሱት ናቸው፡፡  በቀጣይ ይህን የኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ ተቋሙ አሠራሩን በማዘመን የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም  ችግሩን ለመቀነስ እየተሰራ  ነው ፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
665
14
No text...
569
15
የኤሌክትሪክ ሃይል ሳያስሞሉ #ለረዥም ጊዜ መጠቀም ለተጠራቀመ የፍጆታ ሂሳብ የሚዳርግ መሆኑን ያውቃሉ? እንግዲያውስ እናሳውቅዎ!! አንዳንድ #የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎች ቴክኒካልና ቴክኒካል ባልሆኑ ምክንያት ከተሞላላቸው የሃይል መጠን በላይ ለረዥም ጊዜ ሊያስጠቅሙ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ ውድ የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞቻችን ሃይል ሳያስሞሉ ለረዥም ጊዜ መጠቀም ለተጠራቀመ የአገልግሎት ክፍያና የፍጆታ ሂሳብ የሚዳርግ መሆኑን አውቃችሁ የቆጣሪ ካርድ በየወሩ እንድትሞሉና የቆጣሪ ቴክኒካል ችግር ካጋጠማችሁ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የአገልግሎት መስጫ ማዕከል በአካል በመሄድ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
980
16
No text...
852
17
የቆጣሪ ደንበኝነት ውል እድሳት ጊዜው ተራዝሟል ተቋማችን የደንበኝንት ውል ከገቡ 5 ዓመትና ከዚያ በላይ የሞላቸው ደንበኞች የደንበኝነት ውላቸውን እንዲያሳድሱ ባሳወቅነው መሰረት በርካታ ደንበኞች የቆጣሪ ደንበኝነት ውላቸውን እያደሱ ይገኛሉ:: ይሁን እንጂ በተለይ በአዲስ በአባባ አንዳንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት የሚስተዋለውን መጨናነቅና የደንበኞችን እንግልት መነሻ በማድረግ የቆጣሪ አገልግሎት ደንበኝነት ውል ዕድሳት ጊዜው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ያራዘምን መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ስለሆነም የአገልግልት ደንበኝነት ውል ከገባችሁ 5 ዓመትና ከዚያ በላይ የሞላችሁ ውድ ደንበኞቻችን የውል ዕድሳት ጊዜው የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ሳትጨናነቁ በተመቻችሁ ጊዜ ወደ አገልገሎት መስጫ ማዕከሎቻችን እየሄዳችሁ ያለምንም ክፍያ የደንበኝነት ውላችሁን እንድታሳድሱ እናሳስባለን፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
865
18
No text...
677
19
በዳዬና አካባቢው ለተወሰኑ ሰዓታት የሚኖር የኃይል መቋረጥን ስለማሳወቅ የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዋራ አንፈራራ ድረስ የሚያከናውነው የመልሶ ግንባታ ስራ መስመር ከዳዬ ከተማ የኤሌክትሪክ መስመር አቅራቢያ የሚገኝ በመሆኑ ስራው እስኪጠናቀቅ ድረስ በዳዬ ከተማ ከፍተኛ የኃይል መቆራረጥ እንዳይኖር ከይርጋለም እና ከአለታወንዶ ወንዶ ከተሞች ለብቻው ኃይል እንዲያገኝ የማድረጉ ስራ እየተሰራ ይገኛል። ሆኖም ከዋራ ሰብስቴሽን እስከ አንፈራራ እየተከናወነ የሚገኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራ ለአንድ ሳምንት ተሰርቶ እስከ ሚጠናቀቀ ድረስ በዳዬ ከተማ ለተወሰኑ ሰዓታት ብቻ የኃይል መቆራረጥ ሊፈጠር የሚችል በመሆኑ በዳዬ ከተማ እና በአካባቢው የምትገኙ ደንበኞቻችን በትዕግሥት እንድትጠባበቁ እንጠይቃለን። የሲዳማ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት መስከረም/2017ዓ.ም
723
20
No text...
549