en
Feedback
Biruke Fact

Biruke Fact

Open in Telegram
7 050
Subscribers
-124 hours
-267 days
-21830 days
Posts Archive
አርሰናል የ 2025/26 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ሆነ ከ22 አመታቶች ቡሀላ ሊጉን ማሳካት ቻለ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
አርሰናል የ 2025/26 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ሆነ ከ22 አመታቶች ቡሀላ ሊጉን ማሳካት ቻለ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

''ክርስቶስ ተንስአ እሙታን ▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤ አሰሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ፤ ሰላም ▸ እምይእዜሰ ፤ ኮነ ▸ ፍስሐ ወሰላም'' ''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤
''ክርስቶስ ተንስአ እሙታን ▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤ አሰሮ ለሰይጣን አግአዞ ለአዳም ፤ ሰላም ▸ እምይእዜሰ ፤ ኮነ ▸ ፍስሐ ወሰላም'' ''ክርስቶስ በታላቅ በኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ'' ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ ፥ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም የፍቅር እና የአንድነት በዓል ይሁንልን አሜን።

🕋ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። በዓሉ የሰላም ፥ የመተሳሰብ እና የፍቅር እንዲሆን እንመኛለን።🕌 EID MUBARIK - ኢድ
🕋ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ። በዓሉ የሰላም ፥ የመተሳሰብ እና የፍቅር እንዲሆን እንመኛለን።🕌 EID MUBARIK - ኢድ ሙባረክ

እንኳን ለ130 ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳቹ!!
እንኳን ለ130 ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳቹ!!

ሰበር ዜና‼️ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔኢ ተገደሉ! በእስራኤል መገናኛ ብዙኃን ላይ የወጡ ዘገባዎችን ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፣ የኢራን ከፍተኛው መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔኢ
ሰበር ዜና‼️ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔኢ ተገደሉ! በእስራኤል መገናኛ ብዙኃን ላይ የወጡ ዘገባዎችን ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፣ የኢራን ከፍተኛው መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔኢ ህይወት አልፏል። የሪፖርቱ ምንጮች እንዳመለከቱት፣ የካሜኔኢ አስከሬን መገኘቱ ተነግሯል። ይህ ዘገባ በአካባቢው ያለውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት ወደ ከፍተኛ ደረጃ የሚያደርሰው ተብሎ ይጠበቃል። Via BBC , Aljazeera , Reuters

የቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር (round ኦፍ 16)ድልድል ይፋ ሆኗል
+1
የቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር (round ኦፍ 16)ድልድል ይፋ ሆኗል

መድፈኞቹ ዶሮዋን በገዛ ሜዳዋና በደጋፊዎቿ ፊት 'እያጣጣሙ ሲበሏት አመሹ። እነሆ የሰሜን ለንደን ሰማይ ስር በቀይና ነጭ ቀለም አሸብርቋል። አዎ ዛሬ ምሽት የለንደን ንጉስ ማንም ሳይሆን አርሰናል መሆ
መድፈኞቹ ዶሮዋን በገዛ ሜዳዋና በደጋፊዎቿ ፊት 'እያጣጣሙ ሲበሏት አመሹ። እነሆ የሰሜን ለንደን ሰማይ ስር በቀይና ነጭ ቀለም አሸብርቋል። አዎ ዛሬ ምሽት የለንደን ንጉስ ማንም ሳይሆን አርሰናል መሆኑን በድጋሚ አስመስክሯል። ብዙዎች 'አርሰናል ዛሬ ይንሸራተታል፣ የዋንጫው ግስጋሴው እዚህ ጋር ያከትማል' ብለው ቢጠብቁም፤የሚካኤል አርቴታ ልጆች ግን ሜዳው ላይ የታዩት እንደ አንበሳ ተቆጥተው ነበር። አረሰሰናሎች ቶትነሃምን በገዛ ጎጆው ድባቅ በመምታት፣ ለሲቲና ለሌሎች ተፎካካሪዎቻቸው ግልጽ መልእክት አስተላልፈዋል ​ይህ ድል ለአርሰናል ደጋፊዎች ከሶስት ነጥብ በላይ ነ

ረመዷን ነገ ይጀምራል። በሳውዲ አረቢያ የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ የታላቁና ቅዱሱ የረመዳን ወር ጾም ነገ ረቡዕ ይጀምራል።
+1
ረመዷን ነገ ይጀምራል። በሳውዲ አረቢያ የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ የታላቁና ቅዱሱ የረመዳን ወር ጾም ነገ ረቡዕ ይጀምራል።

አሜን በሉ ልመርቃችሁ🙏 የጾሙ መጀመሪያ "ዘወረደ" ተብሎ እንደ ተጀመረ፣ ማጠቃለያውም በዓለ ሆሳዕናን በድል አድራጊነት እንድንቀበል፣ ከዚያም የትንሣኤውን ብርሃን ለማየት ፈጣሪ ያብቃን። አምላካችን
አሜን በሉ ልመርቃችሁ🙏 የጾሙ መጀመሪያ "ዘወረደ" ተብሎ እንደ ተጀመረ፣ ማጠቃለያውም በዓለ ሆሳዕናን በድል አድራጊነት እንድንቀበል፣ ከዚያም የትንሣኤውን ብርሃን ለማየት ፈጣሪ ያብቃን። አምላካችን እግዚአብሔር ይህንን የተቀደሰ የጾም ወቅት የበረከት፣ የፈውስ እና የኃጢአት ማስተሰሪያ ያድርግልን። ​በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ፣ ዐቢይ ጾም የሆድን መታቀብ ብቻ ሳይሆን የነፍስን መታደስ የሚጎናጸፉበት የታላቅ ምስጢር ወቅት ነው። ይህ ጾም፣ የሰው ልጅ በኃጢአት ጨለማ ውስጥ ወድቆ ከፈጣሪው ተለይቶ በነበረበት ዘመን፣ አምላክ ፍጥረቱን ፍለጋ ያደረገውን የፍቅር ጉዞ የምናስብበት የታሪክ መዝገብ ነው። ​ከገነት የተሰደደውን አዳም እንባ ለማበስ፣ የአለማት ጌታ ዙፋኑን ትቶ በምድር የተንከራተተበት፣ የተራበበትና በመጨረሻም በመስቀል ላይ ደሙን ያፈሰሰበት የመስዋዕትነት ምስጢር በዚህ ጾም ውስጥ ተቀብሯል። ​በነዚህ 55 ቀናት ውስጥ፣ በአካልም በመንፈስም በመታቀብ፣ በጸሎት እና በምጽዋት በመጽናት፣ ከፈጣሪ ጋር ያለንን ግንኙነት እናድሳለን። ፈጣሪ ጾሙን የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት ያድርግልን እንኳን ለታላቁ የዐቢይ ጾም በሰላም አደረሳችሁ!

መረጃ‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል - ትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረ
መረጃ‼️ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል - ትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ እንደሚሰጥ ገልፀዋል።

ጠ/ሩ ስለ ህዳሴ ግድቡ እውነታ በይፋ ተናግረዋል። ለህዳሴው ግድብ አንድ ብር ብድርም ሆነ እርዳታ አልተቀበልንም ሲሉ ተናግረዋል። በዚህም የትራምፕ አሉባልታ ውሸት መሆኑ ታውቋል። ​ጠቅላይ ሚኒስትር
ጠ/ሩ ስለ ህዳሴ ግድቡ እውነታ በይፋ ተናግረዋል። ለህዳሴው ግድብ አንድ ብር ብድርም ሆነ እርዳታ አልተቀበልንም ሲሉ ተናግረዋል። በዚህም የትራምፕ አሉባልታ ውሸት መሆኑ ታውቋል። ​ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማ እንደተናገሩት ፣ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የፋይናንስ ምንጭን በተመለከተ ለዓመታት ሲነሱ ለነበሩ ጥያቄዎች  ምላሽ ሰጥተዋል። ግድቡ ከአንድም የውጭ ሀገር ወይም ተቋም "አንድ ብር" እርዳታ ሳይጠየቅበትና ሳይወሰድበት፣ በኢትዮጵያ መንግስት እና በህዝቡ የላብ ጠብታ ብቻ እዚህ ደረጃ መድረሱን ገልጸዋል።

ላስታውሳቹ እንዳትረሱ 5ሺ ብር ለመቀጣት ምን ያህል ዝግጁ ናቹ። ዛሬ ገበያ ከመውጣታችሁ በፊት ይሄን ፅሁፍ ካላያችሁ ኪሳችሁ ባዶ ሊቀር ይችላል! ከ2 ሺህ እስከ 5 ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት ዛሬ ተጀ
ላስታውሳቹ እንዳትረሱ 5ሺ ብር ለመቀጣት ምን ያህል ዝግጁ ናቹ። ዛሬ ገበያ ከመውጣታችሁ በፊት ይሄን ፅሁፍ ካላያችሁ ኪሳችሁ ባዶ ሊቀር ይችላል! ከ2 ሺህ እስከ 5 ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት ዛሬ ተጀምሯል። ምን እንደተፈጠረ እነግራችኋለሁ፣ እስከመጨረሻው አድምጡኝ። ​"የፊስታል አጠቃቀምን ለመቀነስ የወጣውን አዲስ መመሪያ ተከትሎ፣ ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውም ሰው ፊስታል ይዞ ሲንቀሳቀስ ከተገኘ ከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት ይጠብቀዋል። መንግስት አካባቢያችንን ከፕላስቲክ ብክለት ለመጠበቅ ጥብቅ ቁጥጥር ጀምሯል። ስለዚህ ዛሬ ወደ ገበያም ሆነ ወደ ሱቅ ሲሄዱ ፊስታል እንዳትይዙ ተጠንቀቁ፤ ራሳችሁን ከማያስፈልግ ቅጣት ጠብቁ መልዕክቴ ነው።

ማሳሰቢያ‼️ ከነገ ጀምሮ የፕላስቲክ ፌስታል መጠቀም በህግ ያስቀጣል! ​የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባወጣው መመሪያ መሰረት፣ ከነገ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውንም አይነት ቀጭን የፕላስቲ
ማሳሰቢያ‼️ ከነገ ጀምሮ የፕላስቲክ ፌስታል መጠቀም በህግ ያስቀጣል! ​የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባወጣው መመሪያ መሰረት፣ ከነገ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውንም አይነት ቀጭን የፕላስቲክ ፌስታሎችን መጠቀም፣ ማምረትም ሆነ ማከፋፈል በጥብቅ ተከልክሏል። 🚫 ​⚠️ ማወቅ ያለባችሁ የቅጣት መጠኖች፡በእጅ ይዞ ለተገኘ ግለሰብ፡ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር ቅጣት። 💸 ​ለአምራቾች እና ለአከፋፋዮች፡ እስከ 200,000 ብር የሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና እስከ 5 ዓመት የሚደርስ እስራት። ⚖️ ​💡 መፍትሄው ምንድነው? ከነገ ጀምሮ ለገበያም ሆነ ለማንኛውም ጉዳይ በፌስታል ፋንታ የጨርቅ ከረጢቶችን ወይም እንደገና ጥቅም ላይ የሚውሉ ቦርሳዎችን እንዲጠቀሙ ይመከራል። ​ወዳጅ ዘመድዎ ሳይታወቅበት ተቀጥቶ እንዳይቸገር አሁኑኑ Share በማድረግ መረጃው እንዲደርሳቸው ያድርጉ! 🙏 ​ለበለጠ መረጃና አዳዲስ ዜናዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡

ቲክቶከሩ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰማ‼️ ሴት እህቶችን ወደ መዝናኛ ቦታዎች በመውሰድ፣በሚጠጡት መጠጥ ውስጥ አደንዛዥ ዕጽ በመጨመር፣ .ያልተገባ ድርጊት እንዲፈጽሙ በማድረግና በምስል በመቅረጽ፣ ምስሉን
ቲክቶከሩ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰማ‼️ ሴት እህቶችን ወደ መዝናኛ ቦታዎች በመውሰድ፣በሚጠጡት መጠጥ ውስጥ አደንዛዥ ዕጽ በመጨመር፣ .ያልተገባ ድርጊት እንዲፈጽሙ በማድረግና በምስል በመቅረጽ፣ ምስሉን በማህበራዊ ሚዲያ  በማሰራጨት ወንጀል እንደተጠረጠረ ፖሊስ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ከሀገሪቱ ባህልና እሴት ውጪ የሆኑ ተግባራትን ሲፈጽም የነበረውን ንጉሰ ዳዊት (ግብዳው) የተባለ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።

ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሆነች‼️ በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇን ሞሮኮ በማሸነፍ ሴኔጋል ዋንጫውን አንስታለች። ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ሴኔጋል በተጨማሪ ሰዓት ባስ
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሆነች‼️ በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇን ሞሮኮ በማሸነፍ ሴኔጋል ዋንጫውን አንስታለች። ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ሴኔጋል በተጨማሪ ሰዓት ባስቆጠረችው ብቸኛ ግብ የዋንጫ ባለቤት ሆናለች። የሴኔጋልን የድል ግብ ፓፔ ጉዬ ከመረብ አሳርፏል።

ተፈፀመ‼️ የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ‼️ በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያለውና በሁለገብ የፈጠራ ብቃቱ የሚታወቀው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ፣ ዛሬ ጥ
ተፈፀመ‼️ የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ‼️ በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያለውና በሁለገብ የፈጠራ ብቃቱ የሚታወቀው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ፣ ዛሬ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በክብር አርፏል።

አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን ገለጸ። አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በቴሌቪዥን ፕ
አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን ገለጸ። አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎቹ በኪነ ጥበቡ ቤተሰብ ዘንድ ይታወቃል። ሁለገቡ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ለበርካታ ዓመታት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን የሚተላለፈውን የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ በመሆን እያገለገለ ነበር። አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በፊልም እና በቴአትር ስራዎቹ እጅግ ተወዳጅ የነበረ ሲሆን፤ ሲቲ ቦይስ፣ ሳልነግራት፣ ያንቺው ሌባ 2፣ ኤፍቢአይ፣ ሚስተር ኤክስ፣ ቾምቤ እና ሌሎችም ድንቅ ብቃቱን ያሳየባቸው ፊልሞች ናቸው። ፍሬሽ ማን ከህዝብ ጋር ያስተዋወቀው የቴአትር ስራው ነው። አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነበር።

ፈርኦኖቹ ተደረማመሱ። የአንፊልድን ሜዳ ያንቀጠቀጡ የሞ ሳላ እግሮች በሞሮኮ ምድር ሳይጠበቁ ዝለዋል። የአባይን ውሀ እየጠጡ ያደጉት ፈርኦኖቹ ግብፆች በሴኔጋል የቁርጥ ቀን ልጅ በጥቁር አልማዙ በ se
ፈርኦኖቹ ተደረማመሱ። የአንፊልድን ሜዳ ያንቀጠቀጡ የሞ ሳላ እግሮች በሞሮኮ ምድር ሳይጠበቁ ዝለዋል። የአባይን ውሀ እየጠጡ ያደጉት ፈርኦኖቹ ግብፆች በሴኔጋል የቁርጥ ቀን ልጅ በጥቁር አልማዙ በ sedio mane ብትንትናቸው ወቷል። ከግማሽ ፍፃሜው የካይሮ ትኬታቸው የቆረጡት ፈርኦኖቹ የውድድሩ አሳዛኝ ተሸናፊ ሆነዋል። የማኔው ሴኔጋል ለፍፃሜው ጨዋታ ከወዲሁ ትኬታቸው ቆርጠዋል ማለፋቸውም በይፋ አረጋግጠዋል። ሴኔጋል ሀገር በደስታ እየተናወጠች ትገኛለች።

ሰበር አስደሳች መረጃ ‼️ ትብብራቹ አንድነታቹ በመጨረሻም ፍሬ አፍርትዋል። Popular electronics በይፋ 1 million ገብተዋል። በታድያ ብዙሀኑ ማህበረሰብ ቻለንጁን ላስጀመረው አዶናይ ም
ሰበር አስደሳች መረጃ ‼️ ትብብራቹ አንድነታቹ በመጨረሻም ፍሬ አፍርትዋል። Popular electronics በይፋ 1 million ገብተዋል። በታድያ ብዙሀኑ ማህበረሰብ ቻለንጁን ላስጀመረው አዶናይ ምስጋናቸው እያቀረቡ ሲሆን። ይህ እንዲሳካ ለተባበራቹ ሁላቹም  ታላቅ ምስጋና ይገባችኋል።

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የልደት በዓል እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። መልካም የልደት በዓል
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የልደት በዓል እንዲሆንላችሁ እንመኛለን። መልካም የልደት በዓል

Biruke Fact - Statistics & analytics of Telegram channel @birukefact